Ethiopia - ከአማራ ባንክ ውዝግብ ጀርባ የኦሮሚያና የአማራ ባንኮች ጉድ እያስባሉ ነው!
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 14 ต.ค. 2024
- Ethiopia News - Feta Daily News | Ethiopian Airlines | Abiy Ahmed Ali | Tewelede Gebremariam | EU on Ethiopia | Sileshi Bekele Tigrai | general Abebaw Tadesse | ABiy Ahmed | General Tilaye Asefe | Mekelle | Amhara | Dessie
#Ethiopianews #ethiopia
Ethiopia news / Eritrea news / Sudan news / Debretsion Gebremichael / Amhara Regional state / Tplf / Sudan Army / Jawar Mohammed | Eritrea news | Abey Ahmed | Abadulla gemeda / Semehal Meles / Mekelle / Samora Yenus / Meles Zenawi / Azeb Mesfin / Taye Dendea / NAMA / Tigray news / Metekel / Sebehat Nega / Tigrai news | Getachew Reda
አማራ ባንክ ከባክ ባሻገር በርቱ ያለውን ችግር በውስጥ ፉቱት ያጋጥማል🙏 ጡሩ እየሰራችሁ ነው 💚💛♥💪💪
አነ ወጋገን፣እነ አዲስ ኢን.ባንክ፣ደደቢት ማ.ፋይናን ሌሎቹስ
ድል ድል ለጀግናው አማራ ፋኖ
አንድ አማራ አንድ ፋኖ።
ሞት ሞት ለገዢው ጠባቂ ወራሪ ሰራዊት
መቸም አይሳካም ።ኢትዮጵያ ብቻ
አሏህ እረአገራችንን ሠላም ያርግልን❤
Tesasatk wegagen banknew
ችግር ሁሌም ያጋጥማል አማራ ባንክ ችግሩን ቀርፎ ወደፊት ይገሰግሳል!
የብሄር ባንክ ፀረ ህዝብ ኢትዮጵያ ናቸው።
ፀረ ህዝብ የሃገሪቱ የህግ አወቃቅርና ክልል ነዉ ያልበላህን አትከክ
ለኢትዮጵያ የማይጠቅም ስራአትነው፣
በመጀመሪያ ብሄርተኝነት እራስን የጠቀመ ቢመስልም እጅግ በጣም ጎጅ ነው። ምክንያቱም እራሳቸውን የቻሉ ስላልሆኑና ፍክክርን ስለሚጠቀሙበት። ሶ በኣንድ ከኖርን አንድ የሚያረገንን ብንሰራ ይሻላል።
በመቀጠል ጠላት የጀመሩት አይቀር ስኬት ለኣማራ ባንክ ይሁን😊 እንድሁም ለኣማራ ወዳጆች ይሁን እላለሁ።
እናመሰግናለን❤❤
ኦሮሚያ የመሬት ስም ነው እንጂ የብሔር ስም አይደለም
ደቡብ ግሎባል ባንክስ?
ህገ መንግስቱ እስካልተቀየረ ድረስ ይቀጥላል
እማይጠቅም ዜና ነው ከእኛ ህይወት ጋር አይገናኝም
በብሄር ስም ዬትኛውም የንግድ ተቅዋም ባንኮች የእግር ኳስ ክለብ በህግ ደረጃ ተደንግጎ ሊታገድ ይገባል። በፉፁም አያስፈልግም።
የፖለቲካ ድርጀትም
Yihin le galla zer manzerih nigerew!
መጥፎ ነጋዴ የራሱ መክሰር ሳይሆን የሌላው ማትረፍ ያሳስበዋል።
እነዚህ የአማራራ ካድሬዎች በጣም ያሳዝናሉ ለምንድነው መንቃት ያልቻሉት?
