ኤፌሶን ትምህርት 36 - ነቅታችሁ ተመላለሱ-አብርሃም ተ/ማሪያም- Eph Teaching 36 - Abraham T/Mariyam.
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 27 ส.ค. 2024
- ኤፌሶን ትምህርት 36 - ነቅታችሁ ተመላለሱ-አብርሃም ተ/ማሪያም- Eph Teaching 36 - Abraham T/Mariyam
ይህ የኤፌሶን ትምህርት በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤተ ክርስቲያን፣ በአዲስ ክርስቲያን ላይፍ አሴምብሊይ አጥቢያ ዘወትር አርብ በማሙሻ ፈንታ እየተዘጋጀ የሚቀርብ ትምህርት ነው።
ተባረኩ አብርሽ እና ማሙሻ ፀጋ ይብዛላቹ
✞ክብር ለአብ ክብር ለወልድ ክብር ለመንፈስ ቅዱስ ይሁን አሜን።✟❤
“ሁሉም ከእርሱ፣ በእርሱ፣ ለእርሱ ነውና፤ ለእርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።”
- ሮሜ 11፥36 (አዲሱ መ.ት)
ጌታ ይባርካችሁ:: ይህንን ትምህርት የሚከታተል ሰው ቁጥር በ አነስተኛ መሆኑ ይገርመኛል:: ክርስቲያኖች ለህይወት ይጠቅማልና በማይረባ ዩቲዩብ ጊዜያችሁን ከማባከን ወደ እግዚአብሔር ፊታችሁን መልሱ::
አሜንንንንንንንን ዘመንህ ይሉምልም ዶክተር አብረአም
አሜን🙏🏾
ጌታ አብዝቶ ይባርክህ
Abresh&Mamusha the lord is using you seriously !!my brothers! keep it up only who have ears will hear you!!you are in my prayers ❤
Xxxxdrr522
Praise God. More blessing Dr Abraham 🙏🙏
Abrsh mamusha tebareku
የምወድህ የቃሉ አገልጋይ ዶክተር አብርሃም ተባረክልን በጣም ተጠቅሜያለሁ
May God bless you abundantly !
God bless you Dr Abraham.
አሜንንን አሜንንንን
ብሩክ ሁኑ❤❤
ይገርማል እኮ መግደላዊት ማርያምም እኮ እዛው በመቃብር ስፍራ ሰለቆየች ነው ጌታ የታየላት ሌሎቹ ቶሎ ሄዱ በጸሎት በፊቱ መቆየት ትክክል ነው