ขนาดวิดีโอ: 1280 X 720853 X 480640 X 360
แสดงแผงควบคุมโปรแกรมเล่น
เล่นอัตโนมัติ
เล่นใหม่
ትክክለኛ መረጃ ነዉ እግዚያብሔር እናንተን ይጠብቅልን ያላችሁት ሁሉ እኔ ጋ ይታያል ለአመታት ይሕ የሆነዉ በሰዋች ነዉ እያደሱ በእግዚያብሔር ሐይል አለሁ እነሱም በዝችበብልጭልጭ አለም እየተብለጨለጩና እየኖሩ አሉ ምንም እንዳላደረጉ አብረዉም ያሉ አሉ ዘመድ መስለዉ እኔም የመድሐኒያለም ባሪያ ከነድካሜ እየጠበቀኝ አለሁ ክብር ሁሉ ለሱ የሁን ዘወትር ጠዋት ማታ አመሰግነዋለሁ ምክንያቱም በነሱ መንገድ እንዳልሔድ ስላደረገኝ አመሰግናለሁ
ወላዲተ አምላክ መፍትሔውን ትላክልን
እውነት ነው
የመምህር ግርማ ወንድሙ ትምህርት አስመስለህ ምትከልሰው እድሜ ለሳቸው ከነቃን ቆየን ተመስገን
amen ❤
ምንጭ በማለዳ መያዝ 1እና 2መፃፍ ገዝተው ያንብቡ የኔ አባት የነቁኝ ለዘመናት እናትና አባቴ በመተት ተለያዪብኝ በቤተሰብ የተሰራው መተት ለኔም ትዳር ፈተና ሆነ በመላከመንክራት ህይወታችን ተቀይሯል ተመስገን አምላኬ ረጅም እድሜ ለአባታችን
የት ይገኛል ጠቁሙኝ እስኪ
ቃለ ሂወትን ያሰማልን ወድማችን 😢😢😢የኔ ሂወት ማርያም ድግል ማርያም በምህረቷ ታድነኝ 😢😢
አሜን❤❤❤❤❤❤❤
ያልከው ሙሉ በሙሉ ትክክል ነዉ ወንድሜ በገኝህ ደስ ይላኛል
ውድ የዘኢትዮጵ ቤተሰብ በሚገባ ትክክል ነው ከአባቶቻችን የቀሰምነው ዕውቀት ነውና የምናወቀውን እንናገራለን።ዘኢትዮጵ ትዩብ
@@-zethioptube እሽ አንተ በምን ለገኝ በውስጥ ለገኝ እሸለሁ
facebook.com/profile.php?id=100077730353175t.me/zethiop777
@@-zethioptube እሽ አመሰግናለሁ🙏🙏🙏
ስልክ፡ቁጥርክ
የሚገርም ነው እኛ ሀገር በዚሁ ተጥለቅልቆ የለከአለም ሁሉ እንለያለንኮ በክፋትብቻ እንጸልይ እንበርታ እንጂ ዎንማችን ያለው ሁሉም እውነት ነው
አምሰግናለሁ የኔ ወንድሜ አግዚአብሔር ይ በ ር ክ ህ
ቃለ ህይወት ያሰማልን 🙏😢 እኔ እራሴ ፈጣሪ በቃ በለኝ በለን😢
እመቤተ ድንግል ማርያም ስም በጡለታችሁ አስብን ወለተ ፃድቅ እያላችሁ አስብኝ ወድሜ ቃለሒወት ያሠማልን
አሜን
It is Gorgeous thanks Dn Birhan
Thanks and welcome
የሚያሥደሥት ትምህርት ነው በእውነት
በርታ❤ መምህር ግርማንም እድሜ ይስጥልን
እኔ በአንዳንዱ ተጠቂ ነኝ በተለይ ደስታ ማጣት,መናደድ,የትዳር አለመሳካት,የገንዘብ መበተን,በሰው አለመታመን ወዘተ ,,,ምን አለፋህ ሕይወቴ የተመሰቃቀለ ነው😢😢😢
#ቀን ያስጎነብሳል #እግዚአብሔር #ያነሳሳል #የሰዉ ፍቅር ያልቃል #የአንተ# ግን #ይዘልቃልበእግዚአብሔር የታመነ እምነቱም እግዚአብሔር የሆነ ሰው ቡሩክ ነው። በውኃ አጠገብ እንደ ተተከለ፥ በወንዝም ዳር ሥሩን እንደሚዘረጋ ሙቀትም ሲመጣ እንደማይፈራ ቅጠሉም እንደሚለመልም፥ በድርቅ ዓመትም እንደማይሠጋ ፍሬውንም እንደማያቋርጥ ዛፍ ይሆናል።ትንቢተ ኤርምያስ 17 7፥8ለሰው ሁሉ ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አልደረሰባችኹም ነገር ግን፥ከሚቻላችኹ መጠን ይልቅ ትፈተኑ ዘንድ የማይፈቅድ እግዚአብሔር የታመነ ነው፥ትታገሡም ዘንድ እንድትችሉ ከፈተናው ጋራ መውጫውን ደግሞ ያደርግላችኋል።1ኛ ቆሮ ፲፥፲፫ሁሉም መዉደቆች ለመጎዳት አይደለምአንዳንድ መዉደቆች ለመነሳት ናቸዉሁሉም ማጣቶች ለማጣት አይደሉምአንዳንድ ማጣቶች ለማግኘት ናቸዉሁሉም ህመሞች ለሞት አይደለምአንዳንድ ህመሞች ለመዳን ናቸዉአንዳንድ ስብራቶች ለመጠገንአንዳንድ መጠላቶች ለመወደድ ናቸዉ!ምድራዊ ህይወት የራሷ መዞሪያ ዛቢያ አላት ይህንን ዛቢያ የሚዘውረው የህይወታችን የተፈጥሮ መዋቅር ነው፡፡ህይወት በዛቢያዋ ስትዞር አልያም ስትሽከረከር ውስጣችንን ለደስታ ወይም ለሐዘን መዳረጉ አይቀሬ ነው፡፡በምድራዊ ህይወታችን መዞሪያ ዛቢያ(የህይወት ገጠመኝ) ከዳር እስከ ዳር ከጫፍ እስከ ጫፍ ድረስ የተንጠለጠሉ ፈርጀ ብዙ ክስተቶች አሉ፡፡ #ሕይወት በእውነት ያደለችንን ለመኖር ስናስብ በተጓዳኝ ደግሞ ሌላ አስፈሪ ማዕበል ይነሳል፡፡ ህይወት ያበረከተችንን የበረከት ጣዕም እንዳናጣጥም መሰናክሎች ይበዛሉ፡፡ ያሰብነውን ለመኖር የጀመርነውን ከግቡ ለማድረስ ቀን ማታ ስንኳትን ሌላ ያላሰብነው ያላቀድነው ሕይወታዊ ክስተት ይፈጠራል፡፡ በዚህ ጊዜ ህይወት የዛቢያዋ ነጸብራቅ ይዘበራረቃል፡፡ ለዘመናት ልንኖረው በህይወታችን የወሰነው ውሳኔ ከመኖራችን የተነሳ አዲሱን የህይወት ሃሳብና ዕቅድ ለማሳካት በስብዕናችን እንገደዳለን፡፡ ሆኖም በዚህ የተነሳ ውስጣችን በሐዘን ሳይንሸዋረር አይቀርም፡፡ #ምድራዊው ሕይወታችን በሰማያዊው ህይወት እስኪተካ ድረስ የሕይወትን ተግዳሮቶችን በጸሎትና በመንፈሳዊ ኃይል መጋፈጥ ግድ ይለናል፡፡ ያለበለዚያ ውሳጣዊውም ሆነ አፍአዊው ስብዕናችን በሐዘንና በጭንቀት መታጨቁ አይቀርም፡፡#ሕይወት መዋቅሯ እጅግ አስገራሚ እና አስደናቂ ነው በሕይወት ስንኖር የማንወጣው ተራራ የማንወርደው ቁልቁለት የማንጋፈጠው