ከኦርቶዶክሱም ይልቅ የበዛው የፕሮቴስታንቱ ያለማወቅ ምንፍቅና ክፍል አራት ማጠቃለያ
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 2 ต.ค. 2024
- ከኦርቶዶክሱም ይልቅ የበዛው የፕሮቴስታንቱ ያለማወቅ ምንፍቅና ክፍል አራት ማጠቃለያ
ተሃድሶ ለሁለቱም ቤት የግድ ያሰፈልጋል :: በቀድሞው ቤታችን ጳጳሳት ካህናትና ምዕመናን መታደስ አለባቸው እንደምንል ሁሉ በፕሮቴስታንቱም እንዲሁ ፓስተሮች ነቢያትና አገልጋዮች የቃሉና የመንፈሱ ተሃድሶ የግድ ያስፈልጋቸዋል እንላለን :: ለምን ብለን ስንጠይቅ ደግም መጽሐፍቅዱሳችን ሙሉውን መልስ ይሰጠናል :: እንዲሁም ኢዩ በአልን ከእስራኤል አጠፋ ነገር ግን እስራኤልን ካሳተው ከናባጥ ልጅ ከኢዮርብአም ሃጢአት በቤቴልና በዳን ከነበሩት ከወርቁ እንቦሶች ኢዩ አልራቀም ይለናል ( 2ኛ ነገሥት 10 ፡ 28 - 31 ) የተጻፈልንን በጽኑ እናንብብ እንመልከት ጌታ ይርዳን ቊርጠኛ ለሆነው ለዚህ የተሃድሶ እውነትም ያዘጋጀን ለዚህም አሜን ወአሜን ለይኩን ለይኩን ነው የሚባለው ተባረኩ !!!!
ወናሁ ደመ መሲህከ ንጹህ ዘተክህወ በእንቲያየ በቀራንዮ ይኬልህ ህየንትዬ
አንተ የሬቻ መንፈሰ ነው የሰፈረብህ ሂድና ቅቤ የምትቀባው ግንድ ጋ ተደባደብ ነውረኛ እግዚአብሄር እሰትንፋሰህን የሰጠህ አምላክ ነው ንሰሀ ግባ