It's an excellent idea having daycare centers in our churches. I wish I could have raised my kids with God's words. There're millions of people who are educated and rich but don't know how to raise their kids. I'm the living witness. The Almighty God bless you all!!!
መምህር ያረጋል እንዳነሳዉ አሁን ላይ ኦራቶዶክሳዊያን ከዋናዉ እና ከትልቁ ጉዳይ ይልቅ በዉጫዊና በጥቃቅን ሃሳቦቻ ላያ ነዉ ጊዜ እያጠፋን ያለነዉ
እሚገርም ውይይት ነው በእውነት መንፈስ ቅዱስ ነው ያናገራችሁ
በጣም ብዙ ጊዜ እምናገረውን ነው የተወያያችሁት
እባካችሁን ምእራባውያን የንጠቁንን መልሱልን
ብጣዕሚ ደስዝብል ዝርርብ ኣብ ወልዲ እዩ ኮርስ ዘድሊ ይምስለኒ መኽንያቱ ኹሉ ካብ ወልዲ ስለ ዝብገስ! አምላክ ምሳኹም ይኩን ኣሜን.
ቃለህይወት ያሰማልን።
ከልጆች በፊት ለሚጋቡት/ለተጋቡት ቅድሚያ ተሰጥቶት ቢሰራበት የተሻለ ይመስለኛል። ምክንያቱም ከላይ ያሉት(ወላጆች ) ከተማሩ ልጆችን ማስተማር ስለሚችሉ ብየ ነው።
ስለድፍረቴ ይቅር በሉኝ
መኪና ውስጥ የምንሰማው የሬድዮ ፕሮግራሞች ውይይቶች ዩቲዩብ ፕሮግራሞች መንፈሳዊ ፊልሞች ለቤተሰብ ለልጆች ቢኖሩ ጥሩ ነው።
Betam tekekel eskezare yemayrebu negerochn beyemekinaw be ye youtube eyesemsn yetegwaznew yibekanal betam tetseno alew
ለሁሉም እንዲደርሰ ሼር እና ላይክ እያደረጋችሁ
ቤተሰባዊ ግንባታ ለቤተክርስቲያናችን ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ ለሀገርም ለዓለምም ጠቃሚ ተግባር ነዉና በእዉነት ቀጥሉበት በርቱ ።
It's an excellent idea having daycare centers in our churches. I wish I could have raised my kids with God's words. There're millions of people who are educated and rich but don't know how to raise their kids. I'm the living witness. The Almighty God bless you all!!!
Amen 🙏 🙏 🙏
በእውነት የሕይወት ቃሉን ያሰማልን!!!✝️❤
እህታችን ያነሳችሁ ሐሳብ በደንብ ሊተኮርበት ይገባል አባቶች አሉን ለማለት የማያስደፍር ሰዓት ላይ ደርሰናል ሰንበት ት/ት ቤት ገብቶ ሀይ የሚል የለም ሕንፃ ግንባታና የደብር አለቆች ከዚያ ክቡር እገሌ እያሉ ጊዜ መፍጀትና ገንዘብ መጠየቅ ብቻ ነው ስነ ፃታ የሚባል ነገር የለም በደንብ ማህበረቅዱሳንን ጨምሮ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የነገዋን ቤተክርስቲያን ለማየት ዛሬ ቤተሰብ ላይ መሥራት ያስፈልጋል