የፈተና እና የመከራ ተግዳሮት የለም፡፡ ይሁን ሁሉም በጊዜው ያልፋል፡፡ አንዳንድ ጊዜ የመከራና የፈተና ዥውታ በሕይወታችን ሲያንዣብብ ከመፍራታችን የተነሳ "ሞት ይሻቸኛል ምነው በሞትኩ" እንላለን፡፡ የህይወት ተግዳሮት ሞትን እንድንናፍቅ ቢያደርገንም ሞት ግን በፈለግነው ወቅትና ሰዓት አለመምጣቱ ደግሞ ያበሳጨናል፡፡ #ሁሉም አልፎ ከወደድነው ሰው ጋር መኖር ስንጀምር፣የዚህን ዓለም ሀብት፣ ንብረት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ አቅማችን እስከቻለው ድረስ አከማችተን ሰፊ ዕቅድ፣ አቅደን ታላቅ ራዕይ አኑረን የሚያጓጉ ተስፋዎችን ወዘተ ሰንቀን ለመኖር ተዘጋጅተን አንድ እርምጃ ወደ ፊት ስንራመድ ሁለተኛው እርምጃችን በሞት መገታቱ ከማበሳጨቱ በላይ ወደ ሰማይ የሐዘን እና የጉርምርታ ሲቃ ለማሰማት እንሞክራለን፡፡ ቢሆንም በእኛና በሞት መካከል ያለው የጠበቀ ጓድነት መቋረጥ አይችልም፡፡ #በመንፈሳዊ ኃይል መጋፈጥና ትዕግስት ለህይወት ተለዋጭ የሌለው ቁልፍ ነው።ነገር ግን እንደ ቅዱስ ዮናስ የፀሐዩን ግለት የነፋሱን ውዥብር ፈርቶ "አሁንም አቤቱ ከህይወት ሞት ይሻለኛል እባክህ ነፍሴን ከእኔ ውሰድ" ዮና 4:3 ብሎ ሞትን መመኘት ለክርስቲያን አግባብ አይደለም፡፡ማጣትም መቸገርም፣ መውደቅም መነሳትም፣ መንጻትም መርከስም፣ ማግኘትም ማጣትም፣ ማዘንም መደሰትም፣ መሳቅም ማልቀስም፣ መልበስም መራቆትም፣ መጥገብም መራብም፣ መርካትም መጠማትም፣ ማፍቀርም መፈቀርም፣ መውደድም መወደድም፣ አብሮነትም መለያየትም፣ ብቸኝነትም መጣመርም፣ ወዘተ እነዚህ ሁሉ የህይወት የዛቢያዋ ክስቶች እንጂ ያለመኖር ነጸብራቆች አይደሉም፡፡ #ስለዚህ መበርታት፣ መታገስ፣ በመንፈሳዊ ኃይልና ብርታት ደስተኛ መሆን መጸለይ ለህሊናችን መንፈሳዊ ነጻነትን ማወጅ ለሁሉ በሁሉ በእያንዳንዱ ጉዳይ ላይ ከመንፈሳዊ ህይወታችን በስተቀር ነገሮችን ሁሉ አቅልለን ማየት ይኖርብናል፡፡#እግዚአብሔር እንደ ሰዉ እኮ አይደለምአይለወጥ ፊቱን አያዞርብን፣ያደረግልን ብዛቱ ከወዳጅ በላይ እኮ ነዉ።#በእርሱ የሆነ ጥቂት ነገር በቂ ነዉ።ከማንም በላይ የሚያሰብልን እሱ ብቻ ነዉ! ማን እንደ #እግዚአብሔርብርሀነ ግርማ-ዘኢትዮጵ ትዩብ
Selot’ameloko( segedet) ‘neseha’ kedus kurban .
Enam edza nege😢😢😢😢ena men maderg albege
እግዚአብሔር ያስተካክልልሽ🙏🙏🙏
የኔም ሕይወት እንደዛ ነው😢
ፈጣሪ እንደው ይንቀልልን ።እኔ ግራ ገብቶኛል።
እግዚአብሔር ከርኩስ መንፈስ በቸርነቱ ይጠብቀን
እሆ ሁሉ ምልክቶች ከኔ ጋር ኣለ ኣምላኬ ሆይ ማረኝ. ቃል ህይወት ያሰማልን ወንድማችን
እውነት እኔማ አንዳ ነኝ እመቤቴ ማርያም ከታስርኩበት የአፅያት ማስርያ ትፍታኝ እንጂ ከባድ ነው
ፈጣሪ ከዚህ ሁሉ ፈተና አተጠብቀኝ
በስደትእየኖርሁ ጤናየለኝም ፆለትእገባለሁትምህርት ስማርፊልምእዳዬያደርገኛል ስራአላገኝየሰራሁበትንአላገኝ እይይይይ የኔሂወትነዉ በፆለታችሁአስቡኝ😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢
እግዚአብሔር ካንችጋር ይሁን ፀልይ
ቃለሂወት ያሰማልን❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
አሜን እግዚአብሔር ያክብርልኝ
እና መስግናለን ❤️❤️❤️❤️❤️🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻
ቁጥርህን ብሰጠኝ ትባረካለህ 😢😢😢
አሜን😢😢😢😢😢
እግዚአብሔር ይማርን አሜን አሜን አሜን❤❤❤❤❤❤
Qale hiwatn yaseman wadimachn 😢😢🤲🤲🤲🙏
AMEN AMEN AMEN AMEN 🙏🏽🙏🏽🙏🏽
ቃለ ሕይወት ያሠማልን
እድሜህን ያርዝመው እናመሰግናለን
Amen.3.kalywet.yasemaln.wendmachn
የተናገርከዉ እዉነትነዉ እኔ ጸበልስሄድ ሁልግዜም የወር አበባ ዬ ይመጣል ምንም መጠመቅ አልቻልኩም
😢😢ቃለህይወትንያሰማልን😊
ተባረክ ወንድሜ
ሁሉም የዘረዘርካቸዉ እኔ ላይ አሉ😢😢😢በፆሎታችሁ አስቡኝ
Wendme enamesegnalen
Waqayo sinii yaa ebbisuu
Ewunt kali hiwot yasmalin 😢😢😢😢😢😢😢egzabiher yasebin🤲🤲🤲
Kale hiwot yasemaligne
እማኮ መንፈሳዊም አለማዊውም አያስደስተኝም ብቻ ሁሉም ነገር ያስጠላኛል እፉፉፉ😢😢😢
ፆም፣ፀሎት፣ስግደት፣ቅዳሴ፣ ማህሌት መሳተፍ በምንም ነገር እግዚአብሔርን ስናስቀድም ምድራዊውም ሰማያዊውም አስደሳች ይሆንልናል። ስለሰጡን አስተያየት ከልብ እናመሰግናለን©ዘኢትዮጵ ትዩብ
❤❤❤❤❤🎉amen
እኔ በጣም ሰውን እፍራለሁ ይገርማችሆል 😢😢😢😢😢
Hule sigej Be Abi BeWoldi SimiGeschiw Yiqomal Ayizosh
mn enadrig eshi sira astito aynen gardogn wuchi kewetaw sikay new dem mergat ande mekten ere tesekayew tselot argulign zimbiye bet new yalewut
❤galatomii.