የአማራ ባንክ ችግር ቦርዱ ላይ ነው ያለው።
በእውነት የመጀመሪያው የብሄር ባንክ ወጋገን ባንክ ነው የተመሰረተውም 20 ዓመት አልፎታል ይህ ባንክ ሲመሰረት ሙሉበመሉ በአንድ ብሄር አባላት ነው በእርግጥ 1% ለማይሞላ የሌላ ብሄር ሰዎች የባንክ ድርሻ ሸጠዋል ለይምሰል ነበር ህወሀት ከቤተመግስት ከመውጣቱ 6 ወር አስቀድሞ እነዚህን ሰዎች ድርሻቸውን እንዲወስዱ በግዳጅ በሚመስል መንገድ የባለ ድርሻ ገንዘባቸውን መልሷል ይህ ባንክ ወደ ውስጥ ገብተህ ብታየው ብዙ ጉፍ ታያለህ
የብሄር ባን የብሄር ባንድራ የብሄር እግርኳስ ቡድን የብሄር ፖለቲካ ፓርቲ ሁሉም ተደምረው ኢትዮጲያን አፈር አበሏት ገደል ግቡ የ3ብሄር ባለሀብቶች ፖለቲከኞች ዝነኞች ጠቅላላ አክቲቪስቶች ኢትዮጲያ በ3ብሄሮች ፈረሰች ሙቱ አቦ እናንተ ካልሞተችሁ እኛ በሰላም አንኖርም
አላህ ይማርሽ ኢትዮጲያዬ🇪🇹🇪🇹🇪🇹😭😭😭
Feta Daily ❤❤🎉🎉
we want gurage bank
😀😀😀
Oromia coop was established for supply of agricultural input for oromia farmers.
ምን አስጨነቀህ ታዲያ ወይስየአማራ ባንክ ስለከሠረ ኦሮሚያም ለምን ይቀራል ብለህ ነው የምተለፋደደው???
አላህ ከቤኸርኝነትና ከጎጠኝነት አውጣን
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ደቡብ ባንክ ሲዳማ ባንክ አዲያ ባንክ
Feta Daly ♥️♥️♥️♥️♥️
ስንቄ የህዝብ ወይስ የመንግስት? በኦሮምያ ይህን ያህል በዚህ አካውንት አስገብተህ ና እየተባልን ነውና?
አሁን ነዉ የታየ በር1983 ዓመቴ ምህረት በዕድር ነዉ የተጀመረዉ ለምሣሌ ወሎ ግሸዐባይ ጉራጌ ኦሮሞ ዕድር መንዝ የመሣሣሉት ዕድሮች አሉ የተጀመረዉ
እነዚህ ሁለት ብሔሮች ችግሮችም በነሱ ይበዛል ትግራይን ጨምሮ
የብሔር ፓለታካ አባላ እንጅ አልጠቀመም
ከብሔርተኘነት ካልወጣን አንድ ሀገር መሆን አይቻልም ለመበጣበጥ እንጅ
በእርግጠኝነት መናገር የሚቻለው አማራ ባንክ በፍጹም እንዳልከሰረ ነው™
Before Amara bank there was debub
My Friend Oromia is Not the Name of some Ethnic group but the the name region or the Oromia country. The First ethnic group bank is Amhara Bank ! However, that cannot be the matter of name but they can support country financial transformation!
ችግሩ የኦሮሚያ ባንክ የኦሮሞ ብቻ አይደለም ፤ ኦሮሚያ ማለት የክልል ስያሜ እንጂ የዘር ስያሜ አይደለም።
ደቡብ ግሎባል ባንክን ረሳኸው
አማራ ነኝ ግን የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ደንበኛ ነኝ ፍቅረኛዬም ኦሮሞ ነች ምክንያቱም ሰው ነን የክርስቶስ ፍጡር ለምን ባንኩን ደንበኛ አረክ የሚለኝ ካለ ያለ ዋስትና ስለሚያበድረኝ ውጤታማ ስላረገኝ ጭምር ነው እንጅ አማራ ደግሞ ከኦሮሚያ ህብረት የተሻለ ቢሆን እመርጠው ነበር እናም እባካችሁ እኛ ሰዎች አንድ ነን የፈጣሪም ጭምር ነን በቃ ተውን የሚሆነኝን የመምረጥ መብት አለኝ
ኦሮሚያ ክልል አማራ ህዝብ ልዩነቱ እዚህ ጋር ነው 😅😅😅
ሁለተኛው ደቡብ ባንክ ነው
ስህተተተት ከሆና አንዴ ስህተት ነው እኔን የሚገርመኝ ደግሞ በስህተት ለይ ስህተት ነው ገረሚ የሚየደርገው አማራ ባንክ ምን አንቀልቅሎት ነው በጠፋ ገንዘብና በደሀ አገር ይህንን ሁሉ ብር ከስክሶ የብሄር በንክ የፈጠረው አሁን ስም ጠፍቶ ነው
Why do you mention coop when the mentioned problem is pertinent to it!
The problem is no pertinent to coop!
