Tamrats' conversion of his faith should not have anything to do with ethnic and family issues, better not to relate and mention that. It's a matter of personal beliefs Dr.
dear sir, i learned a knew thing about Mule from your comment. itwas also very funny . especialy this part "እጅግ በጣም ሲበዛ ከሀዲና ነውረኛ ፍጥረት ነች . hahaha. It sounds like you have been a victim a mule .
የአማራ ህዝብ በዚህ የጭንቅ ጊዜ የህልውና ትግል ላይ እያለ ከነጻነት በፊት ከአሁኑ ስለ ስልጣን የሚያስቡ ከፈረሱ ጋሪውን ያስቀደሙ የትግሉ በጥባጮችም ብዙ ናቸው። የአማራን ህዝብ ልዩነቶችን አስወግዶ አንድ ሆኖ የነጻነት ትግሉ ላይ እንዲያተኩር ምን አይነት ሜካኒዝም መፈጠር እንዳለበት መወያየት በጣም አስፈላጊ ነው።
በጣም አስደናቂ መረጃ ነውን ዶክተር እናመሰግናለን።
ነጋሽ አምሳሉ Dr. የነጠረ እውነቱን ስለነገሩን ከልብ አመሰግናቸዋለሁ።
wonderful documentary!!!
ዘውዱ ፍቅር ነህ ዘመንህ ይባረክ። ድሮም ብሔር ሀገር እንደሆነ አውቅ ነበር። ነገር ግን እኝህን የመሰሉ ምሁር ዶክተር ነጋሽን አቅርበህ እንደኔ ላሉ ዝቅተኛ እውቀት ላለን በምገባን መልኩ የምያሰረዱ ምሁር አቅረበህ እውነቱን እንዳገኝ አደረክ ዘመንህ ይባረክ። እኔም ኩማን (ታዬን) አውቃለሁ ኢሉባቦር እንደሆነ በደንብ አውቃለሁ ። ለሎችንም አንድ ሁለት ሦስቱን አውቃለሁ ።
Thank you Dr Negash
We were working together with
Mamo Admassu at Awassa State Farm and all what is said
From ur guest is totally TRUE.
የታምራት ላይኔን እናት በአካል አይቻቸዋለሁ ስማቸው ላይኔ አይደለም አሁንም በህይወት አሉ ትውልድ ሀገራቸው ደቡብ ጎንደር አፈርኋ እናት አካባቢ ነው። ዘመዶቻቸው አሜሪካን ሀገር አሉ የታምራት ላይኔ እህት የእናቱ ልጅ አብረን አለች በፍፁም ታምራትን አታውቁትም።ታሜ ጥርት የአለ አማራ ነው ግን የአማራ ጠላት ነበር።
Ato Zewdu please let Ethiopians know this truth. God bless you both
Thank you Dr Negash. Thank you Ato Zewdu for this very interesting and educational interview
Thank you again both God bless you both.
ዶር ነጋሸ አምሳሉ ህክምናውን ቢቻ ሳይሆን ፓለለቲካውንም በደምብ ነው የተነተንከው ጎበዝ!!
ሰዉ የሆነ ሰዉ አማራን ከመጥፋት ሊታደገዉ ይገባል ሰለዚህ ሁሉም ኢትዬጰያን የሚወድ
አሆን አማራ ማርግ ያለበት በአማራ አገር የተወለደ ሁሉ ምንም ዘር ይደባለቅበት በዛምዲር የተወለደሁሉ መተባበር አለበት ከመጥፍት ማዳን አለብን ??
MR ZEWDU YOU ARE THE BEST.
"ታምራት ላይኔ" Nom de Guerre (የትግል ስም) ነው። ኣብዛኞችሁ የወያኔ መሪዎች ስማቸው ቀይረዋል። ለገስ/መለስ፣ ሳህለ/ስየ፣ እምባየ/ስዩም ፣ ኣሸናፊ/ሰዓረ ብለው ቀይረዋል።😅 ታምራትና በረከት ግን ስማቸውና የኣባታቸው ስም ሳይቅር ቀይረዋል። ያው ወያኔ መኮረጅ ይወዳል ኣይደል😅
በርታ!! እንበርታ!!
