ไม่สามารถเล่นวิดีโอนี้
ขออภัยในความไม่สะดวก

"ኃይሌ ፊዳ ለፖለቲካ ብሎ 'ኦሮምኛን በላቲን' ከማለቱ በፊት ጀርመን አገር አማርኛ ያስተምር ነበር"

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 11 ม.ค. 2023
  • Subscribe: / @artstvworld
    Facebook : / artstvworld
    Website : artstv.tv
    Instagram : / artstvworld
    Twitter : / artstvworld
    Telegram : t.me/joinchat/...
    Get The Latest Brand New Ethiopian Entertainment Videos by Subscribing Here: / @artstvworld
    #ArtsTvWorld #EthiopianEntertainment #Ethiopia
    unauthorized use, distribution and re upload of this content is strictly prohibited
    Copyright ©2022 Arts Tv World

ความคิดเห็น • 308

  • @astertsegaye7387
    @astertsegaye7387 ปีที่แล้ว +19

    እድሜ ይስጥልን ፕሮፌሰር፡፡ በ ቋንቋ ማስተማር በመንግስቱ ኃ/ማሪያም ዘመን የነበረ ነው፡፡ እኔ በ1974 ዓ.ም በኦሮምኛ ቋንቋ በኢትዮጵያ ፊደል መሰረተ ትምህርት ለሶስት ወር ዘምቼ አስተምሬአለሁ (ከማትሪክ በኋላ መዝመት ግዴታ ነበር)፡፡ እንደዛሬው ቴክኖሎጂ በሌለበት፣ ውሃ፣መብራት፣ ክሊኒክ ምንም ዓይነት መሰረተ ልማት በሌለበት መሬት ተኝተን (ፍራሽ አይኖርም ብለን ስላልገመትን)፣ ጠጅ የመሰለ የኩሬ ውሃ ጠጥተን፣ በኩራዝ ጠዋት ጠዋት ጥቁር ጥላሸት እየተፋን፣ በለጋ እድሜአችን ገጠር ዘምተን አስተምረናል፡፡ በኦሮምኛ ቋንቋ በብዛት ጥቅም ላይ የምትውለው “dhe” ፊደል “ደ” ተፅፎ ክቧ ላይ ወደጎን መስመር ነበራት፡፡ ኢህአድግ ሲገባ ሆን ተብሎ የተሰረዘች ፊደል ናት፡፡ መሰረተ ትምህርት በገጠሪቱ ኢትዮጵያ በ11 ቋንቋዎች ይሰጥ ነበር (አማርኛ፣ ኦሮምኛ፣ ትግርኛ፣ ሶማሊኛ፣ አፋርኛ ባልሳሳት ወላይታኛ ወይም ሌሎች የደቡብ ኢትዮጵያ ቋንቋዎች ይሰጥ ነበር (አንድ ሰው 15 ነበሩ ብሎ አርሞኛል)፡፡ በተለያየ ቋንቋ የማስተማሪያ መፅሄቶች ነበሩ፡፡ የችኮላ ስህተት እንኩዋን ኖሮአቸው ቢሆን ትውልዱ እንዳያውቅ ለምን እንደተደረገ አይገባኝም፡፡ እኔ ያስተማርኩበት የኦሮምኛውን ነበር፡፡ ሐረርጌ ውስጥ ጃርሶ/ኤጀርሳ ጎሮ ከዚያም የ7 ሰዓት የእግር መንገድ ተጉዘን -ዋጩ ሚጤ የሚባል ቦታ ነበር የዘመትኩት፡፡ 100% ሙስሊም ኦሮሞዎች ነበሩ፡፡ የገበሬ ማህበሩ ፀሐፊ ብቻ ነበር አማርኛ መናገር የሚችለው፡፡ ከዘማቾች ውስጥ የተለያየ ደረጃ የኦሮምኛ ችሎታ ነበረን፡፡ ያስተማርናቸው ወገኖቻችን በሁሉም እድሜ ክልል ነበሩ፤ ልጆች፣ እናቶች፣ አባቶች በሚመቻቸው በተለያየ ሺፍት ዛፍ ስር ለተማሪዎቹ ለፀሐይ ዳስ ነገር ተሰርቶ ነበር የምናስተምረው፡፡ ወጣት ወጣቶቹ የፍቅር ደብዳቤ እየፃፉ ያስቁን ነበር፡፡ ምን ያህል ደጎች እንደነበሩ ለመግለፅ ቃላት ያጥራል፡፡ አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ ትላልቅ ሰዎች ሳይቀሩ በጣት አሻራ ከመፈረም ደብዳቤ ወደማንበብ ደርሶ ነበር (በበርካታ የሐገሪቱ ቋንቋዎች በኢትዮጵያ ፊደል)፡፡ 15 የነበረውን የበለጠ ልናሰፋው ልናሳድገው እየቻልን፣ የጎደሉትን የበለጠ እያሻሻልን መሄድ እየቻልን ዛሬ እንዲህ መሆናችን በራሳችን ሀብት እንዳንኮራ መሆናችን ያሳዝናል፡፡ እግዚአብሔር በቃችሁ ይበለን፡፡ ለሁላችንም ለመሪዎችም ልቦና ይስጥልን፡፡

