የአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ - አዋጅ ቁጥር 1156/2011 - ሕግን በአምስት ደቂቃ Ep.05 - ፍትሕ (Justice)
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 14 ต.ค. 2024
- Subscribe: / @artstvworld
Facebook : / artstvworld
Website : artstv.tv
Instagram : / artstvworld
Twitter : / artstvworld
Telegram : t.me/joinchat/...
Get The Latest Brand New Ethiopian Entertainment Videos by Subscribing Here: / @artstvworld
#ArtsTvWorld #EthiopianEntertainment #Ethiopia
unauthorized use, distribution and re upload of this content is strictly prohibited
Copyright ©2022 Arts Tv World
ጎበዝ ስወድሽ 💋💋💋💋💋💋💋🙏🙏🙏🙏🙏
ጥሩ ህግ ነው። ነገር ግን አሁንም ቢሆን መታየት ያለባቸው አንቀፆች አሉ። ለምሳሌ የወሊድ ፍቃድን በተመለከተ ለባል 3 ቀን ብቻ መፈቀዱ ከሀገራችን ባህል አንፃር በቂ አይደለም። በተጨማሪም በተለይ በሀገራችን ስለ ስራ ያለን አመለካከት የተሳሳተ ብቻ ሳይሆን ሳይኖሳዊ አይደለም። ስለሆነም በ " 8 ሰዓት" እና " ትርፍ ሰዓት ስራዎች" ለውጥ ሊመጣ ቀርቶ ያለውን እንኳን መስራት አልተቻለም። ስለዚህ ህጉ አዲስ "የስራ ፍልስፍና" ከተግባራዊ እርምጃዎች ጋር መውሰድ ያስፈልጋል። በምሳሌ ለማስረዳት አንድ የመንግስት ሰራተኛ በአሁን ሰዓት በሚከፈለው ወርሃዊ ደሞዝ ብቻ ቤተሰቡን እየደጎመ መኖር በጣም ይከብደዋል። እናም ድርጅቶች ባላቸው አስገዳጅ ህግ ምክንያት በቀን ለ8 ሰዓት ወይንም ሙሉ ቀን አንድ ስራ ብቻ መስራት ይኖርበታል። በተጨማሪም በአሁን ሰዓት ሀገሪቱ ባለችበት የእድገት ደረጃ ከዜጎቿ የምትጠብቀው በሁሉም እና አዳዲስ ዘርፎች ብዙ መስራትን ወይም ከአንድ ሙያ ውጪ መስራትና ማገልገልን ሆኖ ሳለ ሰራተኛው በአንድ ስራ ለአንድ ደሞዝ ብቻ እንዲወሰን ያደርገዋል። በአጠቃላይ ህጉ ሀገሪቷ በአሁን ሰዓት እና ወደፊት የሚኖሩ ሁኔታዎችን ከዜጎች የእድገት ሁኔታ ጋር ተያይዞ መታየት ይኖርበታል።
የዓመት ፍቃድ እንዴት ነው የሚቆጠሩት
ሰላም እንዴት ናቹ አንድ ሰራተኛ ነብሰጡር ሆና ልትባረር የምችለው እንዴት ነዉ ?
ያለ ማስጠንቀቂያ ስንብት ደብዳቤ መስጠት ለአንድ ግለሰብ ድርጅት ምን ቅጣት የሚያስከትል ነው?
ሰላም እንዴት
የዱባይ ሰሪና አሰሪ ንገሩን ተሰቃየን ያለረፍት
FS52 ለአንድ ወር ብቻ
10 q
6121
Fs52