ขนาดวิดีโอ: 1280 X 720853 X 480640 X 360
แสดงแผงควบคุมโปรแกรมเล่น
เล่นอัตโนมัติ
เล่นใหม่
ቃለ ሒዎት ያሰማልኝ ወንድሜ እኔ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ነኝ ግን እንዴት እንዳገኜውህ አላስታውስም ግን ሰኞ ሰኞን በጉጉት የአንተን ትምህርት እጠባበቃለሁ እድሜህ ይርዘም 🙏
እግዚአብሔር: ፀጋውን: ያብዛልህ: ሁሌ: በጉጉት: ነው: ትምርትህን: የምጠብቀው: ሁሌ: ልቤ: ይፀናል:በምታስትምረው: በእግዚአብሐር: ቃል::ተባረክ::
Pastor Eyasu tebarek
ፓስተር ኢያሱ እንኳን በሰላም መጣህ እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርክ።
God bless you more and more pastor
አሜን አሜን እባብ አይነድፈኝም 👐👐👐
ፀጋ ይብዛልህ ኢያሱዬ ወንድሜ
አሜን አሜን እግዚአብሔር ይርዳን 👐👐👐
❤❤❤❤ተባረክልን ፓስተርዬ እግዚአብሔር አምላካችን አብዝቶ ይባርክህ❤❤❤🎉🎉🎉🎉
Amen Amen God Bless You More and More
Pastor Eyasue Abezeto Gata Yebarekehe yechamerelehe❤❤
God bless you paster , keep preaching God is with you .
ተባረኩ ጸጋዉ ይብዛላችሁ
አሜን አሜን
ተበረክ 🙏 ፓሰተር
Amennnnn Amennnnnnnnn
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርህ ፖስተር ❤❤❤
Welcome Pastor, God bless you!
Amen amen ❤❤❤
Amen
ምንም አልጎደለብኝም 👐👐👐👐👐
Geta abzito ybarek xegau yabzaleh❤❤❤❤❤❤❤
❤❤❤Tebarekelg yegezawe melket new
ራእይ 3:17፤ ሀብታም ነኝና ባለጠጋ ሆኜአለሁ አንድም ስንኳ አያስፈልገኝም፡ የምትል ስለ ሆንህ፥ ጐስቋላና ምስኪንም ድሀም ዕውርም የተራቆትህም መሆንህን ስለማታውቅ፥
ዘኍልቍ 13:33፤ በዚያም ከኔፊሊም ወገን የሆኑትን ኔፊሊም፥ የዔናቅን ልጆች፥ አየን፤ እኛም በዓይናችን ግምት እንደ አንበጣዎች ነበርን፥ ደግሞም እኛ በዓይናቸው ዘንድ እንዲሁ ነበርን፡ አሉ።
ራእይ 3:20፤ እነሆ በደጅ ቆሜ አንኳኳለሁ፤ ማንም ድምፄን ቢሰማ ደጁንም ቢከፍትልኝ፥ ወደ እርሱ እገባለሁ ከእርሱም ጋር እራት እበላለሁ እርሱም ከእኔ ጋር ይበላል።
አሜን አሜን 🎉🎉🎉 እግዚአብሔር ዘመንህን ይባርክ ትምህርቶችህን በጉጉት ነው የምጠብቀው
God bless you
God blessed
ራእይ 2:9፤ መከራህንና ድህነትህን አውቃለሁ፥ ነገር ግን ባለ ጠጋ ነህ፤ የሰይጣንም ማኅበር ናቸው እንጂ አይሁድ ሳይሆኑ፦ አይሁድ ነን፡ የሚሉት የሚሳደቡትን ስድብ አውቃለሁ።ራእይ 2:10፤ ልትቀበለው ያለህን መከራ አትፍራ። እነሆ፥ እንድትፈተኑ ዲያብሎስ ከእናንተ አንዳንዶቻችሁን በወኅኒ ሊያገባችሁ አለው፥ አሥር ቀንም መከራን ትቀበላላችሁ። እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ።ራእይ 2:11፤ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል የነሣው በሁለተኛው ሞት አይጐዳም።”
Enkuwan beselam meta betam nafikek nebere ameeeen egizabiher ke kifu hulu yitebikih ❤❤❤❤
GBU more and more
1❤
❤❤❤
❤❤❤❤🙏🙏🙏
አሜን አሜን ስለ እምነቴን እርዳኝ 🙏🙏🙏🙏
አሜን አሜን አሜነ ያደርገዋል 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
❤❤❤Welcome man of God ❤❤❤❤❤❤❤❤
ዘኍልቍ 13:29፤ በደቡብም ምድር አማሌቅ ተቀምጦአል፤ በተራሮቹም ኬጢያዊና ኢያቡሳዊ አሞራዊም ተቀምጠዋል፤ ከነዓናዊም በባሕር ዳርና በዮርዳኖስ አጠገብ ተቀምጦአል።ዘኍልቍ 13:30፤ ካሌብም ሕዝቡን በሙሴ ፊት ዝም አሰኘና፦ ማሸነፍ እንችላለንንና እንውጣ፥ እንውረሰው፡ አለ።ዘኍልቍ 13:31፤ ከእርሱ ጋር የወጡ ሰዎች ግን፦ በኃይል ከእኛ ይበረታሉና በዚህ ሕዝብ ላይ መውጣት አንችልም፡ አሉ።ዘኍልቍ 13:32፤ ስለ ሰለሉአትም ምድር ክፉ ወሬ ለእስራኤል ልጆች እያወሩ፦ እኛ ዞረን የሰለልናት ምድር የሚኖሩባትን ሰዎች የምትበላ ምድር ናት፤ በእርስዋም ዘንድ ያየናቸው ሰዎች ሁሉ ረጃጅም ሰዎች ናቸው።
ቃለ ሒዎት ያሰማልኝ ወንድሜ እኔ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ነኝ ግን እንዴት እንዳገኜውህ አላስታውስም ግን ሰኞ ሰኞን በጉጉት የአንተን ትምህርት እጠባበቃለሁ እድሜህ ይርዘም 🙏
እግዚአብሔር: ፀጋውን: ያብዛልህ: ሁሌ: በጉጉት: ነው: ትምርትህን: የምጠብቀው: ሁሌ: ልቤ: ይፀናል:በምታስትምረው: በእግዚአብሐር: ቃል::
ተባረክ::
Pastor Eyasu tebarek
ፓስተር ኢያሱ እንኳን በሰላም መጣህ
እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርክ።
God bless you more and more pastor
አሜን አሜን እባብ አይነድፈኝም 👐👐👐
ፀጋ ይብዛልህ ኢያሱዬ ወንድሜ
አሜን አሜን እግዚአብሔር ይርዳን 👐👐👐
❤❤❤❤ተባረክልን ፓስተርዬ እግዚአብሔር አምላካችን አብዝቶ ይባርክህ❤❤❤🎉🎉🎉🎉
Amen Amen God Bless You More and More
Pastor Eyasue Abezeto Gata Yebarekehe yechamerelehe❤❤
God bless you paster , keep preaching God is with you .
