🛑 ተበሳጭተናል! ሁሉም ኦርቶዶክስ ግራ ገባዉ ! ቤተክህነቱ ምን ነካዉ!!
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 9 ต.ค. 2024
- አንተ የቤተክርስቲያን የስስት ልጅ ኾይ! ልብ ብለኽ አስተውል!
👉የማይጠቅምኽን አትመኝ! እንደ አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ትኾናለኽ፡፡ ዘፍጥ 3÷1-8
👉አትቅና! እንደ ቃየል ወንድምኽን ትገላለኽ፡፡ ዘፍጥ 4÷1
👉 አትስከር! አእምሮ አሳጥቶ የማይገባ ሥራ ትሠራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷30-38
👉 ዓለምን አትመልከት! እንደ ሎጥ ሚስት የጨው ዐምድ ኾነኽ ትቀራለኽ፡፡ ዘፍጥ 19÷22-23
👉 በአባትኽ አትሳቅ! እንደ ካም ትረገማለኽ፡፡ ዘፍጥ 9÷20
👉 እልከኛ አትኹን፡ እንደ ፈርዖን ትሰጥማለኽ፡፡ ዘፀ 14÷28
👉 በሐሰት አትመስክር! እንደ ሐማ ባዘጋጀኸው ጉድጓድ ትገባለኽ፡፡ መጽ.አስቴ 7÷1
👉 ትዕቢተኛ አትኹን! እንደ ሰናክሬም ትወድቃለኽ፡፡ 2ነገ 19÷35
👉 ክፉ ባልንጀራን አትያዝ! እንደ ሶምሶን በጠላት እጅ ትወድቃለኽ፡፡ መጽ.መሳ 16÷15
👉 አትዘሙት! እንደ ሶሎሞን አምላክኽን አስረስቶ ጣዖትን እንድታመልክ ያደርግኻል፡፡ 1ነገ 11÷1-8
👉 ሥልጣንን አትውደድ! እንደ አቤሴሎም በአባትኽ ላይ ትነሣለኽ፡፡ 2ነገ ሳሙ 15÷13-17
👉 ገንዘብን አትውደድ! እንደ ይሁዳ ጌታኽን ያስክድኻል፡፡ ማቴ 26÷14÷16
🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸
የተወደዳችኹ የንሴብሖ ቻናል ተከታታዮች!
ዉድ ኦርቶዶክሳዉያን ኢትዮያዊያን እና ኤርትራውያን በሀገር ዉስጥም በሀገር ዉጭም ያላችሁ እህት ወንድሞቻችን እኛን ቤተሰብ አድርጋቹሁ ለምታደርጉልን ሁሉ ማንኛዉም እገዛ እናመሰግናለን! ምክራችሁ አስተያየቶቻችሁ አይለየን 🙏
#share
የ telegram ገፅ✅
t.me/nesibho1
የ facebook✅
/ nesibho
#ethiopian #abagebrekidan #nsiebho #mahbere_kidusan #orthodox #eotc #fikereskemekaber
ለአባታችን ለአባገብረኪዳን ቃለህይወት ያሰማልን ❤❤❤
በእውነት፡ እኔ፡ የምሰማቸው፡ አባ፡ ገ/ኪዳንና፡ ብጹህ፡ አቡነ፡ ኤርምያስን፤ የወሎ፡ አገረ፡ ስብከትን፡ እንስማ።
እግዚኦ እግዚኦ እግዚኦ እኔስ ፈራሁ 😭😭😭😭💔
እግዚአብሔር ይስጥልን 3 አግቻለኹ
አቤት፣ጌታ፣ሆይ፣አቤት፣ አድነን፣፣መከራችን አይብዛ 😢😢😢
አሜን ቃለህይወት ያሰማልን❤❤❤❤❤❤
ሰላም ሰላም ሰላም እንኩዋን በደና መጣህ ወንድሜ ተሜ በርታ እግዚአብሔር ይጠብክህ ቃለ ህ ይወት ያሰማልን ዉድ እንቁ አባታችን ፈጣሪ ልቦና ይስጥልኝ ለሁላቺን ❤️❤️❤️❤️❤️🤲🤲🤲አበቱው ማረይን ይቂር በሌይን እራራልን 🙏🙏🙏
እግዚኦ መሃረነ ክርስቶስ 😢
5/4 እግዚአብሔር ይስጥልን ወንድማችን በርታ ።❤❤❤❤
አግዚአብሔር ሆይ ወዴት አንሂድ አቤቱ ይቀር በለን ይሃስት መስከር 😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭
😭😭😭😭💔
እግዚኦ እንበል እናቅርብ ምዕላ
ለማን እንጮሃለን ከአንተ ሊላ😭😭
ለአለም ብርሃን ሳለን ተሰናከልን የአሀዛብ መጫወቻ መሳቂያ መሳለቂያ ሆንን ይህንን ሰያዩ የሞቱ ምንኛ የታደሉ ናቸው እኔስ አመመኝ በእውነት ሰንት የተማሩ እንቁ እያሉ ነገር ግን ምንም ሳይማሩ በገንዘብ እየገቡ ቤተክርስቲያንን አመሷት እረረረ 😭😭*
ሰዉ የሚበላአጥትዋል እሱእጀራላይ አፈርይጨምራል ልቦና ይስጠዉ
ወንድም አለም አንተ አለጠፋህም ስለመረጃወችህ እናመሰግናለን በተረፈ ድል ለዐማራ ፋኖ 💚💛❤😢😢😢
እግዚያብሔር ይርዳቸው
😢😢😢
ለምን ገዳማውያን የሚሰሩበትን እና ራሳቸውን የሚቺሉበትን መንገድ አይከፈትም????