gn metet yasaw sewm hone yeteserabet sew nsha bigebu fetari ykr aylachewm beteley leaseraw sewYastemrenal ena mels endtsetugn beegziabher sm eteykalehu
ንስሐ እግዚአብሔር የሰውን ኃጢአት ይቅር የሚልበትና ከኃጢአት ውጤት የሚያድንበት መሳንስሐ ማለት አንድ ሰው በሠራው ጥፋት፣ ባደረገው ስህተት፣ በፈጸመው ኃጢአት ማዘኑና መቆርቆሩ፣ መፀፀቱ፣ ዳግመኛም ያንን የመሰለ ኃጢአት ላለማድረግ የሚወስነው ውሳኔ ነው። በአጭሩ ንስሐ ማለት ትርጉሙ ይህ ሲሆን፤ በሰዎች ሕይወት ውስጥ ደግሞ መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያስገነዝበን ቀጥሎ የተጠቀሱትን ፍችዎች ያጠቃለለ ሆኖ እናገኘዋለን።ንስሐ ወደ እግዚአብሔር መመለስ ነው። ሚልኪያስ 3፡7ንስሐ ከእግዚአብሔር ጋር መታረቅ ነው። 2 ቆሮንቶስ 6፡19ንስሐ ከኃጢአት እንቅልፍ መንቃት ነው። ሮሜ 13፡11ንስሐ ወደ መንፈሳዊ ሕይወት መመለስ ነው። ኤፌሶን 5፡14ንስሐ ከእግዚአብሔር የሚሰጥ እግዚአብሔርን የሚያስወድድ ከንጹህ ልብ የሚመነጭ ጸጋ ነው። ሕዝቅኤል 36፡25-27ንስሐ ከኃጢአትና ከዲያቢሎስ ባርነት ነጻ መውጣት ነው። ዮሐንስ 8፡34-36ንስሐ ስለ እግዚአብሔር ፍቅርና ስለ ቅድስና ብሎ ኃጢአትን መተው ነው። ምሳሌ 28 13ንስሐ ኃጢአትን ከተዉ በኋላ በፍጹም መልሶ አለመስራት ነው።ንስሐ ስለ አለፈው ስህተት አብዝቶ ማልቀስ፤ ያለፈውን የኃጢአት ኑሮ ማውገዝና መኮነን ነው። ኢዩኤል 2፡12ንስሐ ፍጹም የሆነ የሕይወት ለውጥ እንጂ ጊዜያዊ ስሜት አይደለም፤ ሮሜ 12፡2ንስሐ ኃጢአትን ሲሠሩ ከመኖር ይልቅ ከእግዚአብሔር ጋር መኖርን መሻት ነው። መዝሙር 73፡28ንስሐ የአዕምሮ መታደስ ነው። ሮሜ 12፡2ንስሐ የእግዚአብሔርን መንግሥት ለመውረስ የሚያስችል ወደ መንግሥተ እግዚአብሔር የሚያስገባ ቁልፍ ነው። ማቴዎስ 25፡1-13ንስሐ በቀራንዮ መስቀል ላይ እኛን ለማዳንና ከኃጢአት ባርነት ነጻ ለማውጣት የፈሰሰልንን የክርስቶስን ደም እንድናስብ የሚያደርግ መንፈሳዊ ሃብት ነው።ንስሐ ከኃጢአት የሚያነጻ ሱራፌል ከመንበረ ሥላሴ የወሰዱት የእሳት ፍም ነው። ኢሳያስ 6፡4ንስሐ ከሚመጣው የመጨረሻ መከራና ሃዘን መዳኛ ወይም ማምለጫ መንገድ ነው። ዮናስ 3፡10ንስሐ እግዚአብሔር የሰውን ኃጢአት ይቅር የሚልበትና ከኃጢአት ውጤት የሚያድንበት መሳርያ ነው።ንስሐ ከሰዎች ጋር ለመታረቅ የተዘረጋ የእግዚአብሔር እጅ ነው። መዝሙር 50/51ንስሐ እግዚአብሔር ወደ ሰው የሚጣራውን ጥሪ ሰምቶ ወደ እርሱ መመለስ ነው። ዮሐንስ 7፡51። ኤፈሶን 4፡30ንስሐ ስለ አለፈው ኃጢአት ከመፀፀት የተነሳ የተሰበረ ልብ ነው። መዝሙር 50/51፡17ንስሐ ሰዎች ስለ ኃጢአታቸው ተፀፅተው ከእግዚአብሔር ጋር እንዳይታረቁ በብርቱ በሚጥረው ሰይጣን ላይ የተገኘ ድል ነው። መዝሙር123/124፡ 6-7::ወስብሃት ለእግዚአብሔር !ዘኢትዮጵ ትዩብ
@@-zethioptube eshi wendme betam amesegnalehu egziabher ystlgn
Kechalk be WhatsApp weym be imo btaweragn des ylegnal ketechale
Enas lemsale ene yemwedew lji lay mestefakr aserche neber gn mnlbelh mnaynet nseha gebche fetari endemimregn alawkm ebakhn wendme atsnanagn yegeza sraye selamen nestognal
@@SerajSeraj-y3r whatsapp +251929131365
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
በቴሰብጋ አለመስማማት ትዳደር አለመሳካት እውቀትህ መበተን ገዘብ መበተን መጨናነቅ አረምን አለመሆን አለኝ
ንስሀ እና ቅዱስ ቁርባን ብቸኛው መፍትሔ ነውና ተጠቀሙበት።
በናታችሁ ያሉበትን ቦታ ንገሩኝ
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
🎉🎉🎉
👍👍👍👍👍👍👍
❤❤❤❤❤❤
ሁሉእም በኔ ላይ ተደርጋል ገዘብ አይበረክትልኝም ሰው ሀገር ተሰደድኩ መጣሁ ግን ባዶ ነኝ ፍቅረኛ ይቀርበኝና ይሂዳል በቃ ትንሽ ነገር ያበሳጨኛል ብቻ ሁሉም እኔ ላይ ተደርጋል ምን ልሁን 😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅
የተዘበራረቀው ህይወትሽ በንስሀ እና ቅዱስ ቁርባን ይስተካከላል።
selke khutere bemarame
ቃለ ህይወት ያሰማልን እኔ ገንዘብ እየተሳለባብኝ ተቸግረለው ተስፈ የመቁረጥ ስረ የመጥለት ኑሮዬ ቁልቁል የመሸቀብ ብቻ ቡዙ ቡዙ ምልክቶች አሉ እግዚአብሔር እንረደኝ በፆሎተቹ አስቡኝ
ተሰቃየሁ😢😢😢😢😢
ምንጭ ከምምህር ግርማ መፅሀፍ መሆኑን ቢጠቀስ መልካም ነው
Went nw
❤❤❤❤
Mexhafu yet newu mishetewu
😢😢😢እረ ተሰ ቃየዉ
በምን ምክንያት
እኔ የዚህ ሁሉ ተጠቂ ነኝ ከዚህ ስቃይ ለመገላገል ያልሞከርኩት መንገድ የለኝም ነገር ግን እስካሁን ምንም ለውጥ የለውም ባለበት ሂድ ነው
መምህርተስፋዬ አበራ ትምህርትና ገጠመኝ ስሚንሰሐ ግቢ ፀበል ተጠመቂ ስገጂ ፁሚ ከዛ ትድኛለሽ እመኝኝ
❤❤❤
ምድነው ማስመሰል ውሸት ሴጣንም በሰውላይ ሆኖ ይዋሻል ያስመስላልዴ ንገሩኝ በማሪያም አፍላይይቀመጣልዴ😢😢😢😢😢😢
አዋ በደብ ይቀመጣል አንቺ መልካም ለመናገር ስትፈልጊ ይቀድምሻል
አው፡መንፈሡ፡እንዲዋሹ፡ያደርጋቸዋል፡ሰይጣን፡ማለት፡እኮ፡የውሸት፡አባት፡ነው
@@selamselam6431 ኡኡኡበመብርሃን ህይወቴን አጨለመብኝ እኔኮ አልፍልገውም ልጁን ይገርምሻል ግን ባፋ ሌላእናገራለሁእማልፍልገውን እድናገርያስገድደኛል ግን ቡሃላ ከሆነ በሃላ ነቃሁ ከዛምእራሴንላጠፍአሰብሁ ያለሁትሰውሃገርነው አሁንስራምመስራትአልቻልሁ በቃሃገሬ ልገባነውብዙአላማነበረኝ ሌላሃገርልቀይር ፀበል ልፀበልና በፀሎታችሁ አስቡኝወለተአማኑኤልእያላችሁ