ሕዋት ሁልጊዜ በርሐ ሲገቡ ዋናውን የእናት አባት ያወጡላቸውን ሰም የትግል ሰማቸውን ይቀይራሉ ዶክተር ..... መለሰ ዜናዊም የመጀመሪያው እናት አባት ያወጡላቸውሰም ሌላ ነበር ለገሠ ዜናዊ ይባል ነበር ፈጣሪ ከእርሰዎ ጋር ይሁን እግዜሐብሔር ይሰጥልኝ ዶክቸር የኢትየጵያ ታሪክ ከ1966 ዓ ም እሰካሁን ያለን የዘመኑ የዘቀጠ የተግማማ ታሪክ የፈጠሩት እነዚሕ ሰማቸውን የቀየሩ የሕዋት የባንዳ ልጆች መሪወች አገራን አበጣብጠዋት ለዚሕ ዳረጉን ....እርሰዎ አፍረጠልጡል ን እናመሠግናለን ......❤❤❤
በጣም የሚገርምና ያለውን ተጨባጭ እውነታ ቁልጭ አድርጎ ያሳየ ትንታኔ። በተለይም ደግሞ ከአማራና ከሌላ ብሄረሰብ ተወልደው ባለው አማራ ጠል ስርአተ ማህበር ተቀባይነት ለማግኘት አማራውን አምርሮ መጥላት ! ለዚህም ከላይ የተጠቀሱት ፖለቲከኞች ጥሩ ማሳያ ናቸው።
የዶ/ር ነጋሽ የታምራትን ገበና ትንታኔ ትክክል ነው።ምከናየቱም በአስተዳደጉ የተበደለ ስለሆነ ከታምራት በየግዜው ካደረጋቸው ቃለ መጠየቆች መረዳት ይቻላል።ለማንኛውም ታመራትን በቆሻሻነቱ የሚወዳደረዉ የለም።
ሰላም ሰላም ወገኖች👋👋👋👋👋👋👋👋
Welcome Ato Zewdu with your guest
አቢቹ እግዚአብሔር የባርከው ሰው ነው ። እውነተኛ ኢትዮጵያዊ ነው።
በረከት ስምኦን=መብራቱ ገ/ህይወት
ዶ/ር ነጋሽ ያቀረቡት ትንታኔ እንደተጠበቀ ሆኖ በተጨማሪ ታምራትን የሚያውቅ ሰው እንደነገረኝ እናቱ በማያውቁዋቸው በሁለት ወንዶች በአንድ ቀን ስለተደፈሩ አባቱ ማን እንደሆነ አያውቁም ይላል
በስመአብ ወልደ መንፈስ ቅዱስ ምንድነው የምታወራው ?
መብራቱ ገብረህይወት
እባክዎትን ፈጣሪን ይፍሩ ከተጋሩ ጥላቻ እራስዎን ያፅዱ ለቀሪው ትውልድ መጥፎ መርዝ አይርጩ ።
ጕሰኝነትን ህገ-መንግሥታዊ አድርጎ ኢትዮጵያዊያንን እርስ በርሳቸው የሚያጫርስ ሥርዓት የተከሉት እኮ የተጋሩ ልጆች ናቸው። የዘሩትን ቢያጭዱ ምን ይደንቃል?
