"ፈቃድህ በምድር ባሉ ቅዱሳን ተመሠገነ" በመጋቤ ብሉይ ወሐዲስ አባ ገብረኪዳን ግርማ የቅዱስ ዳዊት መዝሙር ማብራሪያ ክፍል 55Aba Gebrekidan Sbket
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 6 ก.พ. 2025
- ✝️✝️የእግዚአብሔር ቃል ለሁላችንም ይዳረስ ዘንድ ለወዳጅ ዘመድዎ ያጋሩ። በጸሎትም ያስቡን +++ Subscribe ያድርጉን +++ Share ያድርጉ +++
#aba_gebrekidan_girma
#አባ_ገብረኪዳን_ግርማ
#aba_gebrekidan
#አባ_ገብረኪዳን_ስብከት
#orthodox_tewahdo
#Aba_Gebrekidan_Interview
አሜን አሜን አሜን ለአባታችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን🙏🙏🙏
አሜን አሜን አሜን ቃል ህይወት ያሰማልን አባታችን እግዚአቢሄር አምላክ በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን አባ በፀሎት አስቡኝ
አሜን፣አሜን፣አሜን፣ስለ፣ቃሉ፣የቃሉ፣ባለቤት፣ልሁል፣እግዝያብሔር፣ይመስገን፣ስሙም፣ከፍከፍይበልልን፣ለአባ፣ቃለሂወት፣ያሰማልን፣በእድሜው፣በጤናው፣ያኑርልን፣፣የሰማነውን፣በልቦናችን፣ያሳድርብን፣አሜን
Abatchen Kelehiwoten Yasemalegn Erjem Edma ena Tenwoten Yestlen.Amen.
Amennn
Amen amen amen kale heyewote yasemalen abatachen fetari erejem edemena tena yesetelen egam yesemanewen belebonachen yasadereben
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን
Amen
Amen
Amen
Amen kalheyot yasmeln mangest samayten yawerseln
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን በዕድሜ ጸጋ ይጠብቅልን
እንኳን ሰለማ ማጡ አባ
Ethiop 🇪🇹☕💖☕
Kale hiyiwet yasemalin regim edime ena tena yisitilin egiziyabeher amilaki kekufu hulu yitebikilin abatachin
Kale hiwoten yasemalen
አሜን አባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባ🙏❤
Kale hiyewut yasemaln abatachin erjem egme ketenagar
አሜን አሜን አም 🙏🙏🙏🙏💚💚💚💛💛💛❤️❤️❤️
አንኳን ደና መጡ አባታችን ይፍቱኝ ይባርኩኝ
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን
እግዚአብሔር ይስጥልን አባታችን
Ethiop 🇪🇹⛪🇧🇯🏰
🇪🇹💖
እግዚአብሔር ይመሰገን አባ
እግዚአብሔር ይመስገን አባታችን በእውነት ቃል በረከት ቃል ህይወት ያስማልን ዕድሜና ጤና ይስጥልኝ
አሜን አሜን አሜን
አሜን በእውነት ቃለ ህይወት ይሰማልንአባቤታችን
አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን 🙏🙏🙏
ቃለ ህይወትን ያሰማልን አባታችን እድሜ ጤና ይስጥልን እግዚአብሔር
ለአባታችን ቃለሕይወትን ያሰማልን
መምህር ቃል ህይወት ያሰማልኝ አደበቶት ጣፋጭ ነው ። እግዚአብሔር እድሜ እና ጤና ይስጥልኝ ።
የሕያዊት ነፍሴ መሪ ምን እንደምል አላውቅም ።ቃለ ሕይወት የሰማልን። አሜን።
Ethiop 🇪🇹🙌
ኣሜን //3//ቃለ ህይወት የስመዐልና ክቡር ኣቦና
አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ያገልግሎት ዘመኖትን እግዝያብሄር ይባርክ
እንኳን ደህና መጡ አባታችን እግዚአብሔር ይመስገን እርስዎን የሰጠን አምላክ ይክበር ይመስገን አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏 ቃለ ህይወት ቃለ በረከትን ያሰማልን አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያስማልን
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏⛪👏👏
Ethiop 🇪🇹☦️
