በፍኖተ ጽድቅ ሳገለግል የገጠመኝን

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 26 ต.ค. 2024

ความคิดเห็น • 5

  • @በየኑታደሰ
    @በየኑታደሰ ปีที่แล้ว

    አሜን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን መምህር ስለመረጃው እግዚአብሔር ይስጥልን

  • @BesufkadBekele-id1lv
    @BesufkadBekele-id1lv 5 หลายเดือนก่อน

    መምህር ቃለ ሕይወት ያስምእከ
    ❤❤❤❤❤

  • @Eleni670
    @Eleni670 ปีที่แล้ว

    ቃለ ሕይወትን ያሰማልን መምህር

  • @እግዚአብሔርይመስገን-ጐ1ፈ
    @እግዚአብሔርይመስገን-ጐ1ፈ ปีที่แล้ว

    አሜን አሜን አሜን እግዚአብሔር ማስተዋሉን ያድለን ይጨምርልንም

  • @ZemaritFirehewotAlemu
    @ZemaritFirehewotAlemu ปีที่แล้ว

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህራችን።ደፋሮች ናቸው አንድ የቤተክርስቲያን አገልጋይ በጨለማ ትተው መሔዳቸው ይገርማሉ።
    ክትትል የሚያስፈልገው ጉዳይ ነው።ኢየሱስ አይመጣም ብላ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እደምታስተምር ሁሉ ትናት ከፕሮቴስታንት ጋር ኢየሱስ ይመጣል እያሉ አብረው ትሸርት ለብሰው ሲዘምቱ የነበሩ ሰዎች ዛሬ ተመለስን ብለው የሚሰሩትን ውስጥ ላይ የወጡት ዘማሪዎች ከሚናገሩት ሌላ ውስጥ አዋቂ የለም።ይሔ ሰውየ ሲጀመር መጽደቅ ከሆነ አላማው ለምን የቤተክርስቲያንን ሚዲያ አይደግፍም?ገና የቄስ ተማሪ እናስተምራለን የሚል ሀሳብ እንዳላቸውም የሚናገሩ ሰዎች አሉ ከስር ለመናድ የመጡ ናቸው ።
    ነፍሳቸውን አሲይዘው መረጃ አውጥተው የተናገሩት ዘማሪዎች ድምጽ ለምን ታፈነ?ለምንስ ቸላ ተባለ?ቅዱስ ሲኖዶስ መረጃውን መሰብሰብና መያዝ አለበት።ወጣቱ ተስፋ እየቆረጠ ነው እኛ እንታገላለን አባቶቻችን አድበስብሰው ያልፉታል ምንድነው እያለ ነው።