በረከት ስሞን/መብራህቱ ገብረሕየውት
በደርግ ዘመን የጎንደር አማራን ያሰቀዩት የገደሉና ከአግሩ እንዲሰደድ ያደረጉት የጎንደር ሰውች ነበሩ::
ዶ/ር አምሳሉ
ጥሩ ትንታኔ ነው። የጀዋር እናት የሸዋ ኦሮሞ ነች። የዶ/ር አብይም እናት የቡራዩ ኦሮሞ ነች።
አንድ ሰው ለህክምና ሲሄድ/ስትሄድ ልብስ አውልቁ ማለት ስህተት ነው። በምዕራቡ አለም እንደዚህ ብሎ ነገር የለም። የኢትዮጵያ ዶክተሮች ነውረኛ አሰራር ነው። በተለይ ወጣት ሴቶችን እንዲህ እያሉ በነውር ሥራጨላይ ተይዘዋል።
አቶ ዘውዱ: ይህ የግለሰቦች ስምና ታሪክን ማስተንተኑ ለሰሚው ሄነ ለዶ/ር ነጋሽ ክብርና ስም ይጠቅማል ብለህ ነው ያቀረበከው:: ዶ/ር ምን ያህል የግለሰቦችን ስምና ታርክ ለማጥናት እንዳጠፋ ያሳያል::
በኢሕአዴግ ጊዜ ብሔር የሚመዘገበው በአባት በኩል ብቻ ነበር። በናት በኩል ያለው ይካዳል ማለት ነው።
ሠላም ዘውዱ ዶ ክተር ሲናገሩ ድምፅ የሚረብሽ አለ
ይህሀላቀርነት አነጋገር ነው ሰው ባህሉብፈጠሩ ነገሮች ብወለዲ ምንሀጥያት ይሆናልዴ በይቤቱ ብዙጉዲ አለ ብተለይ ብዙባላባት ይሚባሉ ሰውች በገረዳቸውላይ በገበሪዎቺቻቸውላይ ልፈጠሩ ይችላል በዘመናቺሁ ስለዚህ ብስራቸው በትምርታቸው በአገሪቱ ስሊጣን መያዚ የለባቸው እባካቺሁ ለአማራ ህዚብ ችግርና ጣጣ አታምጡባቸው ታጋይቹ ስማቸው ይተቀየረው በምክኒያትነው ቅሌታሞቺ ናቺሁ ትገርምአላቺሁ
ዶ/ር ነጋሽ ያተኮሩት በግለሰቦች ላይ ነው:: ስለግለሰቦቹ መረጃ ደግሞ ያገኙት በህክምና ሙያቸው ምምክንያት ነው:: ይህ ደግሞ በህክምና ሙያ የተከለከለ በተላይም በአመሪካ የሚያስቀጣ ነው:: ይህ የሚያሳየው የዶ/ሩን ማንነት ነው!
በወቅቱ ሁሉም በረሃ ያሉ ሰዎች እቡህ ትግል ስለነበር የሚያካሂዱት ስነበረ ስም መቀየር ግዴታ ነበር የተባለው እንዳለ ቢሆንም ለምሳሌ ሁሉም የ ኢሕአፓ አባላት በከተማም ሆነ በበረሃ የዕቡህ መጠሪያ ስም ነበራቸው
ሰላም
ሞያውን የተባረከ የተቀደሰ ቢሆንም አንተ ግን ለሞያውን የማትመጥን እርኩስነትህን የሚያሳይ ተግባር ትፈፅማለህ::ነውራም::ሌላ የማያውቀው ታሪክ ሰዎቹን ገና በረሃ እንደወጡ ማንነታቸውን በሚስጥር ለመጠበቅ ለድህንነታቹው ተብሎ የተሰጠ ስም ነው::ከነበረው ሰው በላ ስርአት ቤተሰባቸው እና ትግላቸው በቀጥታ ተጠቂሙ እንዳይሆን ተብሎ የተሰጠ ስያሜ ነው::ለመሆኑ ከወንጀላቸው ለመደበቅ የሚለው ሰውዮው በዛን ጊዜ የሰሩት ወንጀል ምንድነው ? ከዩኒበሪስቲ በረኻ የወጡ ሰዎች ለየተኛው ወንጀል ለመደበቅ ነው ስማቸውን የቀየሩት ?
