ከኦርቶዶክሱም ይልቅ የበዛው የፕሮቴስታንቱ ያለማወቅ ምንፍቅና ክፍል አራት ማጠቃለያ

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 2 ต.ค. 2024
  • ከኦርቶዶክሱም ይልቅ የበዛው የፕሮቴስታንቱ ያለማወቅ ምንፍቅና ክፍል አራት ማጠቃለያ
    ተሃድሶ ለሁለቱም ቤት የግድ ያሰፈልጋል :: በቀድሞው ቤታችን ጳጳሳት ካህናትና ምዕመናን መታደስ አለባቸው እንደምንል ሁሉ በፕሮቴስታንቱም እንዲሁ ፓስተሮች ነቢያትና አገልጋዮች የቃሉና የመንፈሱ ተሃድሶ የግድ ያስፈልጋቸዋል እንላለን :: ለምን ብለን ስንጠይቅ ደግም መጽሐፍቅዱሳችን ሙሉውን መልስ ይሰጠናል :: እንዲሁም ኢዩ በአልን ከእስራኤል አጠፋ ነገር ግን እስራኤልን ካሳተው ከናባጥ ልጅ ከኢዮርብአም ሃጢአት በቤቴልና በዳን ከነበሩት ከወርቁ እንቦሶች ኢዩ አልራቀም ይለናል ( 2ኛ ነገሥት 10 ፡ 28 - 31 ) የተጻፈልንን በጽኑ እናንብብ እንመልከት ጌታ ይርዳን ቊርጠኛ ለሆነው ለዚህ የተሃድሶ እውነትም ያዘጋጀን ለዚህም አሜን ወአሜን ለይኩን ለይኩን ነው የሚባለው ተባረኩ !!!!

ความคิดเห็น • 2

  • @Deaconabraraw
    @Deaconabraraw 3 วันที่ผ่านมา

    ወናሁ ደመ መሲህከ ንጹህ ዘተክህወ በእንቲያየ በቀራንዮ ይኬልህ ህየንትዬ

  • @eleni311
    @eleni311 5 วันที่ผ่านมา

    አንተ የሬቻ መንፈሰ ነው የሰፈረብህ ሂድና ቅቤ የምትቀባው ግንድ ጋ ተደባደብ ነውረኛ እግዚአብሄር እሰትንፋሰህን የሰጠህ አምላክ ነው ንሰሀ ግባ