የቅኔ ሊቃውንት የተነጣጠቁበት ቅኔ = ነጠቃ ይሉታል፥ ይሄ ነው።

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 28 ก.ย. 2024
  • ●ቅኔ እም ኀበ መጋቤ ምሥጢር ያሬድ ዘርአ-ቡሩክ
    ●ጥር ፲፱/፳፻፲፮ ዓ.ም
    ●በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኀኔ ዓለም ካቴድራል በተከናወነው የመጋቤ ሐዲስ #ፍሥሓ ዐየለና የዶክተር #ሰማያት ባሳዝነው ሥርዐተ ከብካብ የተዘረፈ ሙሉ ቤት ቅኔ፦
    ፩.፩. ግእዝ ጉባኤ ቃና
    ●አምላኪየ እንብብ ለዕበይከ ምሥጢሮ፥
    ●ክፍለኒ ሊተ ዘኢይትከፈል አእምሮ።
    ፩.፪. ግእዝ ጉባኤ ቃና
    ●ባሕታዊ ተክሊል ዘእም ውስተ ዓለም ተግሕሰ፥
    ●በብዙሕ ትዕግሥት መንግሥተ ሰማያት ወረሰ።
    ፪. ዕዝል ጉባኤ ቃና
    ●ኦ ድንግል ዘአግመርኪ እሳተ መለኮት በሥጋ፥
    ●ይደልወኪ ፍሥሓ ዘእንበለ ሕፀፅ ወንትጋ።
    ፫.፩. ዘአምላኪየ
    ●ምሥጢረ ቅዱስ ቍርባን ወላዲተ ክርስቶስ አምላክ፥
    ●ናስተበፅዕ ዕበየ ክብርኪ በጽባሕ ወሠርክ፥
    ●ወንፌኑ ለኪ ፍሥሓ ምስለ ገብርኤል መልአክ።
    ፫.፪. ዘአምላኪየ
    ●በሐዲስ ኪዳን ድሕረ ሕገ ወንጌል ሐገገ፥
    ●ክርስቶስ በቃለ ፍሥሓ ሰማያተ ዐርገ፥ (ሉቃ. ፳፬፡፶፩)
    ●ወምስለ መንፈሱ እም ደብር ሐዋርያቲሁ ሐደገ።
    ፬. ሚ በዝሑ
    ●አመ እም ቀዲሙ እግዚእ ቃለ ፍሥሓ ዜነወ በአፈ ነቢይ ዳዊት፥
    ●አንጐድጐደ ቃለ (አስተዳለወ መንበሮ) እግዚአብሔር በሰማያት፥
    ●ወልዑል ወሀበ ቃሎ ተክሊለ ለቤዛ ኵሉ ፍጥረት። (መዝ. ፻፪፡፲፱)
    ፭. ዋይ ዜማ
    ●ከመ ነገረነ ዮሐንስ እም ድሕረ መለኮት ነሥአ በተዋሕዶ ሥጋነ፥ (ዮሐ. ፩፡፲፬)
    ●መልአ አሜሃ ፍሥሓ አፉነ፥
    ●ወአመ እም ርሑቅ ብሔር እንዘ በድካም ሀሎነ፥
    ●ሠርዐ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ዚኣነ፥
    ● ፍሥሓ ወሰላም ለእለ አመነ። (ድጓ)
    ፮. ሐፂር ዋይ ዜማ
    ●ዐቢይ ፍሥሓ በሰማይ ኮነ፥ (ሉቃ. ፲፭፡፯)
    ●አሐዱ ሓጥእ እስመ በሰማያት ድሕነ።
    (●ዐቢይ ፍሥሓ በሰማይ ኮነ፥)
    ፯. ሥላሴ
    ●ተክሊል መድኅነ ኵሉ በቤተ ልሔም ዘይሁዳ አመ እም ድንግል ተወልደ በኢልማዳዊ ሕማም፥
    ●ኮነ ፍሥሓ ለኵሉ ዓለም፥ (ሉቃ. ፪፡፲)
    ●መድሕነ ኵሉ ተክሊል ዘቅድመ ትማልም ወዮም፥
    ●እስመ ከመ ያግዕዞ ለአዳም፥
    ●እም ኆኅተ ነቢይ ሠረቀ በቃለ ሰላም፥
    ●ወሕቱም በመንክር ማሕተም።
    ፰. ዘይእዜ
    ●ለእግዚአብሔር ተክሊል ፈጣሬ ኵሉ አሐቲ ድንግል ዘንጽህናሃ መንክር፥
    ●ኮነቶ ማሕደረ ፍሥሓ በረቂቅ ምሥጢር፥
    ●ወበእንተ ዝ ኵልነ መጠነ ክህልነ ንዜምር፥
    ●እስመ በውስቴታ ተገምረ ዘኢይትገመር፥
    ●ወእም ታሕቴሃ ይገኒ ሐይለ ሰማያት ወምድር።
    (●እስመ በውስቴታ ተገምረ ዘኢይትገመር፥)
    ፱. ሣህልከ
    ●አመ ኢየሱስ ተወልደ ወአስተርአየ፥
    ●ለኖሎት ይብሎሙ መልአከ ሰማይ እም ህየ፥
    ●ኢትፍርሑ እስመ ናሁ እዜንወክሙ ፍሥሓ ዐቢየ። (ሉቃ. ፪፡፲)
    ፲. ሐፂር ሣህልከ
    ●ድንግል ሣህልኪ ቃለ ፍሥሓ፥
    ●ያስምዐነ ይምጻእ ለኢትዮጵያ ጽባሓ።
    (●ድንግል ሣህልኪ ቃለ ፍሥሓ፥)
    ፲፩. መወድስ
    ●እግዚአ ጥበባት ክርስቶስ መንፈሰ ቅኔከ በዕለተ እሑድ ዐባይ ሰማየ ሰማያት ወሰደኒ፥
    ●ወለእመሂ ፈቀድከ ኢታርእየኒ፥
    ●ለቤተ ክርስቲያን ሙስናሃ በአድኅኖትከ ፍሥሓ ዕስየኒ፥ (መዝ. ፶፡፲፪)
    ●ወሊተ ለገብርከ እም እደ ጸላኢ ወፀር ከመ ብንተ ዐይን ዕቀበኒ፥
    ●ጸሎትየሂ በእዘኒከ እመ ሰማዕከኒ፥
    ●ብዕለ ወንዴተ በኑኀ መዋዕል ኢተሀበኒ፥ (ምሳ. ፳፬፡፴፪)
    ●ባሕቱ፦ ሥራዕ ሊተ ዘየአክለኒ፥
    ●ወኢትትኀየየኒ ለዝሉፉ ለእመ አ-ሕ-ጻከ ደጐጻኒ።
    ፲፪. ኵልክሙ መወድስ
    ●ክርስቶስ ይብለነ ማ-እ-ከሌክሙ ነያ ትሄሉ መንግሥተ ሰማያት ሀብተ አሚን፥ (ሉቃ. ፲፯፡፳፩)
    ●ወአመ ተሠይመ ጴጥሮስ ምሥጢረ ቅዱስ ቍርባን፥
    ●ተወፈየ መርኆ ሰማያት በሐዲስ ኪዳን፥ (ማቴ.፲፮፡፲፱)
    ●ወበሕፅነ አብርሃም ወይስሃቅ መንግሥተ ሰማያት ይረሱ ይረፍቁ ብዙሓን፥ (ማቴ. ፰፡፲፩)
    ●ብፁዓንሂ በመንፈስ ነዳያን፥ (ማቴ. ፭፡፫)
    ●መንግሥተ ሰማያት እስመ ሎሙ በፍሥሓ ጽድቅ ትከውን፥
    ●ወምስለ ፍሥሓ ሐዲስ አመ ይመጽእ መድሕን፥ (ማቴ. ፳፭፡፴፬)
    ●መንግሥተ ሰማያት ይወርሱ ኵሎሙ ቅዱሳን፥ (ማቴ. ፳፭፡፴፬)
    ●እስመ በፃማሆሙ ነሥኡ መንግሥተ ሰማያት ጻድቃን።
    (●መንግሥተ ሰማያት ይወርሱ ኵሎሙ ቅዱሳን፥)
    ፲፫. ሐፂር ኵልክሙ መወድስ
    ●ወልዶ መድሕነ አመ ውስተ ዓለም ፈነወ፥
    ●አብ መልአከ ሰማይ ፍሥሓ ዜነወ። (ሉቃ. ፪፡፲)