meftewis 😢😢
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢
ምልክቶቹ እኔም ላይ አለብኝ።
ንስሀ፣ፆም፣ፀሎት፣ቅዱስ ቁርባን ተቀበልየሠይጣንን ውግያ ማክሸፊያው ይህ ብቻ ነው።
😢😢😢😢😢😭😭❤
💔💔💔💔💔💔💔🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏😭😭😭😭😭
😭😭😭😭😭😭😓😓😓😓😓😓😓😓😓😭😭😭😭😭😭😭😭😭
😭😭😭😭😭🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲
😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭
እኔ እንደዛውነኝ
የወጣትነት ጊዜ አይገኝም ወንድሜ ንስሀ ግባ ከዛም ሱባኤ ያዝ ቀጥሎም ቅዱስ ቁርባን ተቀብለህ የራስህን ህልውና አስከብረህ መኖር አለብህ።ጓደኛ መምረጥ፣መጠጥ አለመጠጣት ከሱሶች እራስህን መሰወር ትዳር መስርተህ ዓላማ ያለው ህይወት መኖር አለብህ።የክርስቲያን ህይወት በዚህ በአጭሩ ምድራዊ ህይወት እንደ ህገ እግዚአብሔር ለረጅሙ የህይወት ጉዞ እራስን መምራት ያስፈልጋል።ዘኢትዮጵ ትዩብ®
Memiher girma adirasha yet nw
እኔ እኮ በጣም የሚገርመኝ ነገር ሁሌ የአበሻ የቪዲዮ መልእክት ሲተላለፍ በክላሲካል ሙዚቃና ከጀርባው በሚያስተጋባ ጫጫታና ጆሮ የሚረብሽ ድምፅ ነው በዚህ ምክንያት የሚተላለፈው መልእክት በጭራሽ አይሰማም አንዳንዴ የህንድ ፊልም የምከታተልም ይመስለኛል 😂 የሰለጠናቹሁና ያወቃቹሁ እየመሰላቹሁ ነው እናንተ እበቶች ፋራዎች ? ለመጀመሪያ ጊዜ ከኋላ የሚረብሽ ድምፅና ሙዚቃ የሌለው መልእክት ሲተለለፍ ለዚህም ነው በአበሻ የሚሰሩ ፊልሞችን በሙሉ መልእክታቸውን ማወቅና መስማት የማይቻለው ፈፅሞ የድምፅ ጥራት የሚባል ነገር አይታወቅም
ውድ የዘኢትዮጵ ሚዲያ ተከታይ ሀሳብና አስተያየቶን ስለሰጡን እናመሰግናለን።እንዲሁም እንድንዳስሰው የሚፈልጉት ጉዳይ ካለ ሀሳቦትን ያጋሩን።©ዘኢትዮጵ ትዩብ 'የዕውቀት ገበታ'
አይይ፡እርኩስ፡መፈስ፡እዳትሠማ፡እያረገህ፡ነው፡እንጆ፡በደንብ፡ነው፡የሚሠማው፡
@@sebelgebr8553 ቂጥሽን የእርኩስ መንፈስ አስፈንድዶ ይብዳው አንቺ ግም አሽቃባጭ ሸርሙጣ
ትክክለኛ መረጃ ነዉ እግዚያብሔር እናንተን ይጠብቅልን ያላችሁት ሁሉ እኔ ጋ ይታያል ለአመታት ይሕ የሆነዉ በሰዋች ነዉ እያደሱ በእግዚያብሔር ሐይል አለሁ እነሱም በዝችበብልጭልጭ አለም እየተብለጨለጩና እየኖሩ አሉ ምንም እንዳላደረጉ አብረዉም ያሉ አሉ ዘመድ መስለዉ እኔም የመድሐኒያለም ባሪያ ከነድካሜ እየጠበቀኝ አለሁ ክብር ሁሉ ለሱ የሁን ዘወትር ጠዋት ማታ አመሰግነዋለሁ ምክንያቱም በነሱ መንገድ እንዳልሔድ ስላደረገኝ አመሰግናለሁ
ወላዲተ አምላክ መፍትሔውን ትላክልን
እውነት ነው
የመምህር ግርማ ወንድሙ ትምህርት አስመስለህ ምትከልሰው እድሜ ለሳቸው ከነቃን ቆየን ተመስገን
amen ❤
ምንጭ በማለዳ መያዝ 1እና 2መፃፍ ገዝተው ያንብቡ የኔ አባት የነቁኝ ለዘመናት እናትና አባቴ በመተት ተለያዪብኝ በቤተሰብ የተሰራው መተት ለኔም ትዳር ፈተና ሆነ በመላከመንክራት ህይወታችን ተቀይሯል ተመስገን አምላኬ ረጅም እድሜ ለአባታችን
የት ይገኛል ጠቁሙኝ እስኪ
ቃለ ሂወትን ያሰማልን ወድማችን 😢😢😢የኔ ሂወት ማርያም ድግል ማርያም በምህረቷ ታድነኝ 😢😢
አሜን❤❤❤❤❤❤❤
ያልከው ሙሉ በሙሉ ትክክል ነዉ ወንድሜ በገኝህ ደስ ይላኛል
ውድ የዘኢትዮጵ ቤተሰብ በሚገባ ትክክል ነው ከአባቶቻችን የቀሰምነው ዕውቀት ነውና የምናወቀውን እንናገራለን።
ዘኢትዮጵ ትዩብ
@@-zethioptube እሽ አንተ በምን ለገኝ በውስጥ ለገኝ እሸለሁ
facebook.com/profile.php?id=100077730353175
t.me/zethiop777
@@-zethioptube እሽ አመሰግናለሁ🙏🙏🙏
ስልክ፡ቁጥርክ
የሚገርም ነው እኛ ሀገር በዚሁ ተጥለቅልቆ የለ
ከአለም ሁሉ እንለያለንኮ በክፋት
ብቻ እንጸልይ እንበርታ እንጂ ዎንማችን ያለው ሁሉም እውነት ነው
አምሰግናለሁ የኔ ወንድሜ አግዚአብሔር ይ በ ር ክ ህ
ቃለ ህይወት ያሰማልን 🙏😢 እኔ እራሴ ፈጣሪ በቃ በለኝ በለን😢
እመቤተ ድንግል ማርያም ስም በጡለታችሁ አስብን ወለተ ፃድቅ እያላችሁ አስብኝ ወድሜ ቃለሒወት ያሠማልን
አሜን
It is Gorgeous thanks Dn Birhan
Thanks and welcome
የሚያሥደሥት ትምህርት ነው በእውነት
በርታ❤ መምህር ግርማንም እድሜ ይስጥልን
እኔ በአንዳንዱ ተጠቂ ነኝ በተለይ ደስታ ማጣት,መናደድ,የትዳር አለመሳካት,የገንዘብ መበተን,በሰው አለመታመን ወዘተ ,,,ምን አለፋህ ሕይወቴ የተመሰቃቀለ ነው😢😢😢
#ቀን ያስጎነብሳል #እግዚአብሔር #ያነሳሳል #የሰዉ ፍቅር ያልቃል #የአንተ# ግን #ይዘልቃል
በእግዚአብሔር የታመነ እምነቱም እግዚአብሔር የሆነ ሰው ቡሩክ ነው።
በውኃ አጠገብ እንደ ተተከለ፥ በወንዝም ዳር ሥሩን እንደሚዘረጋ ሙቀትም ሲመጣ እንደማይፈራ ቅጠሉም እንደሚለመልም፥ በድርቅ ዓመትም እንደማይሠጋ ፍሬውንም እንደማያቋርጥ ዛፍ ይሆናል።
ትንቢተ ኤርምያስ 17 7፥8
ለሰው ሁሉ ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አልደረሰባችኹም ነገር ግን፥ከሚቻላችኹ መጠን ይልቅ ትፈተኑ ዘንድ የማይፈቅድ እግዚአብሔር የታመነ ነው፥ትታገሡም ዘንድ እንድትችሉ ከፈተናው ጋራ መውጫውን ደግሞ ያደርግላችኋል።
1ኛ ቆሮ ፲፥፲፫
ሁሉም መዉደቆች ለመጎዳት አይደለም
አንዳንድ መዉደቆች ለመነሳት ናቸዉ
ሁሉም ማጣቶች ለማጣት አይደሉም
አንዳንድ ማጣቶች ለማግኘት ናቸዉ
ሁሉም ህመሞች ለሞት አይደለም
አንዳንድ ህመሞች ለመዳን ናቸዉ
አንዳንድ ስብራቶች ለመጠገን
አንዳንድ መጠላቶች ለመወደድ ናቸዉ!
