Cool Discussion:እግዚአብሔር ለምን እንፍጠር አለ? |ሰላም እና ፓስተር ቤኪ|
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 18 ก.ย. 2024
- #Apostolic_church #ኢየሱስ_አብ_ነው #Jesus_is_the_Father
#የኢትዮጵያ_የሐዋርያዊት_ቤተክርስታያን #protestant #Apostolic_Church_of_Ethiopia
#Apostolic_Church_International_Fellowship
#Heavenly_Flesh_of_Jesus #ሰማያዊ_ሥጋ #ሁለተኛው_ሰወ_ኢየሱስ #the_second_man #የኢየሱስ_ሥጋ_ከሰማይ_ነው #የኢየሱስ_ስም_ጥምቀት #መዳን_በሌላ_በማንም_የለም #የውኃ_ጥምቀት_በኢየሱስ_ስም_ብቻ #water_baptism_in_Jesus_name #oby_acts_2_38 #የሐዋርያት_ሥራ_2_38 #ከውኃና_ከመንፈስ_መወለድ #ዳግም_ልደት #born_again #born_of_water_and_spirit
#Apostolic_Generation
#ApostolicSong
#Biblical_debate #የመጽሐፍ_አዱስ_ውይይት
#acifna #apostolicchurchsongs #hawaryawitmezmur #pator_bereket_matewos #ቄስ_በረከት_ማቴዎስ
#Apostolic_doctrine
#onlyjesus #ኢየሱስ_ብቻ
#Apostolic_doctrine #ሥላሴ #Trinity
#onlyjesus
Follow me on:
www.tiktok.com...
On Facebook page:
www.facebook.c...
Telegram:
t.me/kalu2023
ፓስቴር በረከት ኢየሱስ ፀጋውን ያብዛልክ አይዞህ በርታ
በርችህ አንድ አምላክ መስታዋልን ይስጥሽ ❤
ቄስ በረከት ተባረክ በብዙ ጸጋ❤
Jesus is the everlasting father ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
“ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?”
- ዕብራውያን 1፥5
እባካችሁ ይሄንን ብቻ እየጠየቃችሁ በየሱስ ስም ሳትጠመቁ ዘመኑ ሊያልቅ ነዉ .
“ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?”
- ዕብራውያን 1፥5
ቄስ በረከት ተባረክ በብዙ ጸጋ❤❤🙏🙏
ቄስ በረካት ጌታ አብስቶ በብዙ ፀገ ይበርክ
pastor Bereket GOD Bless you!! This knowledge is directly from GOD
“ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።”
- ዮሐንስ 14፥23
ሰላም ጥሩ ተወያይ ነሽ!
በኢየሱስ ስም ተጠምቀሽ ወደ መዳን እንድትደርሺ እጸልይልሻለሁ🙏🙏
ቤኪዬ ጸጋ ይብዛልህ!🙏🙏
ተው ባክህ ወንድሜ ያልተፃፈ አታንብብ በአቡ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ካልተጠመቅህ ነው የማትድነው መፅሀፍ የሚለውን አታውቁም እና እጅግ ትስታለህ አንተ ፓስተርየው ደሞ የተጠየከውን ለመመለስ ከጥያቄው ጋር የማይገናኝ መልስ ነው የሰጠኸው እሺ ሰውን በመልካችን እንፍጠር .....እንግዲህ ሰው ክፉ እና ደጉን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ .....ኑ እንውረድ አንዱ የአንዱን ቃል እንዳይረዳ ቋንቋቸውን እንደባልቀው አሉ ስለዚህ ብዙ አትዘባዘብ አንድ ፈጣሪ ሶስት አካላት አሉ አሱም አበ ወልድ መንፈስ ቅድስ ነው እውነቱ ይህ ነው ለማንኛውም የማታምነውን መፅሀፍ ቅዱስ ለማጣቀሻ ባትጠቀምበት ይሻላል እዛው የመስራቹን መፅሀፍ እያገላበጥክ አስተምር
" ሥራህንና ድካምህን ትዕግሥትህንም አውቃለሁ፤ ክፉዎችንም ልትታገሥ እንዳትችል፥ እንዲሁም ሳይሆኑ። ሐዋርያት ነን የሚሉቱን መርምረህ ሐሰተኞች ሆነው እንዳገኘሃቸው አውቃለሁ፤"
(የዮሐንስ ራእይ 2:2)
ቤክዬ እኔም አሁን በርቶልኝ በስሙ ተጠምቄ ድኛለው ይሕ የእውነት ወንጌል ነው ተባረክ ወንድሜ ሰማይ እንገናኛለን።
Sewu dignalewu bilo sinager kemelakt belay desi yilegnal
ተበረኪ እውነት ስለፈለግሽ የሱስ ይባረክ
ኢየሱስ ይባርክህ ቤኪዬ መጽሐፍ ቅዱስ ዉስጥ አንድ አካል ብቻ እንደለ አለም ሁሉ አዉቆ መደን አለበት
“ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?”