ሁለቴ ተክታትየዋለሁ፡፡ምክክት ጉባኤና ሐዊረ ሒወት በጣም ወድጀው ነው የምከታተለው፡፡እንደዚህ አይነት በብዛት ቢቀርቡ፡፡ከአውደ ምህረት ስብከት ይልቅ አእንደዚሀ አይነቱን ወድጀው ነው የምከታተለው ለምንድን ነው ግ ን
መሰረታዊ ነገር ነው ልንማረው የሚገባ ስለ ሆነ
እግዚአብሔር አምላክ ጅምሩ
በአጭር ጊዜ ተግባራዊ ሲሆን
ለማየት ያብቃን ። አሜን ፫ ።
አንዱና ትልቁ ችግራችን አንድ
ሰባኪ ዲያቆን እንደነገሩን በስም ኦርቶዶክስ በተግባር ግን
ሌሎች አማኞችን ስለመሰልን
ነው።
ታላቅ ጉባኤ ነው፣ ልዑል እግዚአብሔር ይስጥልን፣ የመፍትሔው አካሎችን ነን፣ እኛም ታላቅ ስራ እንሰራለን። ቃለ ህይወት ያሰማልን🙏
እውነት ነው እግዚአብሔር ይርዳን በየአጥቤው ሟለ ህፃናት ቢከፈት
ቃለሕይወት ያሰማልን! ስለ መዋዕለ ሕጻናት ያነሱት ድንቅ ሀሳብ ነዉ:: ተግባራዊ ቢደረግ
ትልቁ የኛ ችግር ጀምሮ ልፍጻሜ ያል ማብቃት ነው። ውይይቱ ተግባራዊ ለማድርግ ለፍጻሜ ለማድርስ ብዙ ውይይት፡ ስልጠና ያስፍልገዋል። ፍጻሜው ያማረ ይሁን። አሜን።
ቃለህይወት ያሰማልን። ቃሉን ለመፈፀም ያብቃን።
ልዕል እግዜአብሄር ይብርክልን ቤተክርስቲናችንን እግዜሀብሄር ይጠብቃት ይህንን ውይይት በክርስቶስ ፍቅድ ለፍሪ ይብቃ
ቃለ ህይወት ያሰማል ወደ ተግባር ለማውረድ እግዚአብሔር ይርዳን የተግባር ሰው ይበለን አሜን
በጣም ጥሩ ነው በማዕከላት :፣ በወረዳ ማዕከላት ደረጃ ሁሉ ወረዶ ውይይት ቢደረግበት በቶሎ👉👉
በጣም አስፈላጊ እና አስተማሪ ነገርነዉ። እናመሰግናለን በተለይ ቤተክርስቲያናችን በአጽንኦት ልትከታተል ይገባል::
ቃለህይወት ያሰማልን በፀሎት እናግዝ
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ድንቅ ውይይት ነበር እግዚአብሔር ሀሳባችሁን ይፅም ቤተክርስቲያን ከላይ እንደምትታየው አይደለም ብዙ ፈተና አለባት የእኛ የልጆቿ ስንፍና መነሻነው ለሁም ልቦና ይስጠን🙏
ጋብቻ ማለት የማይመረቁበት የፍቅር ትምህርት ቤት ነው ድንቅ አነጋግር!!!!
ቃለይወት ያሰማልን
ከምንም በላይ ያለውን ችግር ለመረዳት ከንስሐ አባት ፣ የማማከር አገልግሎት ከሚሰጡ ሰዎች ፣ ከመምህራን በተጨማሪ የቤተሰብ ጉዳይን በመዳኘት ልምድ ካላቸው ዳኞች ከምንም በላይ ደግሞ የቤተሰብ ጉባኤ በማዘጋጀት ያለውን ችግር ቤተሰብ መስርተው እየኖሩ ካሉ እንዲሁም በፍች ከተለያዩ በደንብ መረዳት የችግሩን አሳሳቢነት ለማወቅ እና ዘለቄታዊ እንዲሁም ሁለንተናዊ መፍትሔ ለማስቀመጥ ይጠቅማል ።
አባ በህረ ጥበብ ፣ እውነትም ❤
መ/ር ባህረጥበብ በጣም ትልቅ መፍትሔ ነዉ
ቃለሒወት ፡ ያሰማልን።
ይህ ትልቅ ፕሮግራም ነው ቤተክርስቲያን ውስጥ ትልቅ እምቅ ሀብት አላት ግን አልትጠቀመሽችበትም ለዚህ እነዙህ ብርቅ እንቁ ስዎች ናቸው እንድ በየደብሩ ስራ አልባ የሰው ሀይል በአግባቡ አስልጥኖ እንድዚህ ክፍተት ባሉበት ስፍራ በተቆም ደረጃ ማሰማራት ይቻላል ለአዚህም ቤተክርሲትያኖ በቂ ሀብት አላት ብዬ እገምታለሁ::
እውነት ነው በልጆች ላይ ለመስራት መጀመሪያ ወላጆችን ማግኘት፣መምከር አለብን!!!