ምድራዊ ህይወት የራሷ መዞሪያ ዛቢያ አላት ይህንን ዛቢያ የሚዘውረው የህይወታችን የተፈጥሮ መዋቅር ነው፡፡
ህይወት በዛቢያዋ ስትዞር አልያም ስትሽከረከር ውስጣችንን ለደስታ ወይም ለሐዘን መዳረጉ አይቀሬ ነው፡፡በምድራዊ ህይወታችን መዞሪያ ዛቢያ(የህይወት ገጠመኝ) ከዳር እስከ ዳር ከጫፍ እስከ ጫፍ ድረስ የተንጠለጠሉ ፈርጀ ብዙ ክስተቶች አሉ፡፡
#ሕይወት በእውነት ያደለችንን ለመኖር ስናስብ በተጓዳኝ ደግሞ ሌላ አስፈሪ ማዕበል ይነሳል፡፡ ህይወት ያበረከተችንን የበረከት ጣዕም እንዳናጣጥም መሰናክሎች ይበዛሉ፡፡ ያሰብነውን ለመኖር የጀመርነውን ከግቡ ለማድረስ ቀን ማታ ስንኳትን ሌላ ያላሰብነው ያላቀድነው ሕይወታዊ ክስተት ይፈጠራል፡፡ በዚህ ጊዜ ህይወት የዛቢያዋ ነጸብራቅ ይዘበራረቃል፡፡ ለዘመናት ልንኖረው በህይወታችን የወሰነው ውሳኔ ከመኖራችን የተነሳ አዲሱን የህይወት ሃሳብና ዕቅድ ለማሳካት በስብዕናችን እንገደዳለን፡፡ ሆኖም በዚህ የተነሳ ውስጣችን በሐዘን ሳይንሸዋረር አይቀርም፡፡
#ምድራዊው ሕይወታችን በሰማያዊው ህይወት እስኪተካ ድረስ የሕይወትን ተግዳሮቶችን በጸሎትና በመንፈሳዊ ኃይል መጋፈጥ ግድ ይለናል፡፡ ያለበለዚያ ውሳጣዊውም ሆነ አፍአዊው ስብዕናችን በሐዘንና በጭንቀት መታጨቁ አይቀርም፡፡
#ሕይወት መዋቅሯ እጅግ አስገራሚ እና አስደናቂ ነው በሕይወት ስንኖር የማንወጣው ተራራ የማንወርደው ቁልቁለት የማንጋፈጠው የፈተና እና የመከራ ተግዳሮት የለም፡፡ ይሁን ሁሉም በጊዜው ያልፋል፡፡ አንዳንድ ጊዜ የመከራና የፈተና ዥውታ በሕይወታችን ሲያንዣብብ ከመፍራታችን የተነሳ "ሞት ይሻቸኛል ምነው በሞትኩ" እንላለን፡፡ የህይወት ተግዳሮት ሞትን እንድንናፍቅ ቢያደርገንም ሞት ግን በፈለግነው ወቅትና ሰዓት አለመምጣቱ ደግሞ ያበሳጨናል፡፡
#ሁሉም አልፎ ከወደድነው ሰው ጋር መኖር ስንጀምር፣የዚህን ዓለም ሀብት፣ ንብረት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ አቅማችን እስከቻለው ድረስ አከማችተን ሰፊ ዕቅድ፣ አቅደን ታላቅ ራዕይ አኑረን የሚያጓጉ ተስፋዎችን ወዘተ ሰንቀን ለመኖር ተዘጋጅተን አንድ እርምጃ ወደ ፊት ስንራመድ ሁለተኛው እርምጃችን በሞት መገታቱ ከማበሳጨቱ በላይ ወደ ሰማይ የሐዘን እና የጉርምርታ ሲቃ ለማሰማት እንሞክራለን፡፡ ቢሆንም በእኛና በሞት መካከል ያለው የጠበቀ ጓድነት መቋረጥ አይችልም፡፡
#በመንፈሳዊ ኃይል መጋፈጥና ትዕግስት ለህይወት ተለዋጭ የሌለው ቁልፍ ነው።
ነገር ግን እንደ ቅዱስ ዮናስ የፀሐዩን ግለት የነፋሱን ውዥብር ፈርቶ "አሁንም አቤቱ ከህይወት ሞት ይሻለኛል እባክህ ነፍሴን ከእኔ ውሰድ" ዮና 4:3 ብሎ ሞትን መመኘት ለክርስቲያን አግባብ አይደለም፡፡
ማጣትም መቸገርም፣ መውደቅም መነሳትም፣ መንጻትም መርከስም፣ ማግኘትም ማጣትም፣ ማዘንም መደሰትም፣ መሳቅም ማልቀስም፣ መልበስም መራቆትም፣ መጥገብም መራብም፣ መርካትም መጠማትም፣ ማፍቀርም መፈቀርም፣ መውደድም መወደድም፣ አብሮነትም መለያየትም፣ ብቸኝነትም መጣመርም፣ ወዘተ እነዚህ ሁሉ የህይወት የዛቢያዋ ክስቶች እንጂ ያለመኖር ነጸብራቆች አይደሉም፡፡
#ስለዚህ መበርታት፣ መታገስ፣ በመንፈሳዊ ኃይልና ብርታት ደስተኛ መሆን መጸለይ ለህሊናችን መንፈሳዊ ነጻነትን ማወጅ ለሁሉ በሁሉ በእያንዳንዱ ጉዳይ ላይ ከመንፈሳዊ ህይወታችን በስተቀር ነገሮችን ሁሉ አቅልለን ማየት ይኖርብናል፡፡
#እግዚአብሔር እንደ ሰዉ እኮ አይደለም
አይለወጥ ፊቱን አያዞርብን፣ያደረግልን ብዛቱ ከወዳጅ በላይ እኮ ነዉ።#በእርሱ የሆነ ጥቂት ነገር በቂ ነዉ።ከማንም በላይ የሚያሰብልን እሱ ብቻ ነዉ!
ማን እንደ #እግዚአብሔር
ብርሀነ ግርማ-ዘኢትዮጵ ትዩብ
Selot’ameloko( segedet) ‘neseha’ kedus kurban .