ความคิดเห็น • 8

  • @hopeful286
    @hopeful286 8 หลายเดือนก่อน +2

    በአማን ያሬድ❤❤❤ ሸጋ ነው ቃለሕይወት ያሰማልን ።

  • @hagosweldegebreallove4432
    @hagosweldegebreallove4432 7 หลายเดือนก่อน

    ይበል ይበል

  • @WuduMeselu
    @WuduMeselu 4 วันที่ผ่านมา

    የኔ ጀግና በቤቱ ያቆይህ

  • @danielmedhanie7169
    @danielmedhanie7169 8 หลายเดือนก่อน

    ከላይ ነው፥ ምንም ማድረግ አይቻልም። በአማን ያሬድ

  • @YaredTahiso
    @YaredTahiso หลายเดือนก่อน

    ለምነው ምታብዱ ዘር ሁኖባቹ ነው ዛሮች

    • @yaredzera-buruktube8843
      @yaredzera-buruktube8843  หลายเดือนก่อน

      @@YaredTahiso
      " አንድም አውሬ ከባሕር ሲወጣ አየሁ፤ አሥር ቀንዶችና ሰባት ራሶች ነበሩት፥ በቀንዶቹም ላይ አሥር ዘውዶች በራሶቹም ላይ የስድብ ስም ነበረ።" (የዮሐንስ ራእይ 13:1)

  • @kenenielthesonofmarry5227
    @kenenielthesonofmarry5227 หลายเดือนก่อน

    ይበል ነው እመ-አምላክን❤❤

  • @yosefmarye5405
    @yosefmarye5405 8 หลายเดือนก่อน

    ❤❤❤