- ዕብራውያን 1፥5
አሜን ተባረክ❤❤❤❤
እየሱስ ይርዳሽ እህቴ 🙏🙏 ቄስ በረከት እየሱስ ጸጋውን ይጨምርል!!🙏🙏❤❤❤❤
“ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?”
- ዕብራውያን 1፥5
❤❤❤❤ tebareki biki❤❤
ቄስ ብር እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ ቀጥልልን
አሜን አሜን አንድ አምላክ እየሱስ ተባረክ❤❤❤❤❤❤
Wow endet aynet midenk timihrt new
Silehulum eyesus yikber🙏
Tebarekk Beki
pastor Berket andi amilak irsu yibariki!!!!!!
መጽሀፍ ቅዱስን በሚገባ ያለማንበብ ችግር አለ። የተፈጠረው እኮ አንድ ሰው ነው። በምሳሌው ከሆነ ከአንድ በላይ ሰው መፈጠር ነበረበት። ቤኪ ጸጋ ይብዛልህ!!
ተባረክ ቄሰ ቤኪ ❤❤❤❤
“የላከኝ አብም እርሱ ስለ እኔ መስክሮአል። ድምፁን ከቶ አልሰማችሁም፥ መልኩንም አላያችሁም፤”
- ዮሐንስ 5፥37
❤❤❤❤❤❤
ሃሌ ሉያ......የሱስ ይባረክ፡፡
Woooow God is amazing, blessed😮God is amazing. May God's grace and blessings and peace be with you.
እግዝአብሔር ጫምሮ ይባሪክክ።
“For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.”
- 1 John 5:7 (KJV)
ይህቺ የሥላሴ ቅጥያ ነች ፣ በራስ አማርኛ bible ላይ እንኳን የለም። ተጨማሪ ማደነጋገሪይ የጨመሩት
ጌታእየሱስ እውነትን ስለገለፀልን ተመስገን
“አብ እንደ ወደደኝ እኔ ደግሞ ወደድኋችሁ፤ በፍቅሬ ኑሩ።”
- ዮሐንስ 15፥9
ነፍሳችሁን አድኑ በጌታበኢየሱስ ስም ተጠመቁ።
God bless you pastor Berket and Selam
ወንድም በረከት ስለተሰጠህ ፀጋ ሁሉንም እንደአመጣጡ ስታስተናግድ ያስደንቃል ኢየሱስ ይክበር🙏
❤❤❤❤አሜን ተባረክ❤❤❤
መዳን በሌላ በማንም የለም እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና ።ስለዝሕ በስሙ ማመን ና መጠመቅ ግዴታ ነው ።
Brother Bereket your nice reveal 1 and You are blessed.
ለህዝብህ የሚትራራ ጌታ የሱስ ተባረክ
❤❤❤እግዚአብሔር ይባርክህ ቤኪ
Geta yesus yirdash❤❤❤❤
ቄስ በረከት እግዚአብሔር ይባርክህ ብዙ ነገር እየተማርኩ ነው እግዚአብሔር በአለም ሁሉ ይክበር
ፈሰተር በርከት እናመሰግናሌን ሁሌም ታሸንፈሌ እየሱሰ ካንቴ ጋር ነው ቀጠልበት
W beki tebarekln.
“እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።”
- ማቴዎስ 28፥19-20
ኤፌሶን 4/4 አንብበው አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንድ ነው እየሱስን አሁን ተቀበል
ይህ እኮ ትዕዛዝ ነው ለሃዋሪያት የተሰጠ እነርሱም ሐዋ 2:38 ላይ ፈፀሙት የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ስም ኢየሱስ ነው
👉መጨረሻ ላይ እንዴት አድርጎ ለማታለል የሞከረበት መንገድ ሌላውን አጋንታዊ በማለትጨነው።ማታለሉ እንዴት እንደሚደብር
Ihite 3 akal bemefelg atidkemi amlak 1 injii 3 honom ayawkim wdfitim ayhonim.
pastor beki iyesus abzito yibarki
ከተፃፈው አትውጣ ሰዎች ያደረጉት ሳይሆን የጌታን ቃል ተከተል ለራስህ የሚመችህን አትፈልግ
Terega, pray
Tebark br Berket
Tebarki sister
ቄስ በረከት ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ!