ተባረኩ ጸጋዉ ይብዛላችሁ
አሜን አሜን
ተበረክ 🙏 ፓሰተር
Amennnnn Amennnnnnnnn
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርህ ፖስተር ❤❤❤
Welcome Pastor, God bless you!
Amen amen ❤❤❤
Amen
ምንም አልጎደለብኝም 👐👐👐👐👐
Geta abzito ybarek xegau yabzaleh❤❤❤❤❤❤❤
❤❤❤Tebarekelg yegezawe melket new
ራእይ 3:17፤ ሀብታም ነኝና ባለጠጋ ሆኜአለሁ አንድም ስንኳ አያስፈልገኝም፡ የምትል ስለ ሆንህ፥ ጐስቋላና ምስኪንም ድሀም ዕውርም የተራቆትህም መሆንህን ስለማታውቅ፥
ዘኍልቍ 13:33፤ በዚያም ከኔፊሊም ወገን የሆኑትን ኔፊሊም፥ የዔናቅን ልጆች፥ አየን፤ እኛም በዓይናችን ግምት እንደ አንበጣዎች ነበርን፥ ደግሞም እኛ በዓይናቸው ዘንድ እንዲሁ ነበርን፡ አሉ።
ራእይ 3:20፤ እነሆ በደጅ ቆሜ አንኳኳለሁ፤ ማንም ድምፄን ቢሰማ ደጁንም ቢከፍትልኝ፥ ወደ እርሱ እገባለሁ ከእርሱም ጋር እራት እበላለሁ እርሱም ከእኔ ጋር ይበላል።
አሜን አሜን 🎉🎉🎉 እግዚአብሔር ዘመንህን ይባርክ ትምህርቶችህን በጉጉት ነው የምጠብቀው
God bless you
God blessed
ራእይ 2:9፤ መከራህንና ድህነትህን አውቃለሁ፥ ነገር ግን ባለ ጠጋ ነህ፤ የሰይጣንም ማኅበር ናቸው እንጂ አይሁድ ሳይሆኑ፦ አይሁድ ነን፡ የሚሉት የሚሳደቡትን ስድብ አውቃለሁ።
ራእይ 2:10፤ ልትቀበለው ያለህን መከራ አትፍራ። እነሆ፥ እንድትፈተኑ ዲያብሎስ ከእናንተ አንዳንዶቻችሁን በወኅኒ ሊያገባችሁ አለው፥ አሥር ቀንም መከራን ትቀበላላችሁ። እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ።
ራእይ 2:11፤ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል የነሣው በሁለተኛው ሞት አይጐዳም።”
Enkuwan beselam meta betam nafikek nebere ameeeen egizabiher ke kifu hulu yitebikih ❤❤❤❤
GBU more and more
1❤
❤❤❤
❤❤❤❤🙏🙏🙏
አሜን አሜን ስለ እምነቴን እርዳኝ 🙏🙏🙏🙏
አሜን አሜን አሜነ ያደርገዋል 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
❤❤❤Welcome man of God ❤❤❤❤❤❤❤❤
ዘኍልቍ 13:29፤ በደቡብም ምድር አማሌቅ ተቀምጦአል፤ በተራሮቹም ኬጢያዊና ኢያቡሳዊ አሞራዊም ተቀምጠዋል፤ ከነዓናዊም በባሕር ዳርና በዮርዳኖስ አጠገብ ተቀምጦአል።
ዘኍልቍ 13:30፤ ካሌብም ሕዝቡን በሙሴ ፊት ዝም አሰኘና፦ ማሸነፍ እንችላለንንና እንውጣ፥ እንውረሰው፡ አለ።
ዘኍልቍ 13:31፤ ከእርሱ ጋር የወጡ ሰዎች ግን፦ በኃይል ከእኛ ይበረታሉና በዚህ ሕዝብ ላይ መውጣት አንችልም፡ አሉ።
ዘኍልቍ 13:32፤ ስለ ሰለሉአትም ምድር ክፉ ወሬ ለእስራኤል ልጆች እያወሩ፦ እኛ ዞረን የሰለልናት ምድር የሚኖሩባትን ሰዎች የምትበላ ምድር ናት፤ በእርስዋም ዘንድ ያየናቸው ሰዎች ሁሉ ረጃጅም ሰዎች ናቸው።