ታምራት ላይነን አላደንቀውም:: ሆኖም የእናቱ ስም ለአባትነት ስም መጠቀሙ የሚያኮራ ከዘውዱም ሆነ ከዶ/ሩ ስነልቦና ሻል ያደርገዋል:: ማሞን አባቴ ቢሎ ከመቀበል በእናቱ ስም ለመመጠራት መምረጡ ያኮራዋል!
Your analysis about religion is wrong!
ይአማራዉግፍፈጣሪበቃዪበለዉ፣፣❤❤
የሚያስቀው ደግሞ የማይውቀው ነገር ሲዘባርቅ እና ምንም ሚስጥርነት የሌለውን ሚስጥር አዋቂ መስሎ ሲያወራ ያስቃል።
ወደ ትግል በገቡ ጊዜ ሁሉም የትግል ስም አላቸው ምንም አዲስ ነገር የለም
መንፈሰ ጠንካራ ሰዎች ያመኑበትን ነገር ይከተላሉ እንጂ በፍራቻ አይተዉትም ዶክተር ተሳስተዋል
ስም:የሚቀየርበት:ዋና:ምክንያቱ:በደርግ:ትራክ:እንዳይደረጉ:ቤተሰብንም:ለጥቃት:ላለማጋለጥ:እንጂ:አሁን:ሰውየው:እንሚቀባጥረው:አይደለም:በተጋሩ:ላይ:ያለው:የመረረ:ጥላቻ:ያሳያል:መጀመሪያ:ያሏቸው:ከአማራ:የተወለዱት:ለምን:ትራዋይ:ወይም:አኦሮሞ:መሆንን:መረጡ?
Ty Dr Negeshe I share ur view, it s all the dirty tribe system product!
Getachew mammo የአሁኑ ታምራት ከ1-11 ክፍል አ አ ከተማረ ትምህርት ቤት ፍይሉ ይውጣ
የወለጋን ህዝብ ዘረኛ ያስመሰሉት በወለጋ ለብዙ አመታት በወለጋ የኖሩ ጎጃሜ አማሮች ናቸው::
Dr. ነጋሽ ስለ ጀዋር የሰጡት መልስ አያስኬድም. እንደሱ ከሆነ በረከት ስሞን ጎንደር ያደገ ኤርትራዊ ለምን ለአማራ አልተቆረቆረም❓ ያ ብቻ ሳይሆን, ሁሉም አማራ ናቸው ያሉዋቸውን ሁሉ በወሬ ስለተነገራቸው እንጂ በ DNA የተረጋገጠ ነገር የለም.
ዋና ዋና ባንዳዎች
1) ራስ ጌታቸዉ አባተ
2) ራስ ሐይሉ ተ/ሐይማኖት
3) ራስ ከደ ገበሬ
4) ደጃዝማች አያሌዉ ብሩ
5) ደጃዝማች አበበ በለዉ
6) አፈ ቄሳር አፈወርቅ ገብረየስ
6) ብላታ ገብረ ገርጊስ (የሻለቃ ዳዊት አባት
7) ደጃዝማች ሀ/ስላሴ ጉግሳ
8) አባ ጆቢር አባ ጂፋር
9) ደጃች አስራት ባኒሬ
10) ደጃዝማች ጣሰዉ አባ ወሎ
ወዘተ.. ልጆች የተከሉት ስርአት እያልከን ነዉ???
Hallo! What happened to Dr.? The father of Kuma was not Gojame! He was an oromo but was Orthodox priest who was renamed Teklehaimanot.