Hi,❤❤❤❤❤❤❤
ሀሰተኛው ሳይፈረድብህ ወደ አብ ፤ወደ ወልድ፤እና ወደ መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ተመለስ
beki geta yesus yibarki
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Wendmie selasie sebale berget agannet new chemerem onle jesesm agannet new ehie maweke alebeh
በዚያን ጊዜ አብረውት ያሉት እነማን እንደሆኑ እግዚሐብሔር አምላክ ብቻ ነው የሚያውቀው!!እኛ እዚህ ከተሰጠን ርዕስ ውጪ የራሳችንን ፈጠራ መጠቀሙ ወደ ፍልስፍና ሊወስደን ይችላል!!ሌላው ደሞ ቃሉ እራሱ እንደሚለን ከሆነ ሰዎች ከመፈጠራቸው በፊት ከእሱ ጋር ያሉት መላዕክቶች ብቻ መሆናቸውን ነው እንጂ እሱ ግልፅ ያላደረገልንን ነገር አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ብሎ መደምደም ይከብዳል።እንደውም ሰዎች በደፈናው ሶስት ምናምን እያለ የራሱን ግምት ከማስቀመጥ ውጪ ሶስት ተብሎ የተፃፈ ማስረጃ ያለ አይመስለኝምና እግዚሐብሔር አንድ ብቻ ነው።አንድ ብቻ አንድ በቃ አንድ እየሱስ መልዕክተኛ ነው!!የእግዚሐብሔርን ስራ መስራት አይችልም ጌታም መሆን አይችልም።እራሱም ተናግሮታል።
ቄስ ቤክ ኢየሱስ ለዘላለም ይባርክ
ብትማጣጠኑ ጥሩ ነበር ለዲስከሱን እንዲመች
ወደ እርሱ እንመጣለን ነው የሚለው እመጣለሁ አላለም
chirash kenigusoch korjo new alu abet denqurna
ምንም ይባል ምን ሰዋሳዊ የቋንቋ ህግ እግዚአብሔርን ካንድ በላይ ማድረግ ፈጽሞ የማይታሰብ ነው::ዛዳግም 6:4-6 እና በሌሎች ጥቅሶች መሠረት እግዚአብሔር አንድ ብቻ ነው
Egziabiher eko endie feqadu mikirim yiseral. Enantie lemin lela akal endalie bicha aemiroachihun azegajitachihu titebiqalachihu ?
siqetil qortotal mehal lay esu lesuwa Yasrdaten part awutitotal
YIgermal sew bezih lek yiwerdal ende?
ዮሐንስ 5
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁶ አብ በራሱ ሕይወት እንዳለው እንዲሁ ደግሞ ለወልድ በራሱ ሕይወት እንዲኖረው ሰጥቶታልና።
Kolosio 2:9 abraw
ere bakesh kenezih kehadiwoch gar atdareqi
Ante/anch awaqi ke honshii/ke honk iytenebebe yalewu metsahaf qidus inde hone tastewuli nebere eg/er mastewal yistih
እህት መጠየቅሽ አርፍ ሆኖ ሳለ ግን በመጀመርያ ቃሉን በደምብ ብታነብና ከዝያም ዳግሞ ያለሽበት ቤተክርስትያን ወይም በለሽበት እምነት ውስጥ ያሉትንአገልጋዮችን ብትጠይቅ በጠም አርፍ ነበር ምክንያቱም አሁን አንች እኔን ብትጠይቅ እኔም ብሆን ላኔ እምነት በምያመች ሁኔታ ወይም መልኩ ነው ሚመልስልሽ ስለዝህ መጠንቀቅ አለብሽ
ድምጹ እራሱ የሰካራም ድምጽ ነው የሚመስለው የጥፋት ልጆች።
ሌላ ጥያቄ ዬላቹም እንዴ
😂😂😂 Ayyyy selase malet 3 malet adelm aganent malet new weyne belelit besakwmotku
“For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.”
- 1 John 5:7 (KJV)
ሰውዬ ከተፃፈው አትለፍ እንጅ፦ መፅሐፍ ቅዱስ(1ኛ ዮሐ 5÷7) ላይ ፡ መንፈሱና ውኃው ፡ ደሙም ይላል እንጅ አብ፡ ወልድ ፡ መንፈስ ቅዱስ የሚል አልተፃፈም።
❤❤❤❤❤❤❤