በቀደም የመሬት መንቀጥቀጥ ያመጣነው በንደዚሕ አይነቱ ነገር ነው
ሚድያዉ እረሱ መጠየቅ አለበት ሰላ ሀይማኖቱ ይጠይቅ እንጂ ለምንድነው ሰለሌላ ሐይማኖት የሚጠይቀዉ በልግናነዉ በእዉነቱ 😢
ይቅር ለእግዚአብሔር ወንድማችን ምንም የሚያስቀይም ነገር አልተናገርክም በስርዓት የተሞላህ ነህ እግዚአብሔር ይባርክህ
አረ በስላሴ አንዴት አይነት ነገር ነው ወ/ሮ አጅጋየሁ ምንው አባቶችን በጫማ የምትረግጪው ስርአት ይኑሮት😊
ሀ
እኔ፡ እንደሚመስለኝ፡ ዘመን፡ መጣ፡ ኃጢያት፡ ሊወጣ! ኦርቶዶክስ፡ ለምን፡ አውግዛ፡ አታስቆም፤ ከቆሎ፡ ቤት፡ ጀምሮ፡ የሚያስተምሩ፡ አሉና።
የአዲስ አበባ የቤተክርስቲያን አስተዳዳሪዎች ተብዬዎች በጣም ሀብታም ናቸው ቤት የሚያምር መኪና ያውም እጥፍ ቤት ሲቀጥሩም በሙስና ነው የአደባባይ ምስጥር ነው ይሄ ጉዳይ እኮ ረፈደ😢
ለ
አባ ህፃን የሚባል ደንቆሮ አባት አይደለም አጠገብህ ለመቆም አብረኸው ለማምለክ ከሱ ጋር አይመጥንም
እና እኛ ምን እንምር ከምን ሁሉም ዘርኛ ነው አባቶችም ???
3 ምልሻልሁ
ግብረሰዶም መንፈስ ነው ክርስቶስ በሌለበት ገዳም ቢገባ አይገርምም ኢየሱስ ወንድ ብቻውን ሴት ብቻውን ሆኖ ከሰው ተለይቶ ያምልከኝ አላለም እስር ቤት ያለው መንፈስ ነው ገዳም ያለው ክርስቶስን መች ያምኑታል ገድል ታምረ መላኮች ነው ሲደግሙ የሚውሉ
ለምን ገዳመ ቆሮንጦስ 40 ቀንና አርባ ለሊት ጾመ ታዲያ?😢
4 መልሻለዉ
የኔ ፡ ወንድም፡ በሚዲያ፡ ላይ፡ የምትመከረውን : ሆነህ ፡ ብናይ ህ ጥሩ ነው፡ ሰውን፡ ማክበር፡ አዛውንትን፡ አንቱ፡ ማለት የጨዋነት : መገለጫ ነው : አንተ ግን የ 80: አማንት : እናትን አንቺ : ማለት ተገቢ : አይደለም : በሰጡት : ንግግር : ኢ ለመስማማት .. መብትህ ነው፡ ግን ፡ አንቺ ፡ እያልክ : መነገር፡ ስህተት፡ነው፡፡ ታረም : አስተካከል
አስተያየት 2 ቤተክርስቲያን ይሄን ብትቃወም ኖሮ ለምን ደሞዝ እየከፈላችሁ ቤተእግዚያብሔር ውስጥ ደብተሮችን አቅፋችሁ ትቀመጣላችሁ ስንቱ ነው በንስሀ አባት ስም ፍዳውን እየበላ ያለው እውነቱን ብትሸሹ ከእግዚያብሔር መሸሸግ አትችሉም
አይምሮው ጤነኛ ነው ስውየው
ታድያ ወጥ ሲያጣ ምን ይሁን አንተ ወጥ ስላለህ አትተቸው
ባዶውን ቢበላ አይሻልም ነበር ???ለምን አንተ አሠጠውሥ ካለህ
ወጣት፡ ኦርቶዶክሶች፡ አንጀቴን፡ ትበሉኛላችሁ? እናንተ፡ ፍቅራችሁ፡ ለኦርቶዶክስ፡ ለቅ፡ ማርያም፡ እንጂ፡ ለቃሉ፡ ለኢየሱስ፡ አይደለም፤ ሴትየዋ፡ እጅግአየሁ፡ ሚስት፡ ናቸው/ቅምጥ? የወለዱ፡ እንዳሉ፡ እናውቃለን!
የትኛው እየሱስን ነው ምትሉት እስቲ አስረዱን የሙስሊም መፅሀፍ ላይ ያለውን ከሆነ እናወቀዋለን😂😂😂😂😂
አሺ ወንድም ስለራስህ አወቅ ሲጀምር የራሳችሁን ወሬ ብትሰማ ጥሩ አይደል?የርጎ ዝንብ ሆንክ😮
አናንተ ብቻችሁ ነው በቃ መጸሃፍ ቅዱስ የምታውቁት ? አግዚኦ የሚለኝ ሳይሆን የአባቴን ቃል የሚያደርግ ነው መንግስተ ሰማያት የሚገባው ብሎአል
@@babys7570 ሌላስ!!!!!!!ታድያ ቃሉን በትክክል የሚኖረው ማነው
እግዚኦ መሃረነ ክርስቶስ 😢
አባ ህፃን የሚባል ደንቆሮ አባት አይደለም አጠገብህ ለመቆም አብረኸው ለማምለክ ከሱ ጋር አይመጥንም