የማይጠቅም ትምህርት ? ፀጋ በቻ # 7 I ዶ/ር ኤልሻዳይ አበራ
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 18 ก.ย. 2024
- The word of Love, Hope and Faith
ወደ አገልግሎታችን ስጦታዎን መላክ ቢፈልጉ የሚከተሉትን የባንክ አካውንቶች ይጠቀሙ።
South Africa
GOSPEL FOR NATIONS MINISTRIES
STANDARD BANK
ACC. NO. 301840210
SWIFT code: SBZAZAJJ
ኢትይጵያ
CBE/የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡ 1000563422468
AWASH/አዋሽ ባንክ፡
01320047791610
GOSPEL FOR NATIONS CHURCH
80 Orion Street, Kensington, Johannesburg, South Africa
Tell. No. +2783 742 3604, +2711 615 4325
Email: elshadayt@gmail.com, gospelfornation123@gmail.com
ሰላም ለአንተ ይሁን ወንድሜ ፓስተር ኤልሻዳይ ! ስሜ ሚሚ ይባላል ስለጌታ ማዳን ልመሰክር እወዳለው ምስጋናዬን በታላቁ ጉባኤ ፊት ለመድሀኒቴ ለእየሱስ አድርሱልኝ ። በክርስቶስ ሆኜ ጌታን የመከተል እድልን ያገኘው ክርስቲያን ነኝ በባለፈው አመት ነሀሴ በዚሂው ላይቭ ፕሮግራም ላይ ለረጅም ጊዜ የቆየ የተለየ ቀጠሮ ያለባቹ ሰወች እዚህ ያላችሁም በላይቭም የምት ከታተሉ ብሎ የእግዚያብር ሰው ሲፀልይ እቤቴ ሆኜ ፀለይኩ ጌታ እረዳኝና በድንቅ ቀጠሮዬ ወዳለበት ከተማ ጉዞ ጀመርኩ ከመሀል ግን ያልጠበኩት መአበል ተነሳብኝና ቀጠሮ ያሲያዝኳቸው ሰወች ሊነሱብኝ ሆነ ነብሴን ለማጥፋት እስክወስን ድረስ አስጨነቁኝ አበዳሪዎቼም የነበሩ የተረሱ ሰወች ሳይቀሩ ከአራቱም መአዘን ተንቀሳቀሱብኝ አዚህ የተነሳ ያሰብኩበት ሳልደርስ ተስፋ ቆረጥኩኝ ወደሶሻል ሚድያዎችም ለባለ እዳዎቼም ሆነ በኔ ሁኔታ ለተጨነቁ ሁሉ የይቅርታ መልክት ላኩኝ ቅዳሜ መስከረም 27 እንደምሞት አወኩኝ ጠላቶቼም ሳይቀድሙኝ ቀስበቀስ እራሴን ለማጥፋት ወሰንኩኝ ከተደራረበብኝ ጥልቅ የህይወት ፈተና የተነሳ በህይወቴ ላይ ፈረድኩ ከእርምጃዬም እንዳይመልሰኝ የጌታን ፍቅር ላለማሰብ ከራሴ ጋር እየታገልኩ እያለ እሮብ እለት ላይቭ ፕሮግራም ላይ "ፓስተር ኤልሻዳይ ከተወሰነ ሞት ዛሬ የሚያመልጥ ሰው አለ! ከዚህ ቀን እንዳያልፍ ተብሎ በጠላቶቹ ከተደመደመ ሞት አንድ ሰው አመለጠ ነገሩ ተቀለበሰ! "ብሎ በጌታ ድምፅ በስልጣን ተናገረ የሞት ቀንበር ከላዬ ላይ ወደቀ ቀጥሎም ይህንኑ ድምፅ በአትላንታ በምትኖረው እታችን ፓስተር መርሲ መስፍን ደግሞ ተናገረ ጌታ ይመስገን እዳ ከነበረብኝ ሰወች አንዱ እዳዬን በምፈልግበት ጊዜ እንድከፍል ላያስጨንቀኝ ቃል ገብቶ መልክት ላከብኝ ሌላኛው ሰውም እንዲሁ በቂ ጊዜ መውሰድ እንደምችልና ከሚስቱ ሁኔታ የተነሳ እንዳስጨነቀኝ እንጂ ፈልጎ እንዳልሆነ ደውሎ ነገረኝና ይቅርታ ጠየቀኝ ከምኖርበት ከተማ የወጣሁበት ከተማ እንደያቆብ ስም ወደሌለው ስፍራ ቢያደርሰኝም ጌታ በብዙ እየረዳኝ ትላንት በአዲስ አበባ መኖሪያ ቤት በስጦታ ተቀብያለው የእግዚአብሔር ሰው እንዳስተማረው ስፍራው ስም የሌለው ቢሆንም ቤተል ሆኖልኛል ክብር ለጌታ ይሁን🎉🎉 ወንድሜ ኤርሻዳይ የእግዚአብሔር ድምፅ ከአፍህ ተለይቶ ስለማያውቅ ጌታን በብዙ እያመሰገንኩ ተባረክ ልልህ እወዳለው ! የእግዚአብሔር ምህረት የገነነልኝ እህታችሁ ሚሾ ነኝ
የእዚአብሔር ፀጋ ከዚ በላይ ይብዛልህ ተባርካ
Ameeeeeeeeeeeeen
ተባረኩ
እወድሀለው❤❤❤❤👍👍👍👍👍
amazing
Amen I received it in Jesus name be blessed pastor🙏🙏