እግዚአብሔር ይስጥልን
ክፍል አንድን ማግኜት አልቻልኩም፡፡ ይሔን ብቻ ሳይሆን ሌሎች መርሐ ግብሮችም ተመሳሳይ ርእስ ሲኖር በጥንቃቄ ቢጻፍ ጥሩ ነው፡፡
መልካም ልጆችን ማፍራት እሚል ረዕሱ. የአብርሐም እንግዳ ወርዲብለሽ ፍልጊው. ❤
እግዚአብሔር ያክብርልኝ አግኝቸዋለሁ
ቃለ ህይወት ያሰማልን በእውነት!
የኔታ ባህረጥብ ያነሱት መፍትሆ ግሩም ነው🙏
በመጀመሪያ ጉባኤያችሁን እግዜአብሔር ይባርክ በመቀጠል እኔ እማስበው ትምህርትን በተመለከተ እንደ አቡነ ጎርጎርዮስ ያለ ትምህርት ቤቶችን ቤተክርስቴያኗ ብታስፋፋ ባይ ነኝ በጣም ብዙ ህንፃ ቤተክርስትያን ሴሠራ አያለሁ ነገር ግን ሠው ላይ አይሠራም ስለዜ እዜህ ላይ ቢታሠብ እላሁ አባ እነዳሉት ደይ ኬርን ጨምሮ የተቸገርነው በኦርቶዶክሳዌ ካሪኩለም በተዘጋጀ ትምህርት ስርአት ስለማንመራ ነው ስለዜህ እዜህ ላይ ቤታሠብ እላለሁ እግዜአብሔር ያክብርልኝ አመሠግናለሁ
የመምህር ባህረ ጥበብን ሃሳብ ወስደን ስራ ብንሰራ በምችለው ሁሉ የሚጠበቅኝን ለማድረግ ፈቃደኛ ነኝ!
❤🙏🙏🙏⛪
🙏 🙏
Thanks, Learned a lot.
አሜን 🎉🎉🎉🎉😂❤🎉❤🎉❤🎉❤🎉❤🎉❤🎉❤🎉🎉❤🎉❤🎉❤🎉❤❤🎉❤🎉❤🎉❤🎉❤🎉🎉❤🎉❤🎉❤🎉❤🎉❤🎉❤🎉❤🎉❤🎉🎉❤
መምህር ያረጋል የተናገረው ትክክል ነው ኦርቶዶክሳውያን የምናተኩረው ውጫዊው ላይ ነው ከአለባበስ ጀምሮ በአላትን ወደ ፌስቲቫል መቀየር ትንሽ ከቆየን በየጭፈራ ቤቱ እንዳናከብራቸው እሰጋለው
❤❤❤
💚💛❤️✝️✝️✝️
kifl andn magignet alchalkum
kale hiwet yasemaln❤❤❤
🥰🥰🥰🥰
መጀመርያ ምእመኑ በእያጥቢያው በወር አንዴ እንኳን ሰብስቡና ምክር ስጥ ሀሳባቸውን ተቀበሉ ባለትዳሮቹን ለብቻ ወጣቱን ለብቻ መካከል ላይ ያለውን ለብቻ ምክር መስጠት ሀሳብ መቀበል ትልልቁ ላይ ከተሰራ ህጻናቱን ትልልቆቹ ይሰሯቸዋል ብቻ ብዙ ችግር አለ ፈጣሪ ይሁነን በቤቱ ሆነን ጠፋን ያሳዝናል
ሲስተር እታፈራው የተናገረች የቤተክርስቲያኔ ማህተብ ያረፈትን አልቀበል ያለ መስሪያቤት በጣም ያመመኝ 😢😢 ምንአክል ኦርቶዶክስ ጠል ትውልድ
ክፍል ሁለት ሲቀርብ የክፍል አንድ link ማስቀመጥ ቢለመድ
ትክክል
@@BdMs-ci3dp th-cam.com/video/B0ficapHowA/w-d-xo.htmlsi=5CK9VsvpNJLSVgV1
th-cam.com/video/B0ficapHowA/w-d-xo.htmlsi=5CK9VsvpNJLSVgV1
ዘመኑን የዋጀ!!!