    • @ashenafialemu915
      @ashenafialemu915 ปีที่แล้ว +1

      እውነት ነው

    • @Tkkj73
      @Tkkj73 ปีที่แล้ว

      Thank you Aster for all the contributions you have done in educating Ethiopians in many languages so they can interact and work together amicably to further their communities needs. You and your friends deserve to be appreciated and acknowledged for going out of your comfort zone in rural areas to help Ethiopians who come from all walks of life to learn and elevate their literacy rate to highest level.

  • @shitayetolossa873
    @shitayetolossa873 ปีที่แล้ว +20

    እውነት ነው የሚናገሩት ብዙ ልጆች አምርኛ ስለማይችሉ ተጉላልተዋል የራሳችን ፊድል ስላለን ልንኮራበት ይገባል
    ፖሎቲካ ግን ካላወቁበት ጡሩ ኣይደለም እኔ ኦሮሞ ነኝ በኢትዮጵያዊነቴ ግን እኮራለው
    ከተቻለለሰው ሁሉ ቢያስተምሩ ጡሩ ትልቅ ክብር ኣለኝ ለእርሶ እድሜና ጤና ይስጦት!!!

    • @jamboShallo
      @jamboShallo ปีที่แล้ว +1

      Afaan Oromoo የስራ ቋንቋ ይሆናል።

    • @iandi907
      @iandi907 ปีที่แล้ว

      @@jamboShallo የስራ ቋንቋ መሆኑ በጣም ጥሩ ነው ፣ ነገር ግን በኦሮምኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ለኢትዮጵያውያን የሚጠቅም ምን በረከት አላችሁ ? መቼም ያላችሁ ፅሁፍ ሁሉ ተገለን ፣ ቅኝ ተገዝተን ፣ የሰበሩንን ሰብረን የሚል እዬዬ ነው 😭😭😭 ያን ለቅሶ ለመስማት የሚቀበል ያለ ይመስላችኋል ? በላቲን እየፃፋችሁ የሚቀበላችሁ ያለ ይመስላችኋል ?

    • @jamboShallo
      @jamboShallo ปีที่แล้ว +1

      @@iandi907 ብትቀበል ባትቀበል ከናንተ ምንም አንጠብቅም። ምርጫው የራስህ ነው። ተንጫጩ።

    • @samsong6746
      @samsong6746 ปีที่แล้ว

      @@jamboShallo tell him bro. What choices he got. We control all aspect of life.

  • @dimirutadele3293
    @dimirutadele3293 ปีที่แล้ว +6

    ክቡር ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶለሳ ረጅም እድሜ ሰላምና ጤና ፈጣሪ ይስጦት.ድንቅ መረዳት ነዉ:

  • @debebeteklemariam5914
    @debebeteklemariam5914 ปีที่แล้ว +19

    ፕሮፌሰር ምሁራዊ የበሰለ ገለጻ ነው የሰጡት። የኦሮምኛ ትምህርት በአማርኛ ፊደል ቢሆን ሁሉም ኢትዮጵያዊያን በደሰታ ይቀበሉት ነበር። በተውሶ ላቲን ከመጠቀም በራሳችን ፊደል መጠቀሙ ያኮራል።

  • @habtueyosias7243
    @habtueyosias7243 ปีที่แล้ว +13

    እንደነዚህ አይነት ምሁራን ነው አገራችን የሚያስፈልጋት

  • @gethab2306
    @gethab2306 ปีที่แล้ว +15

    Great to hear such a mind-blowing intellect and deep rooted love to the unity of Ethiopia! Thank you!