ነጋሽ አምሳሉ እና እሱን የመሰሉ አማራ ነኝ ብሎ መናገር መቻሉ ነው የአማራ መሰረታዊ ችግሩ። ነጋሽ አምሳሉ በመጀመርያ የህክምና MDዶክተር አደለም። ማስረጃውም ካመጣ በግሌ 10 ሺ የአውሮፓ (Euro) ለተፈለገው የበጎ አድራጎት ድርጀት እኔ አስገባለሁ። የህክምና ዲግሪ በሚኖርበት አሜሪካ ከ 3ት አመት ያላነሰ የ Residency የተግባር ትምህርትን ማጠናቀቅ የሚጥዕይቅና ወደዛም ለመግባት መጀመርያ ፈተናውን ማለፍ ያስፈልጋል። ነጋሽ አምሳሉ በዚሁ ውስጥ ያላለፈ ዩጎዝላቪያ ይዞ የመጣውን ለአፍሪካ አማራሽ በሌለበት አገር ሊሰራ የሚችል ግን ዋጋ የሌለው የሶሻሊስት አገር ወረቀት በደርግ ግዜ ይዞ የመጣ አጭበርባሪ ነው። የይጎዝላቪያና የሶሻሊስት አገሮች ዲግሪ በወቅቱ ጅንስ ሱሪና ስኒከር በመደለለ ተማሪዎች ምንም ሳይማሩ ተመርቀናል ብለው ይዘም መመለሳቸው የሚታወስ ነው። ነጋሽ አንዱ ነው። ወደስራ ከገባም በኋል መርፌ እወጋለሁ እያለ በተደጋጋሚ በሰወች ላይ አጥንት ነርቭና የደም ቨስሎችን ለይቶ ባለማወቅ በብዙ ሰወች ላይ ጉዳት እንዳደረሰ ይነገራል። ከሁሉም በላይ ግን ለአማራ እቆሮቆራለሁ የሚለው ማጭበርበር ነው። በአገርቤት የሚገነባውን አፓርትመንት ቤቶች ከበአዴን አባላቶች ጋር ሆኖ እየሰራ ኢንቨስት እያደረገ ስለአማራ እቆሮቆራለሁ የሚለው ማጭበርበር መሆኑ ይታወቅ። በአዴን አማራ ሳይሆን በሆዱ የሚያስብ አሳማ ነው!! ሞት ለበአዴን!!!!!!!!!!!!
ዶክተር የህክምና ባለሙያ ቢሆኑም ከፍተኛ የታሪክ አዋቂም ናቸው ::
1 ሰዐታት? Come on man
የተከበራችሁ የዚህ ፕሮግራም ተከታታዬች እና አድማጮች ይህን ሊንክ(👇👇👇 )ስብስክራይብ በማድረግ እንዲሁም በተለያዩ ሳሻል ሚዲያ ለጓደኞቻችሁ ሼር በማድረግ ትተባበሩን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን ‼️
youtube.com/@zementv-zewdushow?feature=shared
የአማራ ፖለቲካ እንዲህ ካለ ሳይንሳዊ ያልሆነ የአቦሰጡኝ ትንተና ነፃ መዉጣት አለበት!!
ካልሆነ የትግሉ ዉጤት "ዉሀ ቢወቅጡት እምቦጭ" ነዉ
ወያኔ ግን ሁሉንም አውቆ ነው የመረጣቸው።
ታምራት ምርጥ ኢትዮጵያዉዊ ነው።
አቶ ዘውዱ: ረጋ ብለህ ብትናገር አድማጨ የበለጠ መልክትህ ሊደመጥ ይችላል
አርባጉጉ ላይ ታምራት ላይኔ የተናገረውን እሰከዛሬ እናሰታውሳለን ኦሮሞና አማራን ያጋደለ ደም ያፋሰሰ የወያኔ ተላላኪ ነበር።
ሁለታችሁም በፈረሰና በተፈረካከሰ ዘውድ ስም የምትጠሩ ናችሁ አማርኛ በኃይል የተጫነብን የመሬት አስፋፊዎች ቋንቋ ነው አሁን ሁሉም ነቅቷል አማርኛ ያጃጅላል ጉረኛና ቀናተኛ ያደርጋል እኩልነትን እንደባርነት እንድታስብ ያደርጋል ሽማግሌው የእንስሳት ደክተር ግን አንድ ሀቅ ተናግሯል አዲስ አማኝ ከጳጳስ ይበልጣል እንደሚባለው በአባቱና በእናቱ ትግራዋይ የሆነው ደመቀ ዘውዱ ትግሬ ው ከአማራ በላይ አማራ ለመምሰል በዘሩ ላይ ጀኖሳይድ የፈፀመው