በመጀመሪያ ያገባችሁ ካህናት የሆናችሁ ሰዎች ቆባችሁን አውልቁት፡ ወይ ሚስታችሁን ወይ ቆባችሁን፡ አንዱን ምረጡ።
አሁን አሁን በጣም ተቸግረናል። እየተጭበረበርን ነው።
ሴቶችን በማሳመጽ ቤተሰብን ማፍረስ የዓለም ሸፍጥ ነው። መፍትሔው ወንዱን በማጀገን እንደ ጀግኖቹ አባቶቹ ቤቱን፣ ሃይማኖቱን፣ ሀገሩን እንዲመራ በመሥራት ነው። የዓለም ትምህርት ክርስትናችን ውስጥ ገብቶ እየመራን ነው። "ወደ ቀድሞው ነገር እንመለስ!"
ጋብቻ ከልጅነት ይጀምር 15 ዓመት ጀምሮ ቢሆን
የሙታን ስብስብ ምድር ላይ መታወቅ ፣ መከበር ይቻላል ሰማይ ግን ዕድል የላቸውም ። ምክንያቱም በኢየሱስ ክርስቶስ አስታራቂነት ፣ አዳኝነት አታምኑም ግን አንደ ኦሮቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቶስን የሚሰብክ የለም ትላላችሁ ውሽት መቼ ነው ኢየሱስ ቤዛ ነው ብላችሁ ያስተማራችውን ????? መቼ ሰለ ነገር ድነት፣ ነገር ክርስቶስ ያስተማራችሁ....? እኔ ግን መንፈስ ቅዱስ እረድቶኝ ከእናንተ ተረት ነፃ ወጥቻለሁ በዚህ አለማወቁን እውቀት ባደረገ ትውልድ ቀልዱበት አንድ ቀን ባለቤቱ ይመጣል ..🤔
ግራ የሚያጋባ አምታች ሰዉ በ60 ዓመቱ ዲያቆን???? ሊቅ በሞላባት አገር አንድ ቀን ጉባዔ ቤት ያላየ ፣፡፣፡፣ ይገረማል።
28:35
እኔም የመ/ር ባሕርያት ጥበብ ሐሳብ እጋራለሁኝ። እኔ የምጋራው የመ/ር ባሕረ ጥበብ ሐሳብ ነው ።
እረ ከካህናት ጀምሮ ብዙ ችግር አለ ዲያቆን ነኝ ብሎ ሲማግጥ ስናመለክት ጭራሽ ከአንዱ ደብር ሌላ ደብር ሄዶ ዲያቆን አገባ ተብሎ እሪ ሲሉ አየን ጭራሽ እርጉዝ ሆነ ለምን ሲባል ቤተ ክርስትያን ገመና ሸፋኝ ናት በሚል የውሸት ማስመሰል ብቻ አንድ እና አንድ ነገር መሰራት ያለበት ቤተሰብ ላይ መሰራት አለበት በትክክል ልጆች ከየት ነው የሚወጡት
ውይይቱ ይቀጥሉ እስከ ታች ድረስ
ስራውም ከማሁ
ቲክቶክ ላ ብትመጡ
አየ ያረጋል አረጀ ይመነኩሳል ጳጳስ ይሆናል ከዚያም ፓትርያርክ ይሆናል ብየ ስጠብቅ ሳይሆን በከንቱ ጊዜው ነጎደ
ማለት ትዳር ሊኖረዉ ይችላል እኮ
እረ ግዜው በአግባብ ነው የተጠቀመው የሱን ህይወት ብታቀው እንደዚህ ብለህ ባልፅፍክ/ሽ ነበር እግዚአብሔር ይቅር ይበለን
@@user-fz9ie5ih8m የለውም ግን የሚኖረው ኖሮ የቅርብ ሰው ነው የምያውሸው ቅዱስ ህይወት ነው ሚኖረው እሱ😊
በግለሰብ ፍላጎት አንድ የመምህራን ሒወት መወሰን አይከብድም ለራስህ አትመኝም ለሱ የወሰንከውን እግዚአብሔር ለበጎቹ እረኛ አድርጎ መርጦታል እድሜና ጤና ይስጠው ከዚህ በላይ እንዲያገለግለን።
ገንብታችሁማ አየን ብሄርን ከብሄር ስታጋጩ።
የትኛዉነሰ ብሔር አጣሉ
መምህር ያረጋል እንዳነሳዉ አሁን ላይ ኦራቶዶክሳዊያን ከዋናዉ እና ከትልቁ ጉዳይ ይልቅ በዉጫዊና በጥቃቅን ሃሳቦቻ ላያ ነዉ ጊዜ እያጠፋን ያለነዉ