  • @shemsunegashe3287
    @shemsunegashe3287 ปีที่แล้ว +8

    ድንቅ ተአምር ለኢትዮጵያ ሕዝብ በማሳወቅ የበኩላችንን እንጣር

  • @user-fl9gh2qw2m
    @user-fl9gh2qw2m ปีที่แล้ว +25

    ክቡር ፕሮፌሰር ክብር ይስጥዎት።

  • @hirutkidanemariam9535
    @hirutkidanemariam9535 ปีที่แล้ว +2

    ግሩም አስተማሪ ነዎት እግዚአብሔር እድሜ ከጤና ጋር ይስጥዎት

  • @woinishetmoulat633
    @woinishetmoulat633 ปีที่แล้ว +4

    Thank you so much Arts TV world for this very essential programme very educational for all of us. God bless you all

  • @nael4849
    @nael4849 ปีที่แล้ว +2

    ዶ/ር ኃይሌ ፊዳ በል በለው። ነገ እሱን ፕ/ር የሚለው አይኖርም። ዶ/ር ኃይሌ ፊዳ ኢትዮጵያ ድጋሚ የማትወልደው ጀግና ነው!

  • @girmayemekuria7772
    @girmayemekuria7772 ปีที่แล้ว +1

    ዶ/ር ፍቅሬ በጣም አደንቀዋለሁ ማንነቱን ከካልፎርኒያ የዛሬ 18 ዓመት ጀምሮ አቀዋለሁ በሳል ሚዛናዊ አስተሳሰብ ያለው በራሱ በሀገሩ በህዝቡ አልፎ ተርፎም የሚኮራ ግለሰብ በመሆኑ ሁሌም አከብረዋለው አመሰግነዋለሁ።።

  • @NumberSeven49
    @NumberSeven49 ปีที่แล้ว +13

    Let God save Ethiopia!💝

  • @hesh7421
    @hesh7421 ปีที่แล้ว +24

    ውድ ዶክተር ፍቅሬ ቶሎሳ ይህንን በአማርኛ የተናገሩትን ለአሮምኛ ታናጋሪዎች በቋንቋቸው ወይም በሚዲያዎቻቸው ቀርበው ቢነግሯቸው ። የታሪኩ ሁኔታ እንዳለ ሆኖ ማለት ነው

    • @tulukuma5708
      @tulukuma5708 ปีที่แล้ว +2

      ኦሮምኛማ፡ አይችልም፡ በአማራ፡ ዘመን፡ አማርኛ፡ ብቻ፡ ስለሚያዋጣ፡ ያዋጣኛል፡ ብሎ፡ የአማርኛ፡ ቋንቋ፡ ሊቅ፡ ሆነ፡ አሁን፡ የሱ፡ ፕሮፌስርነት፡ ተፈላጊነት፡ የለውም፡ ማንም፡ አይቀጥረውም፡ ጮጯጪጩ፡ ቌቍቊቈ ለማለት፡ ነው፡ ወይ፡ ማን፡ ይስመዋል፡ ግፋ፡ ካለ፡ ቄስ፡ ትምህርት፡ቤት፡ አስተማሪ፡ ይሆናል፡ አለቀ። ውጭ፡ ሀገር፡ ከሄድ፡ ደግሞ፡ ታክሲ፡ ሺፌር፡ ይሆናል።

    • @yosiast
      @yosiast ปีที่แล้ว +4

      @@tulukuma5708 at least try to make a reasonable argument instead of spewing pure hatred.