Enam edza nege😢😢😢😢ena men maderg albege
እግዚአብሔር ያስተካክልልሽ🙏🙏🙏
የኔም ሕይወት እንደዛ ነው😢
ፈጣሪ እንደው ይንቀልልን ።እኔ ግራ ገብቶኛል።
እግዚአብሔር ከርኩስ መንፈስ በቸርነቱ ይጠብቀን
እሆ ሁሉ ምልክቶች ከኔ ጋር ኣለ ኣምላኬ ሆይ ማረኝ. ቃል ህይወት ያሰማልን ወንድማችን
እውነት እኔማ አንዳ ነኝ እመቤቴ ማርያም ከታስርኩበት የአፅያት ማስርያ ትፍታኝ እንጂ ከባድ ነው
ፈጣሪ ከዚህ ሁሉ ፈተና አተጠብቀኝ
በስደትእየኖርሁ ጤናየለኝም ፆለትእገባለሁትምህርት ስማርፊልምእዳዬያደርገኛል ስራአላገኝየሰራሁበትንአላገኝ እይይይይ የኔሂወትነዉ በፆለታችሁአስቡኝ😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢
እግዚአብሔር ካንችጋር ይሁን ፀልይ
ቃለሂወት ያሰማልን❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
አሜን እግዚአብሔር ያክብርልኝ
እና መስግናለን ❤️❤️❤️❤️❤️🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻
ቁጥርህን ብሰጠኝ ትባረካለህ 😢😢😢
አሜን😢😢😢😢😢
እግዚአብሔር ይማርን አሜን አሜን አሜን❤❤❤❤❤❤
Qale hiwatn yaseman wadimachn 😢😢🤲🤲🤲🙏
AMEN AMEN AMEN AMEN 🙏🏽🙏🏽🙏🏽
ቃለ ሕይወት ያሠማልን
እድሜህን ያርዝመው እናመሰግናለን
Amen.3.kalywet.yasemaln.wendmachn
የተናገርከዉ እዉነትነዉ እኔ ጸበልስሄድ ሁልግዜም የወር አበባ ዬ ይመጣል ምንም መጠመቅ አልቻልኩም
😢😢ቃለህይወትንያሰማልን😊
ተባረክ ወንድሜ
ሁሉም የዘረዘርካቸዉ እኔ ላይ አሉ😢😢😢በፆሎታችሁ አስቡኝ
Wendme enamesegnalen
Waqayo sinii yaa ebbisuu
Ewunt kali hiwot yasmalin 😢😢😢😢😢😢😢egzabiher yasebin🤲🤲🤲
Kale hiwot yasemaligne
እማኮ መንፈሳዊም አለማዊውም አያስደስተኝም ብቻ ሁሉም ነገር ያስጠላኛል እፉፉፉ😢😢😢
ፆም፣ፀሎት፣ስግደት፣ቅዳሴ፣ ማህሌት መሳተፍ በምንም ነገር እግዚአብሔርን ስናስቀድም ምድራዊውም ሰማያዊውም አስደሳች ይሆንልናል።
ስለሰጡን አስተያየት ከልብ እናመሰግናለን
©ዘኢትዮጵ ትዩብ
❤❤❤❤❤🎉amen
እኔ በጣም ሰውን እፍራለሁ ይገርማችሆል 😢😢😢😢😢
Hule sigej Be Abi BeWoldi SimiGeschiw Yiqomal Ayizosh
mn enadrig eshi sira astito aynen gardogn wuchi kewetaw sikay new dem mergat ande mekten ere tesekayew tselot argulign zimbiye bet new yalewut
❤galatomii.
gn metet yasaw sewm hone yeteserabet sew nsha bigebu fetari ykr aylachewm beteley leaseraw sew
Yastemrenal ena mels endtsetugn beegziabher sm eteykalehu
ንስሐ እግዚአብሔር የሰውን ኃጢአት ይቅር የሚልበትና ከኃጢአት ውጤት የሚያድንበት መሳንስሐ ማለት አንድ ሰው በሠራው ጥፋት፣ ባደረገው ስህተት፣ በፈጸመው ኃጢአት ማዘኑና መቆርቆሩ፣ መፀፀቱ፣ ዳግመኛም ያንን የመሰለ ኃጢአት ላለማድረግ የሚወስነው ውሳኔ ነው። በአጭሩ ንስሐ ማለት ትርጉሙ ይህ ሲሆን፤ በሰዎች ሕይወት ውስጥ ደግሞ መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያስገነዝበን ቀጥሎ የተጠቀሱትን ፍችዎች ያጠቃለለ ሆኖ እናገኘዋለን።
ንስሐ ወደ እግዚአብሔር መመለስ ነው። ሚልኪያስ 3፡7
ንስሐ ከእግዚአብሔር ጋር መታረቅ ነው። 2 ቆሮንቶስ 6፡19
ንስሐ ከኃጢአት እንቅልፍ መንቃት ነው። ሮሜ 13፡11
ንስሐ ወደ መንፈሳዊ ሕይወት መመለስ ነው። ኤፌሶን 5፡14
ንስሐ ከእግዚአብሔር የሚሰጥ እግዚአብሔርን የሚያስወድድ ከንጹህ ልብ የሚመነጭ ጸጋ ነው። ሕዝቅኤል 36፡25-27
ንስሐ ከኃጢአትና ከዲያቢሎስ ባርነት ነጻ መውጣት ነው። ዮሐንስ 8፡34-36
ንስሐ ስለ እግዚአብሔር ፍቅርና ስለ ቅድስና ብሎ ኃጢአትን መተው ነው። ምሳሌ 28 13
ንስሐ ኃጢአትን ከተዉ በኋላ በፍጹም መልሶ አለመስራት ነው።
ንስሐ ስለ አለፈው ስህተት አብዝቶ ማልቀስ፤ ያለፈውን የኃጢአት ኑሮ ማውገዝና መኮነን ነው። ኢዩኤል 2፡12
ንስሐ ፍጹም የሆነ የሕይወት ለውጥ እንጂ ጊዜያዊ ስሜት አይደለም፤ ሮሜ 12፡2
ንስሐ ኃጢአትን ሲሠሩ ከመኖር ይልቅ ከእግዚአብሔር ጋር መኖርን መሻት ነው። መዝሙር 73፡28
ንስሐ የአዕምሮ መታደስ ነው። ሮሜ 12፡2
ንስሐ የእግዚአብሔርን መንግሥት ለመውረስ የሚያስችል ወደ መንግሥተ እግዚአብሔር የሚያስገባ ቁልፍ ነው። ማቴዎስ 25፡1-13
ንስሐ በቀራንዮ መስቀል ላይ እኛን ለማዳንና ከኃጢአት ባርነት ነጻ ለማውጣት የፈሰሰልንን የክርስቶስን ደም እንድናስብ የሚያደርግ መንፈሳዊ ሃብት ነው።
ንስሐ ከኃጢአት የሚያነጻ ሱራፌል ከመንበረ ሥላሴ የወሰዱት የእሳት ፍም ነው። ኢሳያስ 6፡4
ንስሐ ከሚመጣው የመጨረሻ መከራና ሃዘን መዳኛ ወይም ማምለጫ መንገድ ነው። ዮናስ 3፡10
ንስሐ እግዚአብሔር የሰውን ኃጢአት ይቅር የሚልበትና ከኃጢአት ውጤት የሚያድንበት መሳርያ ነው።
ንስሐ ከሰዎች ጋር ለመታረቅ የተዘረጋ የእግዚአብሔር እጅ ነው። መዝሙር 50/51
ንስሐ እግዚአብሔር ወደ ሰው የሚጣራውን ጥሪ ሰምቶ ወደ እርሱ መመለስ ነው። ዮሐንስ 7፡51። ኤፈሶን 4፡30
ንስሐ ስለ አለፈው ኃጢአት ከመፀፀት የተነሳ የተሰበረ ልብ ነው። መዝሙር 50/51፡17
ንስሐ ሰዎች ስለ ኃጢአታቸው ተፀፅተው ከእግዚአብሔር ጋር እንዳይታረቁ በብርቱ በሚጥረው ሰይጣን ላይ የተገኘ ድል ነው። መዝሙር123/124፡ 6-7::
ወስብሃት ለእግዚአብሔር !
