🔴ሙስሊሞች ነፍስ ከስጋቸው ተለይቶ መስክረዋል።
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 10 ก.พ. 2025
- ፈጥነው ይመዝገቡ !
ወደ በርሜል ጊዮርጊስ ጉዞ መነሻ ጥር 30 መመለሻ የካቲት 8/ 2017 ዓ.ም
ታላቅ የምስራች ወደ ታምረኛው በርሜል ደለጎ ኪዳነምህረት ጉዞ በኤማሁስ የበጎ አድራጎትና መንፈሳዊ የጉዞ ማህበር በጓዝ የምትፈልጉ በ 0945160000 እና 0922472864 ደውለው መመዝገብ ይችላሉ። ተጨማሪ መረጃ ከፈለጉ መገናኛ ከዲያስፕራ ህንጻ ጀርባ AB STAR ህንጻ 8ኛ ፎቅ ያገኙናል።
ቻናላችን subscribe,like,share በማድረግ የበለጠ መረጃ ያግኙ።
ኤማሁስ የበጎአድራጎትና መንፈሳዊ የጉዞ ማህበር
ስቡሀ ሚዲያ ድንቅ ድንቅ ምስክርነቶችን ወደናተ ያደርሳል
ሚዲያው የተሻለ ስራ እንዲሰራ ማገዝ ለምትፈልጉ
0945160000/0922472864 አካውንት 1000304264792 ዲ/ሀይለማርያም አባይነው።
በሀገር ውስጥና በውጭ ያላችሁ የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጥበቃ አይለየን አሜን።
ለደጁ ያብቃን ሰማእቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ🙏🙏🙏
አሜንን ቅድስት ድንግል ማርያም ባታዋን ታስረግጠን ታብቃን
እግዚአብሔር ይመስገን ። የእግዚአብሔር ድንቅ ተአምር። እመቤቴ ቅድስት ኪዳነምህረት ለደጇ ታብቃን።
ታምር ሰሪው የልዳው ኮከብ የልዳው ፀሀይ ብርሃን ቅድስ ጊዮርጊስ ሆይ አቤቱ ለደጅህ ለቤትህ ፀለልክን ለመጠቀም ለማመስገን አብቃኝ አሜን ። ሀገራችንን ኢትዮጵያን ጠብቅልን አሜን
አሜንንንንንንን አሜንንንንንንን 🙏🙏🙏🙏🙏
ቅዱስ ጊዮርጊስ ምስጋና ይድረስህ
የእናታችን የደለጎ ቅድስት ኪዳነምህረት ፀበል ምስክር ነኝ እናታችን ቅድስት ኪዳነምህረት ልቤን በእጇ ይዛ ካለብኝ ኮተት ችግር እስራት አድናኛለች በእውኑ በእዛ ፀበል ስፀበል ያየሁት የእውነት አመት ሣይሞላ በህይወቴ ተከስቷል ክብር ምስጋና ይድረሳት ሠው ሁሉ ሂዶ ለኔ እንደሆነ ለሁሉ ይደረግ
አሜን እኛም ለበረከቱ ያሳትፈን❤
ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀይለሚካኤል ነኝ ።ወደ አንተ የምልከው ራሴን ነው ከሚጠመቁት ጋር እያጠመከኝ እድትፈውሰኝ ነው።አመሰግንሀለሁ ሰማእተ ክርስቶስ ከዛሬ 5 2017ጀምሮ አጥምቀኝና አድነኝ።
አሜን አሜን አሜን❤
አሜን አሜን አሜን🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
አሜን አሜን አሜን ሀይልየ እማምላክ ፀጋውን ታብዛልህ
እመቤቴ ምርት ደለጎ ቅድስት ክብርት ሀይል ከሚጠመቁት ልጆሽ ጋር እኔን ሀይለሚካኤል ልጅሽን አጥምቀሽ ባለሁበት አድኝኝ።ክብር ምስጋና እመቤታችን ላንቺ ይገባሻል።
ሰማአቱ ቅዲስ ጊዮርጊስ ሆይ ለደጅህ አብቃኝ
💚💛❤️✝️❤️💛💚 Amen
አባታችን አባ ኪዳነ ማርያም ደስ የሚሉ አባት እዉነተኛ ሀቀኛ አባት አይቻቸዋለሁ የጥር ስላሴ ሲሰብኩን ልክ ልካችንን ነበር የነገሩን ለምዕመኑም ለካህኑም ተግሳፃቸዉ እንዴት ወደድኩት በዚህ ዘመን የሚገስፅ ብርቅ ነዉ
እናቴ ቅድስት ኪዳነምህረት ከነቤተሠቦቸ ለደጅሽ አብቂኝና ማሪኝ
ለደጅህ አብቃኝ ቅዱስ ገወርዲስ
ኪደኒ በረቲ ኢናቴ በረከተኺ ይዲራከመሊኚ
እግዛብሄር ይርዳን
እናቴ እመብርሃን ለደጂሽ አብቂኝ
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤😢😢😢😢
❤❤❤❤❤❤
Enate Emabate Le Dejesh Abqang