    • @tulukuma5708
      @tulukuma5708 ปีที่แล้ว

      @@yosiast ያለችኝን፡ እንግሊዘኛ፡ አሞጥጭ፡ ተጠቅሜ፡ ምን፡ ለማለት፡ እንደፈለግ፡ ባይገባኝም፡ አቅ፡ ብለሀል፡ የቋንቋው፡ ሊቅ፡ መርዝ፡ በኦሮሞች፡ ላይ፡ እየረጭ፡ ነው፡ ጥሩ፡ ብለሀል፡ ጥላቻ፡ ከዚህ፡ በላይ፡ የለም፡ አንድን፡ ሕዝብ፡ በግድ፡ በፊደል፡ ፃፍ፡ ብሎ፡ ማን፡ ሊያስገድደው፡ ይችላል፡ ጦርነት፡ ሊያስነሳ፡ ነው፡ እንዴ፡ አርባ፡ አመት፡ ያበቃለትን፡ ጉዳይ፡ እንደገና፡ የሚቋስቋስው፡ እስቲ፡ ንገረኝ፡ አማሮች፡ ምን፡ ይጠቀማሉ፡ ኦሮሞዎች፡ በፊደል፡ ፃፊ፡ አልፃፉ፡ አንተ፡ ትግርኛ፡ ማንበብ፡ ትችላለህ፡ በፊደል፡ ብቻ፡ ስለተፃፈ፡ ይህን፡ ያህል፡ አማሮችን፡ ካንገበገባቸው፡ ክላቸው፡ ውስጥ፡ ኦሮምኛ፡ በፊደል፡ ይማሩ፡ ከዛ፡ ምናልባት፡ የኦሮሞን፡ ልብ፡ ያሳሱ፡ ይሆናል።

    • @ethiopia6721
      @ethiopia6721 ปีที่แล้ว +4

      @@tulukuma5708 አለማወቅህን እዚህ ላይ ነው የገለፅከው ቱሉ ቋንቋ በጀርመን ብትሄድ በአሜሪካ ብትሄድ በፈረንሳይ ብትሄድ ግእዝን ቋንቋ እንደማያስተምሩ እና የተስረቀውን የግእዝ መፅሀፍት ምን ያክል እንደሆነ ታውቃለህ የእናንተ ችግረ አምሓራ ገዛን ብቻ ነው ወደድክም ጠላህም ታሪክን መቀየር አትችልም ጥሩም ሆነ መጥፎ ተማር ሽኔ ኦነግ ቋንቋ አይሆንም መስልጠን ጥሩ ነው::