ዶ/ሩ እውነታን እየካዱ ነው።
80% ታጋይ ለድህንነት ሲባል የተቀየረ እንጂ ከካነ ጥላቻ የተነሳ ኣይደለም።
ሙያቸው ኣክብረው ቢስሩ ጥሩ ነው።
ይሄ የፈረደበት ህዝብ ከየቦታዉ የተዳቀለ የራሱን ህዝብ በባዳነት ያሰጨፈጭፋል ጥፋቱ የ ጥት አያቱቻችን ነው የኢትዮጵያ ብሄሮችን በሙሉ አድነው እያሉ ሲዋሹን አሁን ለዚህ በቃን
፦ እነዚ የኣማራ ፅፈኞች መቼ ነው ሰው የሚሆኑት? ያማራ ህዝብ የሌሎች ህዝቦች ጠላት አይደለም ያለውም የለም። እንደ እናንተ የመሰለ ፅፈኞች አዎ ይላል አሁኑም ናቹ። ያማራ ህዝብ ግን ጠላት አይደለም።
Tamrats' conversion of his faith should not have anything to do with ethnic and family issues, better not to relate and mention that. It's a matter of personal beliefs Dr.
እህቱ ቹቹ ትባላለች አሁን አሜሪካን ሀገር ትገኛለች እናቱ መንኩሰዉ እንደነበር አዉቃለሁ እዚሁ አዲስ አበባ መንግስት በሰጣቸዉ ቤት ዉስጥ ይኖሩ ነበር አሁን በህይወት ይኑሩ አይኑሩ አላዉቅም
ዘውዱ ወደ ገደለው ቶሎ ግባ። አታንዛዛው!!
Wishetam yeweshetam zer Zewdu yemebalew sew . Weyane sele Ethiopiaya inji sele Tigray alasebem . Dedeb mesery😅😅😅
ጌታቸው ማሞ ነው ስሙ፤ የእንጄራ አባቱ ነው፣
Yeh yemuhur denkoro ante belo doctor dedeb ahun tenetenku beleh now 😂😂😂
ላይኔ የታወቀ ኤሬትራ ውሰጥ የወድ ሰም ነው
እንዴት እነዚህ ብቻ ራሱ ኢሰያስ በአባቱም ይሁን በእናቱ ከትግራይ ሆኖ እንዴት ይህን ያህል ጭካኔ በትግራይ ላይ ይፈጽማል ብላችሁ አላነሳችሁም። ዲቃላ ምን ግዜ ጨካኝ ነው።
እግዚኦ ትልቅ ሰዉ ሲዋሽ? እባክዎን የጀዋር እናት የቱለማ ኦሮሞ ናት፤ አባቱ ለኔ አጎቴ ነዉ፤ የአርሲ ኦሮሞ ነዉ። ደግሞ ሁሉም ታጋዮች ደርግ ቤተሰቦቻቸውን እንዳይጨርስባቸዉ አስበዉ ነዉ የትግል ስም የሚወጣላቸዉና ይህንን ማወቅ ነበረቦት። ዉሸት በሽታ ነዉና ሁለታችሁም ታከሙ።
ስትተች እንጂ ያንተ አስተዋፅኦና ድጋፍ አላየንም መጀመሪያ ሆኖመገኘትነው።
