"ከአቅማችን በላይ የሆነ ነገር ሲገጥመን ምን እናድርግ ! ክፍል ሁለት " ፤ መጋቢ ፈለቀ ፈይሳ
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 14 ต.ค. 2024
- "ከአቅማችን በላይ የሆነ ነገር ሲገጥመን ምን እናድርግ ! ክፍል ሁለት " ፤ መጋቢ ፈለቀ ፈይሳ ፤ የኮልፌ ቃለ ሕይወት ቤተ ክ ርስቲያን የማክሰኞ የጸሎት እና የፈውስ ፕሮግራም በኢቲኤን ፤ ለጸሎት 0900 40 32 00 ይደውሉ ፤ ለአጭር ጽሁፍ መልእክት WhatsApp and Viber +44 7944 576103 ///
ውድ የኤልሻዳይ ቴሌቪዥን ቤተሰቦች በዩቲዩብ ቻናላችን ላይ የምንለቃቸውን ቪዲዮዎች እንድትከታተሉና አዳዲስ ቪዲዮዎችን ስንለቅ እንዲደርሳችሁ
SUBSCRIBE የሚለውን በመንካት ቤተሰብ በመሆን አብረውን እንዲቆሙ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
Subscribe: / @elshaddai_television_...
Facebook : / elshaddaitelevisionnet...
Telegram : t.me/Elshaddai...
#ElshaddaiTelevisionNetwork #ethiopia
አሜን!ደስ የሚል ፀሎት፣ደስ የሚል ዝማሬ፣ደስ የሚል ቃል እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!ተባረኩ!ለምልሙ!🙌🙌🙌🙏🙏🙏❤❤❤🎉🎉🎉
amen amen
አምናለሁ ፡ በሁሉም ፡ ነገር ፡ እግዚአብሔር ፡ ምርኮየን ፡ ያስመልስልኛል።
አሜን ተባአኩ
እግዚአብሔር ፡ ፡ አምላክ ይባርክህ ፡ ፓስተር ፡ ፡ ፀጋ ፡ ይጨምርልህ።
Blessed 🙏🙏🙏🙏
አሜን
ጌታ ፀጋውን ያብዛላችሁ አሜን።
በእየሱስ ፡ ስም ፡ ምህረት ፡ ይሁንልን።
yes Ameeeeeeeeen
❤❤❤❤❤🙏🙏🙏
በዚኽ ላይ መናገር አልፈለኩም ጌታ ይባርካችሁ!!
ተባረኩ፤ ስለ፡ ምታስተምሩን፤ የምትመልሱን፡ ከስህተት፡ ትምህርት፤፡ ቃሉ፡ መግባችሁ፡ስለ ምታሳድጉን። ጸጋው፡ ትዕግስቱ፡ ይብዛላችሁ!
ሰላም ለናንተ ሰልክ ደውዬ አታነሱም ከአቅሚ በላይ ነገር ደርሶብኝ አሁን ግን ቀሎልኛል ክብሩን ጌታ ይውሰድ ካነበባችሁት ፀልዮልኝ
እግዚአብሔር ፡ ሆይ ፡ ከአቅሜ ፡ በላይ ፡ ስለሆነ ፡ አይኔን ፡ ከነገሮቼ ፡ ላይ ፡ አንስቼ ፡ አንተ ፡ ላይ ፡ አድርጌአለሁ ፡ ባለቤቴ ፡ ላይ ፡ በኑሮየ ፡ በ ፡ ቤተሰቤ ፡ በሀገሬ ፡ በህዝቤ ፡ በትውልዴ ፡ በኔሽኑ ፡ በፖለቲካው ፡ ፡ በኢኮኖሚ ፡ ው ፡ በአቢያተ ፡ ክርስቲያንበልጆቼ ፡ ከዚ ፡ ሁሉ ፡ ላይ ፡ አንስቼ ፡ አይኔን ፡ አንተ ፡ ላይ ፡ አድርጌአለሁ ፡ ልቤን ፡ በአንተ ፡ አበረታሁ ፡ ታመንኩ ፡ ጀስር ፡ ከውጥ ፡ ታመጣለህ ፡ ምርኮየን ፡ መልስልኝ ፡ በአንተ ፡ ሁሉ ፡ ይቻላል ፡ እንደአገለግልህ ፡ በልጅህ ፡ በእየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡ ስም ፡ ለመንኩህ።
አዎ ፡ ከአቅሜ ፡ በላይ ፡ ስለሆነ ፡ አይኔን ፡ ከልጆቼ ፡ ላይ ፡ አንስቼ ፡ እግ ዚያቤሄር ፡ ላይ ፡ አደረኩ ፡ ልቤንም ፡ በእግዚአብሔር ፡ ላይ ፡ አበረታሁ ፡ ታመንኩም ፡ ፡ ስር ፡ ነቀል ፡ ለውጥ ፡ እንደሚያመጣ ፡ለሱ ፡ ሰጠሁት ፡ በሰው ፡ በኔ ፡ ያልተቻለውን ፡ እሱ ፡ ይችላል ፡ ልጆቼን ፡ ለሱ ፡ ሰጥቼዋለሁ ፡ ልጆቹእንዲያደርጋቸው ፡ ፡ እኔንም ፡ እነሱንም ፡ ይቅር ፡ ብሎ ፡ ልጆቼን ፡ እንዲያገለግሉት ፡ ለእግዚአብሔር ፡ ሰጠሁት።።