ደም ያፋሰሰው የዘውዲቱ እና የሃይለስላሴ የንግስና ሹኩቻ አስገራሚ ታሪክ

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 4 ก.พ. 2025

ความคิดเห็น • 9

  • @ashenafi2
    @ashenafi2 2 หลายเดือนก่อน +5

    የሚገርም ታሪክ ነበር በርቱ ለትውልዶች ታሪክ ማስተላለፋቹ ቀጥሉበት ይህ ትውልድ አብዛኛው ታሪኩን አያውቅምና

  • @Alexis1003-w6d
    @Alexis1003-w6d 2 หลายเดือนก่อน +1

    በሁለቱ ምክንያት የፈሰሰ ደም የለም. አማራ እንደሆነ አንድ ነው . ግንባር ግንባርህን ብሎ ከአባቶቹ ቤት ያሶጣሃል. ዱሮም እንደእናንተ ያለ የቅናትና የበታችነት ስሜት ባርያ ሀገር መምራት አይችልም❗️

  • @mehalekbelayeneh5346
    @mehalekbelayeneh5346 2 หลายเดือนก่อน +1

    ታሪክን ለትውልድ ለማሳወቅ እያደረጋችሁ ያለውን ጥረት እናደንቃለን በርቱ

  • @aden9663
    @aden9663 2 หลายเดือนก่อน +2

    ይሄ ትውልድ ታሪኩን አያውቅምና ለማንበብም እድል የለውምና እንዲህ አሳምረህ ስላቀረብክልን እናመሰግናለን ። ተፈሪን ግን አንተ መባሉ ምናልባት የወጣትነ ታሪኩ ስለሆነ የሚተረከው ይሆን? ዘመን አቆጣጠሩ ዓም ተብሎ ቢገለፅ

  • @neamen9498
    @neamen9498 2 หลายเดือนก่อน +1

    ልጅ እያሱ የሞቱት ጣሊያን ወረራውን ሲጀምር ነው። ይህ ማለት ደግሞ ዘውዲቱ በሚገዙበት ዘመን ልጅ እያሱ በእስር ቤት ነበሩ። ጃንሆይ ወደ ማይጨው ዘምተው ከተመለሱ በኋላ፣ ከኢትዮጵያ ወጥተው ለመቆየት ሲያስቡ፣ ልጅ እያሱን በህይወት ትተው ከሄዱ፣ ዘውዳቸው ኣደጋ ላይ ሊወድቅ ስለሚችል፣ እያሱን ኣስገድለው ለመሄድ ወሰኑ።

    • @Alexis1003-w6d
      @Alexis1003-w6d 2 หลายเดือนก่อน

      አቤት መቀደድ❗️ ሀይማኖታቸውን ለውጠው ከአረቦችጋ ሽርጥ አሸራርጠው እየዋሉ ሲያስቸግሩ, በኦርቶዶክስ ክርስትና የተመሰረተችውን ኢትዮጲያ ከአረቦችጋ ሆኖ ወደ እስልምና ሊለውጥ ሲሉ , ልጅ እያሱን አውርደው ንግስት ዘውዲቱን ንግስት , ተፈሪ መኮንንን አልጋ ወራሽ ያረጉት መሳፍንቶቹ በጦር ሃይል አዛዥ, በፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ/ጌታው ፊታውራሪ) መሪነት ሆነው ሳለ, አሁንም ድረስ ጥላቻቸውን ንጉሰ ነገስቱ የሚያቀረሹ የልጅ እያሱ ዘመዶች እንዳሉ, ልጅ እያሱ ንጉሰ ነገስቱ ለምንና እንዴት, ከእቴጌ መነን ጋ እንዳጋቡዋቸው ተፅፏል