የኢትዮጵያ አርተፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል ምን ደረጃ ላይ ይገኛል?

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 22 ก.ค. 2022
  • #FANA_TV #FANA_NEWS #ፋና_ዜና
    አራት የኢትዮጵያ ቋንቋዎችን የማሽን ቋንቋ ማድረግ ተችሏል፡፡ አማርኛ፣ኦሮምኛ፣ትግሪኛና ሶማሊኛ የማሽን ቋንቋዎች ሆነዋል፡፡ 15 ፔታ ባይት መያዝ የሚችል ትልቅ የመረጃ ቋት መገንባት ተችሏል፡፡ በጤናውና በሌሎች ዘርፎች ስራዎችን ማቀላጠፍ የሚችሉ ስራዎች እየተሰሩ ነው፡፡

ความคิดเห็น • 2