    • @tulukuma5708
      @tulukuma5708 ปีที่แล้ว

      @@ethiopia6721 የሌ፡ ፍቅር፡ አማራዊት፡ ጥሩ፡ የጀርመኖችን፡ ጉዳይ፡ አንስተሻል፡ በጀርመን፡ ሐገር፡ ናዚዎች፡ ጁዎቹን፡ አልገደሉም፡ ብሎ፡ መክምራከር፡ በወንጀል፡ እንደሚያስቀጥ፡ ታውቃለሽ። አሁንም፡ እነዚህ፡ የአማራ፡ ሽኔዎች፡ ጦርነት፡ ከመለኮሳቸው፡ በፊት፡ ኦሮሞዎች፡ በፊደል፡ ይፃፉ፡ የሚሉትን፡ በሙሉ፡ በዘር፡ ማጥፋት፡ ውንጀል፡ መጠየቅ፡ እና፡ ልክ፡ ስው፡ እንደገደሉ፡ ተደርጎ፡ መቀጣት፡ አለባቸው፡ በዚህ፡ ነገር፡ መቀለድ፡ የለብንም፡ የትግሬዎች፡ ጦርነት፡ የተጀመረው፡ እንደቀልድ፡ አማሮች፡ ወያኔዎች፡ ስረቁ፡ ከተማ፡ ውስጥ፡ ስው፡ ገደሉ፡ ረብሻ፡ አስነሱ፡ የቀን፡ ጅቦች፡ ጁንታዎች፡ ወዘተ፡ በቀላል፡ ስድብ፡ እየተሳሳቅን፡ አንድ፡ ሚሊዬን፡ ሕዝብ፡ አጣን። አሁንም፡ የትግሬዎቹ፡ ጦርነት፡ ሲያበቃ፡ ይህ፡ ስውዬ፡ በግብፅ፡ ይከፈለው፡ ይሆናል፡ እንጂ፡ ምን፡ ስርቶ፡ ይኖራል፡ ቋንቋ፡ ማን፡ የሚማር፡ አለ፡ ከቄስ፡ ቤት፡ በቀር፡ እዴሜ፡ ለብርሃኑ፡ ነጋ፡ ጠቅላላ፡ ትምህርት ፡ በእንግሊዝኛ ፡ መስጠት፡ ሊጀመር፡ ነው።ኦሮሞዎች፡ አድቫንስ፡ ናቸው። በመጨረሻም፡ አባባ፡ ስዕሊ፡ አባባ፡ ተረት፡ ተረት፡ በሳቸው፡ ፕሮግራም፡ አንዲት፡ የአማራ፡ ልጅ፡ ቤቷ፡ የሚባለውን፡ ስምታ፡ ==ጋ*ላ፡ ስትል፡ ትግሬዎቹ፡ ቀልድ፡ አያቁም፡ ወድያው፡ ነው፡ ያባረሩት፡ ማንም፡ ስው፡ ይገባዋል፡ አበባ፡ ሳዕሉ፡ መስማትም፡ የቻሉ፡ አይመስለኘ፡ ቢስሙና፡ በገፅፆት፡ ጥሩ፡ ነበር፡ ግን፡ እሳቸው፡ 90 አመት፡ አዛውንት፡ ናቸው፡ እኔ፡ ቪድዬውን፡ አላየሁትም፡ ቁምነገሩ፡ ምንም፡ ርህራሄ፡ የለም፡ ዘረኛ፡ እሆናለህ፡ ካልክ፡ ዋጋ፡ ትከፍላለህ፡ ብለው፡ ለሌላው፡ ትምህርት፡ ሲስጡ፡ ነው፡ አሁንም፡ ይህ፡ የግብፅ፡ ተከፋይ፡ መርዙን፡ ሲረጭ፡ ተይዞ፡ መታስር፡ አለበት። ለምን፡ ታሪክን፡ እንመልከት፡ ሩቅ፡ አንሄደ፡ እንቁላል፡ ስስርቅ፡ በቀጣሽኝ፡ ነበር፡ አለ፡ አሉ፡ ሌባ፡ ለናቱ፡ መጀመርያ፡ አብቾ፡ የተፈተነው፡ ሻሽመኔ፡ ነበር፡ ስው፡ ዘቅዝቀው፡ ሲገድሉ፡ ጦሩን፡ በሙሉ፡ ልኮ፡ ቪድዬ፡ ላይ፡ ያሉትን፡ በሙሉ፡ ፖሊሶቹን፡ በሙሉ፡ ይዞ፡ ለፍርድ፡ ቢያቀርብ፡ ይህ፡ ሁሉ፡ ግድያ፡ ባልነበረ። ከዝያ፡ አንዲት፡ ገጣሚት፡ የኦሮሞን፡ ሕዝብ፡ ከብት፡ ብላ፡ ቤተመንግስት፡ ውስጥ፡ ስትሳደብ፡ አጨብጭቦ፡ ዝም፡ እንደውም፡ ከብት፡ ሲባሉ፡ አቤት፡ ካሉ፡ ስማቸው፡ ቢሆን፡ ነው፡ ብለው፡ አላገጡ፡ ወለጋዎች፡ ደግሞ፡ መልስ፡ ስጡ፡ አማሮችን፡ በማፈናቀል፡ አብቾ፡ እኔ፡ ምን፡ ያገበኛል፡ ሲል፡ ለመጨረሻ፡ ግዜ፡ አማሮች፡ ተጣሉት። እንግዲህ፡ የምለው፡ ሁሉ፡ ነገር፡ ቀልድ፡ ይመስላል፡ ይህ፡ ስው፡ መርዙን፡ ሲረጭ፡ አማሮች፡ ያጨበጭቡለታል፡ ነገ። ኦሮሞው፡ ምላሽ፡ ሲስጥ፡ ብታለቅስ፡ መስማያዬ፡ ጥጥ፡ ነው፡ አሁን፡ ይህ፡ ሁሉ፡ በመፃፌም፡ ታላግጪ፡ ይሆናል፡ ግን፡ እኔ፡ ላንቺ፡ ሳይሆን፡ ከራሴ፡ ይወረድ፡ ከደሙ፡ ንፁህ፡ ነኝ፡ ብዬ፡ እጄን፡ ታጥቤያለሁ፡ የማንንም፡ ለቅሶ፡ አልስማም፡ ስራ፡ ያውጣህ።