ዘኢትዮጵ ትዩብ
@@-zethioptube eshi wendme betam amesegnalehu egziabher ystlgn
Kechalk be WhatsApp weym be imo btaweragn des ylegnal ketechale
Enas lemsale ene yemwedew lji lay mestefakr aserche neber gn mnlbelh mnaynet nseha gebche fetari endemimregn alawkm ebakhn wendme atsnanagn yegeza sraye selamen nestognal
@@SerajSeraj-y3r whatsapp +251929131365
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
በቴሰብጋ አለመስማማት ትዳደር አለመሳካት እውቀትህ መበተን ገዘብ መበተን መጨናነቅ አረምን አለመሆን አለኝ
ንስሀ እና ቅዱስ ቁርባን ብቸኛው መፍትሔ ነውና ተጠቀሙበት።
በናታችሁ ያሉበትን ቦታ ንገሩኝ
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
🎉🎉🎉
👍👍👍👍👍👍👍
❤❤❤❤❤❤
ሁሉእም በኔ ላይ ተደርጋል ገዘብ አይበረክትልኝም ሰው ሀገር ተሰደድኩ መጣሁ ግን ባዶ ነኝ ፍቅረኛ ይቀርበኝና ይሂዳል በቃ ትንሽ ነገር ያበሳጨኛል ብቻ ሁሉም እኔ ላይ ተደርጋል ምን ልሁን 😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅
የተዘበራረቀው ህይወትሽ በንስሀ እና ቅዱስ ቁርባን ይስተካከላል።
selke khutere bemarame
ቃለ ህይወት ያሰማልን እኔ ገንዘብ እየተሳለባብኝ ተቸግረለው ተስፈ የመቁረጥ ስረ የመጥለት ኑሮዬ ቁልቁል የመሸቀብ ብቻ ቡዙ ቡዙ ምልክቶች አሉ እግዚአብሔር እንረደኝ በፆሎተቹ አስቡኝ
ተሰቃየሁ😢😢😢😢😢
#ቀን ያስጎነብሳል #እግዚአብሔር #ያነሳሳል #የሰዉ ፍቅር ያልቃል #የአንተ# ግን #ይዘልቃል
በእግዚአብሔር የታመነ እምነቱም እግዚአብሔር የሆነ ሰው ቡሩክ ነው።
በውኃ አጠገብ እንደ ተተከለ፥ በወንዝም ዳር ሥሩን እንደሚዘረጋ ሙቀትም ሲመጣ እንደማይፈራ ቅጠሉም እንደሚለመልም፥ በድርቅ ዓመትም እንደማይሠጋ ፍሬውንም እንደማያቋርጥ ዛፍ ይሆናል።
ትንቢተ ኤርምያስ 17 7፥8
ለሰው ሁሉ ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አልደረሰባችኹም ነገር ግን፥ከሚቻላችኹ መጠን ይልቅ ትፈተኑ ዘንድ የማይፈቅድ እግዚአብሔር የታመነ ነው፥ትታገሡም ዘንድ እንድትችሉ ከፈተናው ጋራ መውጫውን ደግሞ ያደርግላችኋል።
1ኛ ቆሮ ፲፥፲፫
ሁሉም መዉደቆች ለመጎዳት አይደለም
አንዳንድ መዉደቆች ለመነሳት ናቸዉ
ሁሉም ማጣቶች ለማጣት አይደሉም
አንዳንድ ማጣቶች ለማግኘት ናቸዉ
ሁሉም ህመሞች ለሞት አይደለም
አንዳንድ ህመሞች ለመዳን ናቸዉ
አንዳንድ ስብራቶች ለመጠገን
አንዳንድ መጠላቶች ለመወደድ ናቸዉ!
ምድራዊ ህይወት የራሷ መዞሪያ ዛቢያ አላት ይህንን ዛቢያ የሚዘውረው የህይወታችን የተፈጥሮ መዋቅር ነው፡፡
ህይወት በዛቢያዋ ስትዞር አልያም ስትሽከረከር ውስጣችንን ለደስታ ወይም ለሐዘን መዳረጉ አይቀሬ ነው፡፡በምድራዊ ህይወታችን መዞሪያ ዛቢያ(የህይወት ገጠመኝ) ከዳር እስከ ዳር ከጫፍ እስከ ጫፍ ድረስ የተንጠለጠሉ ፈርጀ ብዙ ክስተቶች አሉ፡፡
#ሕይወት በእውነት ያደለችንን ለመኖር ስናስብ በተጓዳኝ ደግሞ ሌላ አስፈሪ ማዕበል ይነሳል፡፡ ህይወት ያበረከተችንን የበረከት ጣዕም እንዳናጣጥም መሰናክሎች ይበዛሉ፡፡ ያሰብነውን ለመኖር የጀመርነውን ከግቡ ለማድረስ ቀን ማታ ስንኳትን ሌላ ያላሰብነው ያላቀድነው ሕይወታዊ ክስተት ይፈጠራል፡፡ በዚህ ጊዜ ህይወት የዛቢያዋ ነጸብራቅ ይዘበራረቃል፡፡ ለዘመናት ልንኖረው በህይወታችን የወሰነው ውሳኔ ከመኖራችን የተነሳ አዲሱን የህይወት ሃሳብና ዕቅድ ለማሳካት በስብዕናችን እንገደዳለን፡፡ ሆኖም በዚህ የተነሳ ውስጣችን በሐዘን ሳይንሸዋረር አይቀርም፡፡
#ምድራዊው ሕይወታችን በሰማያዊው ህይወት እስኪተካ ድረስ የሕይወትን ተግዳሮቶችን በጸሎትና በመንፈሳዊ ኃይል መጋፈጥ ግድ ይለናል፡፡ ያለበለዚያ ውሳጣዊውም ሆነ አፍአዊው ስብዕናችን በሐዘንና በጭንቀት መታጨቁ አይቀርም፡፡
#ሕይወት መዋቅሯ እጅግ አስገራሚ እና አስደናቂ ነው በሕይወት ስንኖር የማንወጣው ተራራ የማንወርደው ቁልቁለት የማንጋፈጠው የፈተና እና የመከራ ተግዳሮት የለም፡፡ ይሁን ሁሉም በጊዜው ያልፋል፡፡ አንዳንድ ጊዜ የመከራና የፈተና ዥውታ በሕይወታችን ሲያንዣብብ ከመፍራታችን የተነሳ "ሞት ይሻቸኛል ምነው በሞትኩ" እንላለን፡፡ የህይወት ተግዳሮት ሞትን እንድንናፍቅ ቢያደርገንም ሞት ግን በፈለግነው ወቅትና ሰዓት አለመምጣቱ ደግሞ ያበሳጨናል፡፡
#ሁሉም አልፎ ከወደድነው ሰው ጋር መኖር ስንጀምር፣የዚህን ዓለም ሀብት፣ ንብረት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ አቅማችን እስከቻለው ድረስ አከማችተን ሰፊ ዕቅድ፣ አቅደን ታላቅ ራዕይ አኑረን የሚያጓጉ ተስፋዎችን ወዘተ ሰንቀን ለመኖር ተዘጋጅተን አንድ እርምጃ ወደ ፊት ስንራመድ ሁለተኛው እርምጃችን በሞት መገታቱ ከማበሳጨቱ በላይ ወደ ሰማይ የሐዘን እና የጉርምርታ ሲቃ ለማሰማት እንሞክራለን፡፡ ቢሆንም በእኛና በሞት መካከል ያለው የጠበቀ ጓድነት መቋረጥ አይችልም፡፡