ወንድሜ ዘውዱ አባባሌ ትክክለኛውን ምሳሌያዊ አነጋገር ለመግለፅ ብዬ እንጂ የብልግና ቃላትን ለመጠቀም ፈልጌ አለመሆኑን ተገንዘብልኝ "ከእህል ፈሳም የሚያደርግ ባቄላ ከሰው መጥፎ ዲቃላ ይባላል "ለምሳሌ በቅሎ እባቱ አህያ ሲሆን እናቱ ግን ፈረስ ነች ታዲያ የበቅሎ አመል ከአህያም ከፈረስም ፍፁም የተለየ ነው ታማኝነትም የላትም ለምሳሌ ሌላ ጠንካራ ሰው አብሩዋቸው ከሌለ ሽማግሌ ፣አሮጊት፣ህፃን ልጅ ሴቶችና ባጠቃላይ በአቅማቸው ደከም ያሉ ሰዎች ተቀምጠውባት መንገድ ሲሄዱ መጥፎና አሳቻ ቦታ ወይም መጥፎ ገደላማ ጉራንጉር ቦታ ስትደርስ ወደላይ እንጣጥ ብላ በመዝለል ወደ ገደል ወርውራቸው ነው የምትሄደው እጅግ በጣም ሲበዛ ከሀዲና ነውረኛ ፍጥረት ነች ስለሆነም እነዚህ ከሁለት የሚወለዱ ዲቃላ ሰዎችም ልክ እንደበቅሎዋ እጅግ ሲበዛ ተመሳሳይ መጥፎዎች ፣ጨካኞችና አረመኔዎች ናቸው።
dear sir, i learned a knew thing about Mule from your comment. itwas also very funny . especialy this part "እጅግ በጣም ሲበዛ ከሀዲና ነውረኛ ፍጥረት ነች . hahaha. It sounds like you have been a victim a mule .
እረ ደከዉተረ አቶሰባሀት ነጋ የአቶ ዮሴፍ ነጋ ወድም ወይም ኮረኔል በላይ ነጋ ነው የታወቁ አፈጉባኤ የነበሩ አባታቸዉ በሀይለስላሴ ግዜ
እነጂዋር አብይ በእናታቸው አማራ አማራን የሚያጠፋ
ትግሬ የሚል አጠራር የመጣው ኤርትራን በአምስት ሚልዮን ሊሬ ባንዳው ምኒሊክ ነው አቶ ነገሽ አስመሳይ ደ
very shameful talkshow. why the privacy of individuals out spoken?
ሳሞራ ዮኑስ እንደ አሁኑ አያድርገው እና ፅድት ያኣለ የአክሱም ልጅ ነው አባቱ እናቱም አያቱም ቅድመ ኣያቶቹ አሉ እኮ ቱልቱልታ
ይሄ ሰውዬ ዶክተር የተባለው በዘር ምርመራ ነው ።በለው አይ ዶክተር ናው በስም ማጥፋት ነው አሁን ገባኝ
የሁለት ብሔር ተወላጆች የአንዱ ፅንፈኛ ብሔር ባለሥልጣንነት ሲጠጋ በጣም አረመኔ ይሆናል።
ለምሣሌ አብይ ጀዋር ሙክታር ጌታቸው አሰፋ ወዘተ በሚታዩበት ጊዜ በጣም አረመኔ ይሆናል።
ኣንተየዋ ለኣማራ ህዝብ ጥቅም ብታወራ ኣይሻልም ከምትቀባጥር።
ኤረ ቶውቸው የትግል ስም በተሰዉ ጓዳቸው መጠራት መብታቸው ነው።
Ye Talian banda ema rasu yeh mesery Amara neberu. Yeh now mosoloni eyalu seyashabetu ena sishelelu yebeberu banda AMARA neber.😅
ክክክክክክ! ንገሩኝ ባይ ነህ! የእንሊዝን ጦር ከቀይ ባሕር እስከ መቅደላ መን አመጣ? በአድዋስ ጊዜ ምኔልክ እስኪደርሱ እስከ አላጌ ድረስ ጣልያንን ማን መራቸው? ኃ/ሥላሴ ጉግሣ ጦረን በትኖ አስመራ ድረስ ሔዶ ለጀ/ዲቦኖ እጁን መስጠቱን አታውቅም? ቀዳማይ ወያኔ ጣልያን በመሸነፉ በመቆጨት ማመፁንስ አታውቅም? 😢😢😢😢
Werada wishetam doctor raseh tarik tefetraleh ????? Yaw wishet yabat yenateh yezerh now😅😅😅
Bandanets yemanew?😢😢😢