ไม่สามารถเล่นวิดีโอนี้
ขออภัยในความไม่สะดวก

ኢየሱስ አለ፤ በኔ የሚያምን ሞትን አያይም፤

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 11 ก.ค. 2024
  • ኢየሱስ አለ፤ በኔ የሚያምን ሞትን አያይም፤

ความคิดเห็น • 14

  • @fasilmekonen2920
    @fasilmekonen2920 หลายเดือนก่อน

    Jesus is lord 🙏 🙌

  • @ShemelsEshetu
    @ShemelsEshetu หลายเดือนก่อน

    Amen name

  • @seyoumasefa8818
    @seyoumasefa8818 หลายเดือนก่อน

    Yemigerm new ewnetegna ewket megelet yalew ye tebareke sew asgerami new

  • @dinaollegese4155
    @dinaollegese4155 หลายเดือนก่อน

    tebareke

  • @wincell9735
    @wincell9735 หลายเดือนก่อน +1

    ኢየሱስ ጌታ ነው ❤❤❤❤

  • @TakeleBegna
    @TakeleBegna หลายเดือนก่อน

    Thanks beloved Hailsha, much blessings.

  • @WitnNess
    @WitnNess หลายเดือนก่อน +2

    አንድን ጥቅስ እየመዘዙ ብቻ ድኛለው ሞትን እላይም ማለት አይቻልም ! መጨረሻችን ያለው ራእይ ላይ ነው እሷን አትነኳትም እህ! አንድ ሰው አማኝ ነኝ ብሎ ክፉ ስራ የሚሰራ ዘረኝነትን የተሸከመ ከሆነ ለእያንዳንዱ እንደስራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ዘንድ አለ እንጅ እንደ እምነት መጠን አላለም ! ማመኑ የድነቱ መጀመሪያ እንጅ መጨረሻ ሊሆን አይችልም!!

    • @asnakeshewaseyasib2284
      @asnakeshewaseyasib2284 หลายเดือนก่อน

      የዘላለም ህይወት በጌታ በኢየሱስ እንደሚገኝ አታምንም ??!

    • @getutolla4312
      @getutolla4312 หลายเดือนก่อน +1

      ወንድሜ ዊትነስ አንተ የመዳንን ስራ እና የዳነሰው የሚጠበቅበትን ስራ ቀላቅለህ አንድ አይነት እንደሆነ ነው የተረዳኸው መዳን በጌታኢየሱስ በማመን ብቻ ነው የሚገኘው ሥራ 4:12 ማር 16:16 የዳነ ሰው ደግሞ ጌታበ ራእ2:10 መስረት የሚጠብቅበተን ሥራ ካልሰራ ማለትም በጌታ በማመኑ ምክናየት የሚመጣበትን ስደትና መከራመቀበል ካልቻለና ካልፀና 1ቆሮ 3:15መሰረት በእምነቱ ብቻ ነፍሱ ትድናለች በስራ የሚገኝ አክሊል ግን በእሳት ሲተፈን እሳቱን የማያልፍ ገለባ ሆኖበት ይቃጠላል በወርቅ የሰራ ግን እሳቱን አልፎ አክሊልን ይቀበላል እንጂ ስራ ከሃጥያት አያድንም

  • @estifentertainment2646
    @estifentertainment2646 หลายเดือนก่อน

    Anem musker nen

  • @user-bk9lj5mt7n
    @user-bk9lj5mt7n หลายเดือนก่อน

    አዎ እኔም እንዲሁ በብዙ ምልክት ነ ኝ

  • @abebayehubelayneh3506
    @abebayehubelayneh3506 หลายเดือนก่อน

    እኔም ከትብያ የተነሳሁ ነኝ።

  • @ewnettamene
    @ewnettamene หลายเดือนก่อน

    ተባረክ ። ጥያቄ ግን አለኝ ከብሉይ ኪዳን ቃል እየጠቀስን መማርም መስበክም አንችልሞ ወይ? ምክንያቱም ብሉይ ኪዳን ውስጥ ከአዲስ ኪዳን በተሻለ ሁኔታ የእግዘብሔርን አደራረግ በደንብ ገላጭ ሆኖ እናያለን ። ግዙፉ ጎሊያድ በትንሹ ዳዊት መገደሉ። ከኋላ የፈርኦን ሠራዊት ከፊት ቀይ ባህር ሆኖ በአጣብቂኝ ውስጥ ያ ለን ህዝብ በህር ከፍሎ ሲያሻግር ። ለአዲስ ኪዳን አማኝ ለሚገጥመው ቻሌንች የእምነት መጨመሪያ አይሆነውም ወይ ። ሥለ ራሴ ብናገር እንደዚህ አይነት ትምሀርቶችን አሳድጄ ስከታተል ነው ያ አሰልቺና ደረቅ ህይወቴ አየተለወጠ የመጣው ።

    • @NapoleonTasewNapu
      @NapoleonTasewNapu หลายเดือนก่อน

      ሀይልሻ ከሀጢአት መንደር ተጎትቼ ነው የመጣሁት