"የጆሮ ደግነቱ አለመሙላቱ" ከኤፍሬም እንዳለ Ephrem Endale

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 22 ต.ค. 2024

ความคิดเห็น • 3

  • @faithmoore7486
    @faithmoore7486 6 ปีที่แล้ว +1

    Hulem Yemayiselech kumneger ejih yibarek 👍

  • @user-dc6ol5eo3t
    @user-dc6ol5eo3t ปีที่แล้ว

    ይገርማል

  • @miki_9034
    @miki_9034 6 ปีที่แล้ว

    2009 ዓ.ም ላይ በ ፋና ኤፍ.ኤም ራዲዮ የሰማሁትን ዜና ላሰማችሁ።
    ቀኑ በአዲስ አበባ የሚገኘው ደረቅ ቆሻሻን በማቃጠል ፥ ወደ ሀይል የሚቀይረው ድርጅት
    የተመረቀበት ቀን ነበር። ስሟን ለጊዜው መጥቀስ የማያስፈልግ ዜና ኣንባቢ፥ ስለ ሀይል ማመንጫው
    ጥቅም ትንሽ ከተተረተረች በኋላ፥ ሃይል ማመንጫው ጋር ግንኙነት ያለውን ፥ የአንድ ባለሥልጣን
    አባባል ለህዝቡ እንዲህ ብላ አበሰረች። " ከዛሬ ጀምሮ አዲስ አበባ በቆሻሻ ብዛት ሳይሆን ፤ በቆሻሻ ዕጦት ትሰቃያለች።"
    የኼን የሰማሁ ግዜ እንደ ማልቀስም፥እንደ መሳቅም አድርጎኝ ነበር። " የጆሮ ደግነቱ አለመሙላቱ"