ኦሮሚያ ብሄር ሳይሆን ብዙ ብሄር የሚኖርበት ክልል ነው
አማራ የሚለው ግን የብሄር ስም ከመሆኑም በላይ አማራ በተባለውም ክልል ሌላ ብሄር የማያኖር የሁሉ የኔ ክልል ነው። አታመሳስሉት
የማያስፈልግ ስያሜ። የሆነ ወቅት አንዱ የሌላውን ያወድማል። በጊዜ ሂደትም ስሙ መቀየር አይቀርም። በሀይማኖትና በብሄር የተስየመ ትምህርት ቤት፣ ፓርቲ፣ባንክ መቅረቱ አይቀርም
ማስተካከያ ኦሮሚያ የሚል ብሔር የለም ኦሮሞ የብሔር ስም ኦሮሚያ የመሬት (ሀገር) ስም ነው 😕😕🥺
አሮሞነትን ወይም አማራነትን በሳሙና ታጥቦ አንተ የምትፈልገውን ብሔር አልባ መሆን ይቻላል???
ሁለቱ ላይ ብቻ ለምን አተኮርክ ? ሲዳማም ደቡብ ባኮችም አሉኮ ።
ደቡብ ግሎባል ነው ሶስተኛው
ኦሮሞ ባንክ መስሎአቸው እንዳይሆን? አይ ሚዲያ
ደሞ በባንክ ተጀመረ
ቀጣይ ደሞ የአማራ እና የኦሮሞ ሽንኩርት ትላላቹ
ክልል እና ብሄር ይለኛል ወዳጀ
selam, business and homeland
ሀገር፣ ሲጠነባ፣ ባንክ በዘር፣ ይደራጃል። ማፈርያ ሀገር
ሶስተኛው የቤር ባንክ ደቡብ ግሎባል ባክ ነው ከዛ አማራ ሲዳማ እያለ ይቀጥላል
ሚዛናዊ እየመሰልክ ዉስጥ ዉስጡን የ ፎጤ ፓለቲካህን አትንዛ
አለሜ ባንክ ብሎ የሰፈር ስም አ/አ ዉስጥ ከመሰየሙ በፊት ሰፈሩ ሰም ነበረዉ
ሲዳማ ባንክም አለ ።
ምን እዛ ብቻ ድሬዳዋም እንደዛ ነው ሰፈሩ ሌላ ቅርንጫፉ የሚለው ሌላ ሀይ የሚል የለም እንደፈለጉ ነው ስም የሚያወጡት ያሳዝናል የዘቀጠ ትውልድ ማፍራት ነው የሚፈልጉት🤔🙄🤔😏
የምን ማድበስበስ ነው አዋሽ ባንክ ራሱ የኦሮሚያ ባንክ ነው ኦሮሞዎች ብቻ የሚቀጠሩበት የአክስዮን ባለቤቶችም ኦሮሞዎች ብቻ የሆኑበት ነው ስትዘግቡ የተሟላ ይሁን
Awo ina mini yifeteri
በዚህ ዘገባ ውስጥ የኦሮሚያ ባንክ የሚለው ቃል 39 ጊዜ ተደጋግሞ ተነስቷል። የኣማራ ባንክ የሚለው ደግሞ 19 ጊዜ ተደጋግሟል የዚህን ዘገባ ኣለማ እንዴት ገመገሙት?
Debub global bank
እንኳን የአከባቢው ስም ፊንፊኔም አዲስ አበባ ተብላ ነበር
🙏🙏
ኦሮሚያ ብሔር ሳይሆን ሀገር ነው ኦሮሞ ብሔር ነር
Geda bank
Tikikil min agebachu nefxaenya
ደቡብ፣ለምን፣ተረሳ
አማራ የሚለውን ቃል የሆኑ ሰወች አይወዱትም እኮ
ተዋቸው እደቢጫ ወባ አቀጥቅጦ ይወጣለታል
Weregnoch... Amara bank ..tenant simeseret new were yemitabezut???