Amen❤❤❤Amen❤❤❤Amen❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን አባታችን
ቃለህይወት ያሰማልን አባታችን በድሜና ጤና ይጠብቅል
Thank you Abtchn god blesss💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕
Kalewet yasemalen. Mexhaf lengeza felgen neber.enam labatachen bereket endihonen magnet felgen neber
? Bexelot endiasebun gebretnsa ena zemletexega bele adreselen
አሜን አሜን አሜን
የኔ አባት ቃለ ሕይወት ያሰማልን መድኃኔዓለም በቤቱ ያፅናን አሜን (፫)
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን ይፍቱኝ ቡራኬዎት ይድረሰን የሰማነዉን በልቦናችን ያሳድርልን
እግዚአብሔር ሆይ ተመስገን ለዘለአዘም አሜን
ቃለሕይውትን ያሰማልን አባ
እግዚአብሔር ይመስገን አሜን አሜን አሜን እንኳን አብሮ አደረስን አደረሳችሁ አሜን አባታችን ቃለ ህይወት ያስማልን አሜን. እግዚአብሔር አምላክ እረጅም እድሜ ጋር አብዝቶ ይስጥልን. እግዚአብሔር አምላክ ልቦናችንን ይክፈትልን የስማንውን በልባችን ያሳድርብን አሜን
ይፍቱን ይባርኩን አባታችን እግዚአብሔር ይመስገን ይህን ጥዑመ ቃለ እግዚአብሔር ያሰሙን ቃለ ሂወት ያሰማልን እመብርሃን ትጠብቅልን
እንካን ዳህና መጡ አብታችን ቃለ ሂወር ያሳማልን ፡🌿👏🏻
አስትምሮ ጥሩ ግን ጥያቄ ማጣያቄ ይቻለል
እንዴት ናችኹ! የአባ ገብረ ኪዳንን ስብከቶች እከታተላለኹ!! ግን አንዳንድ ጥያቄዎች አሉኝ። ለአባ ገብረ ኪዳን ጥያቄ ታደርሱልኛላችኹ? እባካችኹ አድሱልኝ!! ጥያቄዬን ይኸው፦
"ለዚህም ምስክሬ ማርያም ናት" በሚለው ስብከታቸው ላይ በብሉይ ኪዳን ለመዳን ኦሪት ይነበባል፣ ደም ወይም መስዋዕት አለ፣ ታቦት ነበረ፤ በሐዲስ ኪዳን ደግሞ ጌታ በኦሪቱ ፋንታ ወንጌልን አስተማረ፣በደሙ ፋንታ የራሱን ደም አፈሰሰ፣ በታቦቱ ፋንታ እመቤታችን አለች። ብለዋል-አባታችን አባ ገብረኪዳን። በሌላ ቦታም ብዙ ሊቃውንት የብሉይ ኪዳኗ ታቦት በእመቤታችን ይመስሏታል። በመጽሐፍ ቅዱስ ደግሞ በሐዲስና በብሉይ ኪዳን እንዲህ የሚሉ ዓረፍተ ነገሮች አሉ፦
"በበዛችሁም ጊዜ በምድርም ላይ በረባችሁ ጊዜ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በዚያ ዘመን፦ የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት ብለው ከእንግዲህ ወዲህ አይጠሩም ልብ አያደርጉትም፥ አያስቡትምም፥ አይሹትምም፥ ከእንግዲህ ወዲህም አይደረግም።
በዚያም ዘመን ኢየሩሳሌምን የእግዚአብሔር ዙፋን ብለው ይጠሩአታል፥ አሕዛብም ሁሉ ወደ እርስዋ ይሰበሰባሉ ከእንግዲህም ወዲህ ክፉውን እልከኛ ልባቸውን ተከትለው አይሄዱም።" ትንቢተኤርምያስ 3፥16-17
“እናንተም በሕያው እግዚአብሔር መንፈስ እንጂ በቀለም አይደለም፥ ሥጋ በሆነ በልብ ጽላት እንጂ በድንጋይ ጽላት ያልተጻፈ፥ በእኛም የተገለገለ የክርስቶስ መልእክት እንደ ሆናችሁ የተገለጠ ነው።” 2ኛ ቆሮ 3፥3
ከዚህ ጋር ተያይዞ በብሉይ ኪዳን እግዚአብሔር በረድኤት የሚገለጥበት ነበር-ታቦት፤ በሐዲስ ኪዳን ግን እራሱ በስጋ ተገልጦ የለም ወይ!ታዲያ ታቦት ለምን አስፈለገ? የሚሉም አሉ።
እነዚህንና በሐዲስ ኪዳን የታቦትን አስፈላጊነት ሰፋ አድርገው አንድ ስብከት እንዲያዘጋጁልን አባታችንን ጠይቁልኝ።
ማስተማሮቶት በጣም ጥሩ ነው ግን አንዳዴ ሚይ
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን
አሜን አሜን አሜን ስ
ቃለህወት ያሰማልን አባታችን🙏
አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን ለአባታችን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን አባታችን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን ቸሩ እግዚአብሔር በእውነት
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን