በጥበብ ማደግ || በቄስ ትዕግስቱ ሞገስ || kes tigistu moges Amazing teaching at ecbcsb 2020
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 29 ส.ค. 2024
- የቤተ-ክርስቲያናችን ቋሚ ፕሮግራሞች
• ዘወትር እሁድ ከ03:30 - 06:00 ድረስ የአምልኮ እና የአንድነት ጊዜ
• ዘወትር ማክሰኞ ከ10:30 - 02:30 ድረስ የትምህርት እና የሀይል ጊዜ
• ዘወትር እሁድ ከ10:30 - 01:30 ድረስ የመንፈስ ቅዱስ ሙላት እና የፀሎት ጊዜ
• ዘወትር አርብ ከ03:30 - 07:30 ድረስ የፀሎት እና የፈውስ ጊዜ
• የወሩ መጨረሻ እሁድ የጌታ ራት
• የወሩ መጨረሻ ሳምንት የፆምና የፀሎት ሣምንት
• ዘወትር ማለዳ ከ12:00 ጀምሮ የማለዳ ፀሎት
በእነዚህ ፕሮግራሞች ላይ በመገኘት ፀጋን እንዲካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዞታለን::
ባሉበት ቦታ ሆነው የፀሎት አገልግሎት ለማግኘት በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች መጠቀም የምትችሉ መሆኑንን እንገልፃለን::
+251921295181
+251900623469
አስተያየት ወይንም ሀሳብ ካሎት በሚከተሉት የስልክ ቁጥሮች ሊያደርሱን ይችላሉ
+251-114432284
ስለ ቤተ-ክርስቲያኒቱ
የኢትዮጵያ ክርስቲያናዊ ወንድማማች ቤ/ክ የሣሪስ አጥቢያ ጎፋ ከነበረችው ከመጀመሪያ አጥቢያ ለአባላቱ በቦታ ርቀት እና ህብረትን ከማጠናከር አንፃር እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ሰኔ 21 1984ዓ.ም ፍቃድን በማግኘት በሣሪስ ተመሠረተች፡፡ በዚህ መሠረት ሐምሌ 1 1984 ዓ.ም የማምለኪያ ቦታን በመከራየት 30 የሚሆኑ አባላትን በመያዝ የመጀመሪያውን የአምልኮ ፕሮግራም እሁድ ሐምሌ 5 1984 ዓ.ም ተካሄደ፡፡ በነበረውም የአምልኮ ጊዜ በወንድም ላቀው ተሰማ የእግዚአብሔር ቃል የተሠበከ ሲሆን በተጨማሪም የሽማግሌዎች ቦርድን በመወከል ወንድም በዛብህ በልሁ የሳሪስ አጥቢያ ተብላ እንድትጠራ እንደተወሰነ ገልፀው ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
በመቀጠልም እግዚአብሔር በሰጠው ራዕይ መሠረት አገልግሎቱ እየቀጠለ እና የአባላቱም ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ የቦታ ለውጥ ለመደረግ ተወሰነ፡፡ በዚህ መሠረት በቁጥር መቶ(100) የሚሆኑ አባላትን በመያዝ በ1990 ዓ.ም የራሱዋን ቦታ በማግኘት አዲስ የማምለኪያ ቦታ ልትሰራ ችላለች፡፡ አሁንም በእግዚአብሔር ፍቃድና ቤተ-ክርስቲያን በተሰጣት ፀጋ መሠረት በዚሁ 480 ካ.ሜ በሚያህል በራሱዋ ቦታ ላይ አምስት መቶ ስልሣ(560) የሚያህሉ አባላትን በመያዝ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተሠጣትን ሀላፊነት እየተወጣችና እየፈፀመች ትገኛለች፡፡
የጠቅላላ አባላት ቁጥር 540 ወንድ፡-175 ሴት፡-365
The Present Saris Branch of ECBC had been found in Gofa area until sene 21-1989 E.c. Due to some factors such like un suitableness of the area and so as to consolidate unity, The change in location become crucial hence, the current branch found around saris was established hamlea 5 1984 e.c hence the current branch found around saris was planted following successful travel to attain the required license in the same year.
If the end of course of diligence to solve those factors, It was possible to launch the 1st day the Sunday weekly program in 5 hamlea 1984. On the starting day , the word of God was preached by M.r Lakew Tessema. And M.r Bezabeh belihu Who was from ECBC Board, the verification of the name of the church to be “Saris Branch” and some other derails of ECBC.
Following that based on the vision, which have been Sourced from God the service continued and was why change in location was essence. Thanks to lord; since the church, with 100 members was able to attain a new 480m2 place, with no rent, load to construct its own shelter. Laying on the will and Grace of God the church is still found, with 540 members performing its responsibility given from God.
#kes_tigistu_moges #teaching #ecbcsb
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል የእግዚአብሔር ሰው 😢😢😢😢😢😢😢እግ/ር አምላክ በእውነት በተለየ ፀጋ ቀብቱዋል በዚህ ቃል እርግጠኛ ነኝ ሕይወቴ,ይቀየራል ተባረክህ
እውነት ነው የእግዚአብሔርን ፈቃድ ማወቅ በህይወት ዘመን ሁሉ ይጠቅማል
አሜንንን በእዉነት ብሩክ ነህ በጣም እወድሀለዉ ቄስ ትምህርት ሁሉም ከአይምሮዬ አይወጡም በእዉነት እንተ አንደኛ ነህ❤🥰🌹
አወይ መባረክ! የእግዚአብሔርን ቃል በዚህ ያህል ጥልቀትና ልቀት መግለጥ መቻል በራሱ በጥበብ መንፈስ ብቻ ካልሆነ አይታሰብም። ቄስ ትዕግሥቱን እግዚአብሔር አምላክ እየባረከ ይባርከው። ድንቅ መልዕክት ነው!
✞ክብር ለእግዚአብሔር አብ ክብር ለወልድ ክብር ለመንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ይሁን አሜን።✟❤
“ሁሉም ከእርሱ፣ በእርሱ፣ ለእርሱ ነውና፤ ለእርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።”
- ሮሜ 11፥36 (አዲሱ መ.ት)
ጌታ ይባርክህ ቄሱ
❤❤❤❤❤❤
እግዚአብሔር ይባርክ ቄስ ትግስቱ ከዚህም በላይ ሞገስ ይጨምርልክ
ጌታ ኢየሱሰ ዘመንህን ይባርክ አባታችን 😍👌
Amen amen amen zamnki yibarkii tabrki tabrki stagin yabzlki
አቤት የእግዚአብሔር ቃል ህያው ነው የቄስ ትምህርት እጅግ ድንቅ የሆነ ጥበብ በውስጤ ሞልቷል ቄስ ትዕግስቱ እግዚአብሔር አምላክ ይባርክህ።
Get yebarkeh yabzaleh
Wawe temehrt tebrek
AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN
Ameeeeeeeen esey
God bless you and your family.
ዘመንህ ይባረክ!!!!!!!!!
Amen Amen ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Ye eg/r sew eg/r abizito yibark tebarek
Ameeeeeeeen ❤❤❤❤❤❤❤❤❤
AMEN AMEN AMEN
Bless you. I pray for wisdom
ጨምሮ ቃል ይሙላብክ
Amene Amene
ጌታ ይባርክህ
አሜንንን አሜንንን አሜንንን
አሜንንን አሜንንን አሜንንን
አሜንንን አሜንንን አሜንንን
አሜንንን አሜንንን አሜንንን
አሜንንን አሜንንን አሜንንን
አሜንንን አሜንንን አሜንንን አሜንንን
አሜንንን አሜንንን አሜንንን አሜንንን
አሜንንን አሜንንን አሜንንን አሜንንን
አሜንንን አሜንንን አሜንንን አሜንንን
አምንንንንንንንን አሜንንንንንንንንንንንን አሜንንንንንንንንንንንን
አሜንንን አሜንንን አሜንንን አሜንንን አሜንንንንንንንንንንንንንንንንን
በጌታ ተባረኩ ጌታ እየሱስ ይባረካችሁ ፃጋዉ በእጥፍ ይብዛላችሁ 📖🙌📖🙌📖🙌📖🙌📖🙌📖🙌📖🙌📖🙌📖🙌📖🙌📖🙌📖🙌📖🙇🏻♀️🙇🏻♀️🙇🏻♀️🍒🍒🍒🙏🙏🙏🙏
አሜን ጌታ እየሱስ እድሜ ጤና ይስጥህ ተባረክ በብዙ
እግዚአብሔር ይህን የህይወት ቃል ቁጭአድርጎ
Amen amen be blessed qes tegstu
Amen tebarek
ጌታ ይባርክህ❤❤❤
ጌታ ይባርክህ ቄስ ትእግስቱ ከፍታህ የጨምር
Ameeeeeeeen
Amennnnnnnnnn
Beysus Sim Tekebeyalhugn
Yetebeben Menfes
Zemnh Yilemelem Paster .
አምላኬ አንተ ስለሰጠን አመስግናለሁ
በዘመንህ ሁሉ ፀጋው ያብዛልህ
amen amen
ጌታ ዘመንህን ይባርከው!!!!!!!
Kes teberk ufffff
Amen
የሚደንቅ ነው እግዚአብሔር አምላክ ይባረክህ ተባረክልን
Love your teachings, Kes Tigistu, thanks 🙏
Amasagbalo abate
አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን አሜን 🤲🤲🤲🤲አሜን አሜን እልልልልልልልልል አሜን አሜን 🤲🙌🙌🙌ሉዑሊ እግዚአብሔር ዪበሪክህ ፃጋ ዪጨማሪሊህ 🙌🙌
አሜን አሜን አሜን አሜን ተባርክ
❤🙏
Kbrena misgaina leasitemarein lemekerin legeta eyesus yhuin 🙌 🙌 Tigu yegeta wetader Geta eyesus lezelalem tegawn betifu ybzalewoti
ተባረክ የእግዚአብሔር አገልጋይ ቄስ ትግስቱ 🙏
Ye zelalem amlak kedus egziabher zemenehen hulu yebarkeleh Reverend Tegistu Moges!! I found this to be core and necessary in my life.
ቄስ ጌታ ይባርክህ
ድንቅ መልአክት
Wowowowo
አሜን አሜን አሜን አሜን እግዚአብሔር ብርክ ይርግክ አሜን አሜን 🙏🏿🙏🏿🙏🏿🙏🏿
Be blessed!!
ዘመን ዎዴምጌተዘምይበረኬ
AMEN AMEN AMEN ❤️🙌🙌🙌🙌 ababye bsemayawi tibeb ewketi masitewal barkein Amen 🙌❤️
Kes..a superb teaching
Amen Amen Amen Halleluja kbr legeta Jesus Christus yhun amennnnnn GBU more and more
Kiesye zemenih ylemlim
አሜንንንንንንንንንንንን አሜንንንንንንንንንን በኢየሱስም
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክሀ ይጨመርልህ መታደል ነው እንዲህ አይነት መጋቢ ማግኘት
Amn Amn Amn Amn Amn Amn
Rev. Tigistu God bless you more and more
ብርክርክ በልል
አሜን አሜን ጌታ እግዚአብሔር ይባርክ በእውነት በጣም ነው ደስ አልኛ ቄስ ❤
ዘመንህ ይለምልም እንዴት እንደተባረኩ ሃሌሉያ!!!!!!!!
I am so blessed may the Lord bless you dear brother
❤❤❤❤❤❤❤❤
May God bless you more...I have no words to tell how powerfully God has reached me through this!!!
ድንቅ አገላለጥ ነው ተባረክ
God bless continue
ተባረክ።
God bless you🙏🙏🙏
Amazing God!!
ጌታ ይባርክሕ ቄስ
Amen!!!!!
አሜን አሜን 🙏🏼
Bless you Kes!
Tebarek kes 🙏
amen amen hallelujah
Aynoche Yale dimis yisemalu
Qes blesssssssssssssssss
Yabzalhe
Zemenih yibarek!
Joroweche yetera dimis yayalu
yes
attamiti sirii fi qulqulluu soda waqayoti kan naa debisuu... ebifami qesii!!!!
Ye Tbeb megemeria EGZIABHERn mefrat new
Tabrekl Tabrekl Tabrekl Tabrekl Tabrekl💓💓💓💓💓💓💓💓💓💓
I am very happy by this lesson
Watching worldy thing is sin.
ትምህርቱ ጥበባዊ ቢሆንም አስተማሪው የሳተውና የተሳሳተው ትልቅ ጉዳይ አለ ይኸውም....ፃድቁና ቀን በእውን ሌሊት በራእይና በህልም የአምላክ መንፈስ የሚመራውን ቅዱስ ዮሴፍን ለወንድሞቹ ራእዩን መናገሩን ላልተገባ ሰው ያለቦታው እንደተናገረና ጥበብ እንደጎደለው አድርጎ ማቅረቡ ትልቅ ስህተት ነው !!! እንዴት ካላችሁ መልሱ አጭርና ግልፅ ነው....ዮሴፍ ለወንድሞቹ ራእዩን ባይናገር እና እነሱም በቅናት መንፈስ ለግብፅ ነጋዴዎች እስከመሸጥ ድረስ በሱ ላይ ባይነሱ ኖሮ ይሰግዱለት ዘንድ የግብፅ ንጉስ ሆኖ እስከመሾም ስለማይደርስ ለዮሴፍ ነዶ የሰገዱት የ11 ነዶዎች ትንቢት አይፈፀምም ነበር !!!ስለዚህ ባጭሩ:- ለትንቢቱ(ራእዩ) መፈፀም የዮሴፍ ለወንድሞቹ ያየውን መናገር የግድና የእግዚአብሔር እቅድ እንደነበር ማስተዋል አለብን !!!በዚ ዘመን ላይ ሆነን አምላክ እንደሰው እየተገለጠ ያናግራቸውና በጥበብም ይመራቸው የነበሩ ቅዱሳኑን ተሳስቷል ማለት አምላክን ተሳስለሀል ከማለት ተለይቶ የማይታይ blasphemy ስለሆነ መምህሩ ንስሐ ገብቶ ስህተቱን ህዝቡ ፊት ቆሞ ማረምና ተሳስቶ ያሳታቸውን ምዕመኑን መመለስ ክርስቲያናዊ ግዴታ ነው !
እኔም ግራ ገብቶኝ ነበር
Ameeeeeeeen
Amen
Ameeeeeeeen
Ameeeeeeeen