አትሳሳት
ኦሮሚያ ባንክም አትርፎ ሳይሆን ለፓለቲከው ነው አትርፋለሁ ያለ፣ሆኖም ያገኘው ገንዘብ የተጭበረበረ መሆኑ ግልፅ ነው።የሚያሳዝነወረ እንዲህ ሆነን መቅረታችን ነው።
ደቡብ ግሎባል ባንክ
ወጋገን ባንክ
በሐይማት ከተደራጁት መካከል ደግሞ ብርሀን ባንክ የፕሮቴስታንት ፣አሀዱ ባንክ ደግሞ የኦርቶዶክስ መሆኑን ታውቅ ይሆን
ከውሀ ምርት አንጸር ደግሞ ገዳ ውሀ ፣ኪያ ውሀ አሉልህ
Debub global ረስተሃል
ሌሎች ባንኮች በብሔር አልተደራጁም ልትል ነው። እነ አዋሽ ባንክ፣ ወጋገን ባንክ፣ ንብ ባንክ፣ ግሎባል ባንክ አንበሳ ባንክ .... በብሔር ነው የተደራጁት። ይህን ማንም ያውቀዋል። አማራ ባንክና አሮሚያ ባንክ ልዩ የሚያደርጋቸው ስማቸውን በግልጽ በማውጣታቸው ነው። በብሔር በተከፋፈለች አገር ባንኮች በብሔር ቢቋቋሙ የሚያሰደንቅ አይሆንም። ነገር የተበላሸው በወያኔና በኦነግ ትብብር በተዘጋጀው ሕገ መንግሥት ተብዬ ነው። ከጭንቅላቱ የተበላሸን ሥርዓት ለማስተካከል ጭንቅላቱን ማስተካከል ይጠይቃል። ከዚያ ላይ ነው ማተኮር።
የአማራ ባንክን በሚመለከት አንድ ግለሰብ (የማኔጅመንት አባል ሊሆን ይችላል) ያቀረበውን አስተያዬት መነሻ አድርገህ ቦርዱ ጥፋተኛ ነው ወደሚል አቅጣጫ ተጉዘሀል። I dont think this is fair. የቦርዱንም አቋም ማካተት ነበረብህ። ለማንኛውም ያተርፋል ተብሎ እቅድ የተያዘለትና ብዙ ተስፋ የተጣለበት ባንክ በአንድ ዓመት 460 ሚሊዮን ብር ከሰረ ሲባል ያስደነግጣል። የሚገርመው ከቦርዱ፣ ከማኔጅመንቱና ከአንዳንድ ባለአክሲዮኖች ውዝግብ ውጭ የኪሳራው ምክያቶች እስከአሁን አለመብራራታቸው ነው።
የፖለቲካ አባዜ የተጠናወተው ፥ አሁን ደግሞ በብዝነስ መጣችሁ እንደ?
👁️👁️
'OROMIA' hager nw,Oromo biher nw,jezba ende gazetagna yihen malayat,akitok nw wusha
Oromia የሚባል ብሔር የለም
ኦሮሞ ስዉ
ኦሮሚያ ምድሩ
Werie Alachua???
የቆምጬዎች፡ ባንክ፡ስለከሠረ፡ ቀደዳዉ፡ ተጀመረ። የኦሮሚያ፡ ባንክ፡ ማለት፡ ግን፡ብሔርን፡ አይገልጽም ፤ ምክንያቱም፡ ኦሮሚያ፡ አገር፡ ወይም፡ ክልል፡ እንጂ፡ የብሔር፡ ስም፡ አይደለም ። ኦሮሚያ፡ክልል፡ ዉስጥም፡ ሆነ፡ ኦሮሚያ፡ ባንክ፡ ዉስጥ፡ ብዙ፡ ብሔሮች፡ አባል፡ ሆነው ፡ አሉ ።
ዘረኛው አርፈህ ቁጭ በል። ሒደህ ኦሮሚያ ባንክ አካውንት ክፈት አፍህን ከምትከፍት።
ወንድሜ ኦሮሚያ ብሔር አይደለም።
2 bank ayemchungim
የኦርቶ አምሃራ ባንክ የከሰረው ለአሸባሪው ፋኖ ጃዊሳ አከፋፍሎ ነው
Oromia ማለት ብሄር ነው? አፍሪካ ልማት ባንክም የብሄር ነዋ! ድንዝዝ
ዘንድሮ ኦሮሞ ቅጡ ጠፍቷቸዋል አጀብ ኢትዮጵያ 😢😢
መረጃና ማስረጃ የሌለህ ወይም የማታውቀው አንተ የትላንት ልጅ ስለሆንክ ነው። ጽፈህ ማንበብ እንጅ ታሪክን በጉልህ አታውቅም። ለማወቅም አትጥርም።
ፈታ ዘረኛ መሆኑን ዛሬ አረጋግጫለው። ዘረኞች አትሁኑ ስለ ዘረኝነት እያወራቹ😮
ድሮም እኮ ሌባውን ቦርድ ሰብሳቢ ሲያደርጉ ነው ነገሩ የተበላሸው 😂😂😂
Sidama Bank?
Some Amhara businesses jump into fano ship. The fano ship is leaking and dropping some of its heavy weights. First it was Worku now it is Amhara bank, both known supporting fano financially
Ere ebakkh attssasat oromo ethjopa wst gena 600 ametachin new
Enatih tibeda-ayizon galla ke difin shewa yineqelal!