#በመንፈሳዊ ኃይል መጋፈጥና ትዕግስት ለህይወት ተለዋጭ የሌለው ቁልፍ ነው።
ነገር ግን እንደ ቅዱስ ዮናስ የፀሐዩን ግለት የነፋሱን ውዥብር ፈርቶ "አሁንም አቤቱ ከህይወት ሞት ይሻለኛል እባክህ ነፍሴን ከእኔ ውሰድ" ዮና 4:3 ብሎ ሞትን መመኘት ለክርስቲያን አግባብ አይደለም፡፡
ማጣትም መቸገርም፣ መውደቅም መነሳትም፣ መንጻትም መርከስም፣ ማግኘትም ማጣትም፣ ማዘንም መደሰትም፣ መሳቅም ማልቀስም፣ መልበስም መራቆትም፣ መጥገብም መራብም፣ መርካትም መጠማትም፣ ማፍቀርም መፈቀርም፣ መውደድም መወደድም፣ አብሮነትም መለያየትም፣ ብቸኝነትም መጣመርም፣ ወዘተ እነዚህ ሁሉ የህይወት የዛቢያዋ ክስቶች እንጂ ያለመኖር ነጸብራቆች አይደሉም፡፡
#ስለዚህ መበርታት፣ መታገስ፣ በመንፈሳዊ ኃይልና ብርታት ደስተኛ መሆን መጸለይ ለህሊናችን መንፈሳዊ ነጻነትን ማወጅ ለሁሉ በሁሉ በእያንዳንዱ ጉዳይ ላይ ከመንፈሳዊ ህይወታችን በስተቀር ነገሮችን ሁሉ አቅልለን ማየት ይኖርብናል፡፡
#እግዚአብሔር እንደ ሰዉ እኮ አይደለም
አይለወጥ ፊቱን አያዞርብን፣ያደረግልን ብዛቱ ከወዳጅ በላይ እኮ ነዉ።#በእርሱ የሆነ ጥቂት ነገር በቂ ነዉ።ከማንም በላይ የሚያሰብልን እሱ ብቻ ነዉ!
ማን እንደ #እግዚአብሔር
ብርሀነ ግርማ-ዘኢትዮጵ ትዩብ
ምንጭ ከምምህር ግርማ መፅሀፍ መሆኑን ቢጠቀስ መልካም ነው
Went nw
❤❤❤❤
Mexhafu yet newu mishetewu
😢😢😢እረ ተሰ ቃየዉ
በምን ምክንያት
እኔ የዚህ ሁሉ ተጠቂ ነኝ ከዚህ ስቃይ ለመገላገል ያልሞከርኩት መንገድ የለኝም ነገር ግን እስካሁን ምንም ለውጥ የለውም ባለበት ሂድ ነው
መምህርተስፋዬ አበራ ትምህርትና ገጠመኝ ስሚንሰሐ ግቢ ፀበል ተጠመቂ ስገጂ ፁሚ ከዛ ትድኛለሽ እመኝኝ
❤❤❤
ምድነው ማስመሰል ውሸት ሴጣንም በሰውላይ ሆኖ ይዋሻል ያስመስላልዴ ንገሩኝ በማሪያም አፍላይይቀመጣልዴ😢😢😢😢😢😢
አዋ በደብ ይቀመጣል አንቺ መልካም ለመናገር ስትፈልጊ ይቀድምሻል
አው፡መንፈሡ፡እንዲዋሹ፡ያደርጋቸዋል፡ሰይጣን፡ማለት፡እኮ፡የውሸት፡አባት፡ነው
@@selamselam6431 ኡኡኡበመብርሃን ህይወቴን አጨለመብኝ እኔኮ አልፍልገውም ልጁን ይገርምሻል ግን ባፋ ሌላእናገራለሁእማልፍልገውን እድናገርያስገድደኛል ግን ቡሃላ ከሆነ በሃላ ነቃሁ ከዛምእራሴንላጠፍአሰብሁ ያለሁትሰውሃገርነው አሁንስራምመስራትአልቻልሁ በቃሃገሬ ልገባነውብዙአላማነበረኝ ሌላሃገርልቀይር ፀበል ልፀበልና በፀሎታችሁ አስቡኝወለተአማኑኤልእያላችሁ
meftewis 😢😢
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢
ምልክቶቹ እኔም ላይ አለብኝ።
ንስሀ፣ፆም፣ፀሎት፣ቅዱስ ቁርባን ተቀበል
የሠይጣንን ውግያ ማክሸፊያው ይህ ብቻ ነው።
😢😢😢😢😢😭😭❤
💔💔💔💔💔💔💔🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏😭😭😭😭😭
😭😭😭😭😭😭😓😓😓😓😓😓😓😓😓😭😭😭😭😭😭😭😭😭
😭😭😭😭😭🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲
😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭
እኔ እንደዛውነኝ
የወጣትነት ጊዜ አይገኝም ወንድሜ
ንስሀ ግባ ከዛም ሱባኤ ያዝ ቀጥሎም ቅዱስ ቁርባን ተቀብለህ የራስህን ህልውና አስከብረህ መኖር አለብህ።
ጓደኛ መምረጥ፣መጠጥ አለመጠጣት ከሱሶች እራስህን መሰወር ትዳር መስርተህ ዓላማ ያለው ህይወት መኖር አለብህ።
የክርስቲያን ህይወት በዚህ በአጭሩ ምድራዊ ህይወት እንደ ህገ እግዚአብሔር ለረጅሙ የህይወት ጉዞ እራስን መምራት ያስፈልጋል።
ዘኢትዮጵ ትዩብ®
Memiher girma adirasha yet nw
እኔ እኮ በጣም የሚገርመኝ ነገር ሁሌ የአበሻ የቪዲዮ መልእክት ሲተላለፍ በክላሲካል ሙዚቃና ከጀርባው በሚያስተጋባ ጫጫታና ጆሮ የሚረብሽ ድምፅ ነው በዚህ ምክንያት የሚተላለፈው መልእክት በጭራሽ አይሰማም አንዳንዴ የህንድ ፊልም የምከታተልም ይመስለኛል 😂 የሰለጠናቹሁና ያወቃቹሁ እየመሰላቹሁ ነው እናንተ እበቶች ፋራዎች ? ለመጀመሪያ ጊዜ ከኋላ የሚረብሽ ድምፅና ሙዚቃ የሌለው መልእክት ሲተለለፍ ለዚህም ነው በአበሻ የሚሰሩ ፊልሞችን በሙሉ መልእክታቸውን ማወቅና መስማት የማይቻለው ፈፅሞ የድምፅ ጥራት የሚባል ነገር አይታወቅም
ውድ የዘኢትዮጵ ሚዲያ ተከታይ ሀሳብና አስተያየቶን ስለሰጡን እናመሰግናለን።
እንዲሁም እንድንዳስሰው የሚፈልጉት ጉዳይ ካለ ሀሳቦትን ያጋሩን።
©ዘኢትዮጵ ትዩብ
'የዕውቀት ገበታ'
አይይ፡እርኩስ፡መፈስ፡እዳትሠማ፡እያረገህ፡ነው፡እንጆ፡በደንብ፡ነው፡የሚሠማው፡
@@sebelgebr8553 ቂጥሽን የእርኩስ መንፈስ አስፈንድዶ ይብዳው አንቺ ግም አሽቃባጭ ሸርሙጣ
❤❤❤❤❤❤