ውዴ ነጭና ቀይ ነው (ክፍል 2) ወንጌላዊ በረከት ማቴዎስ

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 9 ก.พ. 2025
  • Part 2: Saturday TikTok live teaching by Evangelist Bereket Matewos from America.

ความคิดเห็น • 17

  • @Fffuee
    @Fffuee 5 วันที่ผ่านมา +5

    አሜን አሜን ❤❤❤ውዴ ነጭና ቀይ ነው ❤❤❤

  • @KukuMamo-oy8ze
    @KukuMamo-oy8ze 4 วันที่ผ่านมา +1

    ❤amennn

  • @MimiMatoyosi
    @MimiMatoyosi 5 วันที่ผ่านมา +1

    ammmen,ammmen,ammmen,anjeta❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @SarahSa-mh4hn
    @SarahSa-mh4hn 5 วันที่ผ่านมา +1

    ❤❤❤❤❤❤❤❤🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🎉🎉🎉

  • @saralangana725
    @saralangana725 5 วันที่ผ่านมา +1

    Amen Amen 🙏

  • @henokmoges8519
    @henokmoges8519 5 วันที่ผ่านมา +1

    Amen

  • @MokhtarCell-nb7ty
    @MokhtarCell-nb7ty 5 วันที่ผ่านมา +1

    አሜንንን ሃሌሉያ ውዴ ነጭና ቃይ ነው 🙌🙌🙌🙌

  • @adanedegaga8182
    @adanedegaga8182 5 วันที่ผ่านมา +1

    አሜን

  • @Betelhem-vh7jz
    @Betelhem-vh7jz 3 วันที่ผ่านมา

    Menm enkwa protistant behonem Wede gen bewnet nechna keye new hallelujya

  • @asebegugsa674
    @asebegugsa674 5 วันที่ผ่านมา +3

    በክርስቶስ(በእግዚብሔር ልጅ ) ውስጥ አብ በሙላት አለ እንጂ ክርስቶስ(የእግዚያብሔር ልጅ) አብ አይደለም፡፡ክርስቶስና አብ አንድ ናቸው ማለት ክርስቶስ አብ ነው ማለት አይደለም፡፡ በእየሱስ(የሰው ልጅ) ማንነቱ ውስጥ ክርስቶስ በሙላት አለ ስንል አብም በሙላት አለ ማለት ነው፡፡እየሱስ(የሰው ልጅ) እና ክርስቶስ ወይም አብ አንድ ናቸው ማለት ታላቁን ተልዕኮ ከመፈጸም አንጻር አንዱ ከሌላው የተስማሙ ናቸው ማለት እንጂ እየሱስ እርሱ አብ ነው ማለት አይደለም፡፡

    • @andargealaro9945
      @andargealaro9945 5 วันที่ผ่านมา +3

      አብ አይታይም/ዮሃ 6፡46/፡፡ ስለዚህ የማይታየዉ ባህሪይ አምላክነቱ የዘላለም ሃይሉ እንደሆነ ይናገራል/ሮሜ 1፡21/፡፡ ኢየሱስ አብ ነዉ የምንለዉ አምላክ ነዉ ማለት እንጂ ሌላ ትርጉም የለም ፡፡ እርሱ በማይታይ ባህሪዉ አምላክ ወይም አባት/በግእዝ አብ/ ማለት ነዉ ፡፡ በሚል 2፡10 ላይ ለሁላችን 1 አባት ያለን አይደለምን? 1 አምላክስ የፈጠረን አይደለምን? ሲል አምላክና አባት የተለያዬ ነገር እንዳይደለ ያሳያል ፡፡ የዮሐንስ ወንጌል 6፥46 አብን ያየ ማንም የለም፤ ከእግዚአብሔር ከሆነ በቀር፥ እርሱ አብን አይቶአል። ሮሜ 20-21 የማይታየው ባሕርይ እርሱም የዘላለም ኃይሉ ደግሞም አምላክነቱ ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ ከተሠሩት ታውቆ ግልጥ ሆኖ ይታያልና፤ ስለዚህም እግዚአብሔርን እያወቁ እንደ እግዚአብሔርነቱ መጠን ስላላከበሩትና ስላላመሰገኑት የሚያመካኙት አጡ፤ ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆኑ የማያስተውለውም ልባቸው ጨለመ። ኢሳ 43፡10 ታውቁና ታምኑብኝ ዘንድ እኔም እንደሆንሁ ታስተውሉ ዘንድ፥ እናንተ የመረጥሁትም ባሪያዬ ምስክሮቼ ናችሁ ይላል እግዚአብሔር፤ ከእኔ በፊት አምላክ አልተሠራም ከእኔም በኋላ አይሆንም።11 እኔ፥ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥ ከእኔ ሌላም የሚያድን የለም።12 ተናግሬአለሁ አድኜማለሁ አሳይቼማለሁ፥ በእናንተም ዘንድ ባዕድ አምላክ አልነበረም፤ ስለዚህ እናንተ ምስክሮቼ ናችሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ እኔም አምላክ ነኝ።

    • @Truthmedia1-ch
      @Truthmedia1-ch 4 วันที่ผ่านมา +1

      Yi yante filisifinanw inj wude nech na keyi nw wude ab m woldm nw

    • @asebegugsa674
      @asebegugsa674 3 วันที่ผ่านมา

      @ ዮሐንስ ወንጌል 14፡1 በእግዚያብሔር እመኑ፣በእኔም ደግሞ እመኑ፤ ሉቃስ 18፡19 ስለምን መልካም ትለኛለህ፣ ከእግዚያብሄር በስተቀር መልካም የለም፡፡

    • @asebegugsa674
      @asebegugsa674 3 วันที่ผ่านมา

      @ ዮሐንስ ወንጌል 14፡1 በእግዚያብሔር እመኑ፣በእኔም ደግሞ እመኑ፤ ሉቃስ 18፡19 ስለምን መልካም ትለኛለህ፣ ከእግዚያብሄር በስተቀር መልካም የለም፡፡

    • @andargealaro9945
      @andargealaro9945 2 วันที่ผ่านมา

      @@asebegugsa674 1). በእግዚአብሄር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ ያለዉ ኢየሱስጋ ነዉ ምንሄደዉ.....ወደ እኔም እወስዳችኋለሁ።/ዮሃ 14፡3/ እንጂ ስለብዙ አካላት እንደሚያወራ ወደ እኛ ትመጣላችሁ አላለም ፡፡ እግዚአብሄር መንፈስ ነዉ/ዮሃ 4፡24/ ኢየሱሰ ራሱ እግዚአብሄር ነዉ/ማቴ 1፡18᎑25/ ፡፡ ስለዝህ የማይታየዉ ባህሪዉ መንፈስ መሆኑ እግዚአብሄር ስለተባለ ከሱ ሌላ አካል አለ ካልክ ተሳስተካል ፡፡ በዮሃ 14፡6 ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም ብሉዋልና እግዚአብሄርም አብም ወልድም መንፈስ ቅዱስም ተብሎ መጠራት የሚችለዉ ኢየሱስ ብቻ ነዉ። 2). በዚህ በሉቃ 18፡19 ኢየሱስ መልካም አትበለኝ ከእግዚአብሄር በስተቀር መልካም የለም የሚለዉ አዉዱ ስለሁለት አካላት አይደለም የሚናገረዉ ምክንያቱም እግዚአብሄር ተብዬው ራሱ ኢየሱስ ነዉ በማቴ 1፡18᎑25 አማኑኤል/እግዚአብሄር ከእኛ ጋር ሆነ ስለሚል ፡፡ ስለዚህ የሉቃ 18፡19ን ከማቴ 19፡17 ጋር ስታገናኘዉ ሌላ አካል እንደሌለ ትዕዛዛትን ስለመጠበቅ ይናገራል በሉቃ 18፡19 ወደታች ስናነብም በተመሳሳይ ፡፡ እርሱም፦ ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው፤ ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ አለው (የማቴዎስ ወንጌል 19፡17)። ኢየሱስ ራሱ ቸር እግዚአብሄር አብ ነዉ በእኔ የሚኖረዉ አብ እሱ ስራዉን ይሰራል ይላል በ2ኛቆሮ 5፡19ም እግዚአብሄር በክርስቶስ ሆኖ አለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበር ይላል ፡፡