መለቃቃስ ጀማራቹ የአመረ በንክ ሪከርድ ሰበረ እየልክ አነበረም😂😂😂
አፍህን፣አትክፈት፣ከብት፣አወ፣እርግጥነዉ፣ድብንአርጎይበልጣል፣
Betam fara nehe Oromiya Hager enji beher aydelechim
oromia beher sayhon klil new.
amhara new beher.
አንዱን እና ዋነኛውን የብልፅግናሲዝም ኦሮሞዎች የዘረፉትን ሚያጠራቅሙበት ሲንቄ ባንክን እንዴት ተውከው በተረፈ የጠራኅቸው ሁሉ በዝርፊያ የበለፀጉ የብልፅግናሲዝም ክልሎች ሙስና በመሰብሰብ ውድድር ላይ ናቸው 😂
ሰዉ ሚኖርበትን አፈላልጎ በአብሪ ጥይት ግባሩን ማለት ነዉ ደም ለፍቼ ሰርቼ ሼር ብገዛ ሆን ብሎ ለአራጁ ስርዓት ሲል አክስሮን ወጣ
የአማራ ባንክ የአንድ አመት አፈጻጸም [ከግርግሩ ጄርባ ያሉ እውነቶች]
የሰውን ውለታ ባናጣጥል መልካም ነው፥፥
1- 22.8 ቢሊዮን ብር ሰብስቧል
2- 17 ቢሊዮን ብር ብድር ሰጥቷል
3- 1.3 ሚሊዮን በላይ ደንበኛ ፈጥሯል
4- 295 ቅርንጫፍ ከፍቷል
5- 200 የሞባይል ባንኪንግ ደንበኛ ፈጥሯል
6- 140 ሚሊዮን ትርፍ አስመስግቧል(የአሁን እውነታ)
7- 150 ኤትኤም አለው
8- ለ5700 ሰራተኛ የስራ እድል ፈጥሯል
9- የባንኪንግ አፕሊኬሽን በራሱ ባለሙያወች አሰርቶ አቅርቧል
10- የመጭውን ራዕይ በአለም አቀፍ አማካሪወች እየታገዘ ስራ ላይ ነበር
ይሄንን ሊሰራ የቻለን የማኔጅመንት ቡድን የፕርፎርማንስ ቺግር ብለህ ስትወቅሰው ወይ ወደፊት እንዳያድግ ትፈልጋለህ፣ወይ ጣልቃ ገብተህ ከህግ እና አሰራር ውጭ ሊሰራ የፈለገ ቦርዱ/other bodies ልዝረፍ፣እንደልቤ ልሁን ሲል እምቢ ተብሉዋል፥፥ ካልሆነ ይሄ እንዴት የፐርፎርማንስ ችግር ይሆናል? ለሚያገናዝብ ሰው እውነቱ ይሄ ነው፥፥ መሪወቹ በአዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ፣በእንግሊዝ ዮኒቨርሲቲወች፣በንግድ ባንክ፣በዳሽን ባንክ በከፍተኛ የአፈጻጸም ብቃት የሚታወቁትን መሪ እና መሪወች የፐርፎርማንስ ችግር ስትል ቦርዱ/other bodies የራሱን ጥፋት ለመሸፋፈን እየሞከረ እንደሆነ ግልጽ ነው፥፥
ሁሉም ሰው ልብ ይበል፥፥ሁሉም ሰው ችግሩን ከማባባስ ቺግራቼውን እንዲፈቱ ለራሳቼው እድል ስጡ፥፥
ይህ ቢዝነስ ነዉ ጎበዝ ብሄርን ምን አመጣዉ አዎ ስማቸዉ ነዉ ግን መላዉ ህዝብ አልመሰረተዉም ግለሰቦች እንጂ ግን አማራ ከተባለ ቁላቸዉ ቀጥ ሚል ኤጭ ወራዳ
You are blaming oromia bank and appreciate Amhara bank. This critical problem. Keep silent
140 billion birr terfi ., crazy 🤪 how ?
በዘረኝነትን የተሰየመ ባንክ ነው፣ ከዘረኝነት ጋር ደግሞ ፍትሀዊነት ሊኖር አይችልም። ዋናው መስራቹም ዘረኝነትን የተከለብን የቀድሞው መንግስት ባለስልጣን የነበረ ሰው ነው። ሌላ በዘር የተሰየመ ባንክ የለም ማለቴ አይደለም። አንዱ ዘረኛ ስለሆነ እኔም ዘረኛ ልሁን ማለት ግን ስህተት ይመስለኛል።
እብድ
zeregnch nachu bexam yasxelalu
Before 1000 years 😅😅😅😅😅😅
ወጋጋንስ