  • @samsonaddis229
    @samsonaddis229 ปีที่แล้ว +4

    Pro.fiker tolosa betam yemakeberachew sew nachew. Teru ethiopiawi Egzabehair edemena tena yestot 💚💛❤️🙏🏿

  • @mertinehgetachew3200
    @mertinehgetachew3200 ปีที่แล้ว +2

    ይህን ጥልቅ እውቀት ስላሳወቁን እናመሰግናለን ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ

  • @zewoldezemichael2010
    @zewoldezemichael2010 ปีที่แล้ว

    ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ የጥንት ወዳጄ: ለሰጠኸው ሰፊ ማብራሪያና አስደማሚ ትምህርት በጣም አደንቅሃለሁ በርታ።
    ዘወለደ ነኝ

  • @SawSaw-um4ci
    @SawSaw-um4ci ปีที่แล้ว +2

    Amazing Analysis.
    I was a high school teacher in different parts of Ethiopia for about 9 years.
    Professor Fikre perfectly observed the result of ignoring Amharic.
    It has been paralysing the generation from competing with their fellow graduates in other parts of Ethiopia.

  • @tediabegaz8031
    @tediabegaz8031 ปีที่แล้ว +2

    የሳባ ግዕዝ ፊደልን ለትውልድ ለማቆየት የዓድዋ ኦሮሞ ጀግኖች እነ ደጃዝማች ባልቻ አባነፍሶን እና ፊታውራሪ ገበየሁ ጉርሙን ጨምሮ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በጦርነት ከዉጭ ወራሪ ጋር ተዋግተው ተሰውተውበታል! አባቶቻችን ያቆዩልንን ጥራት ያለውን አገርበቀል የሣባ ግዕዝ ፊደል በተንዛዛ የውጭ የላቲን ፊደል መተካት ለነጭ የበላይነት መገዛትና ራስን ዝቅ ማድረግ ነው:: ኢትዮጵያ የምትታዎቀው ደግሞ ቅኝ ባለመገዛቷና በነፃነቷ ነው::ፌደላችን ቅኝ ያለመገዛታችን አንዱ ምልክት ነው:: እናመሰግናለን ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ!

  • @zewdugizaw4065
    @zewdugizaw4065 ปีที่แล้ว

    እኔም ብሆን ኦሮሞ ደቡብ ጉራጌም ነኝ ግን የቋንቋ ፊደላችን የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለጠቅላላ አፍሪካውያን ብቸኛ የፅሑፍ ፊደል በመሆኑ ይሄን የመከበሪያ ታሪካዊ ሃብታችንን ጥለን የነጮች ፅሑፍ መጠቀም የባርነት የበታችነት ማረጋገጫ ነው:: በጣም ያማል::

  • @fraolrobera9369
    @fraolrobera9369 ปีที่แล้ว +2

    ይህ ኢንተርቪው በራሱ ፖለቲካ ነው የዚህ ቃለ መጠይቅ ድብቅ ዓላማ ግልፅ ነው ለማንኛውም እኔ የአማርኛና የኦሮሞኛ ቋንቋን መፃፍ፣መናገር ፣ ማንበብ በደንብ አውቃለው እሰራበታለውም ከዚህ አንፃር ለኦሮምኛ ቋንቋ ከሳባ ይልቅ የላቲን ፊደል በጣም በጣም በጣም ምቹና ቀላል መሆኑን በብዙ ምሳሌ ማስረዳት ይቻላል መቼም ከመቶ በላይ ፊደላትን ከመጠቀም ከ26 ብዙም ያልራቁ ፊደላትን መጠቀሙ ይበጃል በአጠቃላይ የኦሮሞ ፣ሲዳማ፣ሱማሌ፣አፋር፣ሀድያ፣ወላይታ፣ሀላባ፣ጌዴኦና ሌሎች የደቡብ ብሔሮች የላቲንን ፊደል መምረጣቸው ትክክል እንዳልሆነና የሚጠቅማቸውን እንደማያውቁ ተደርጎ የሚነሳው ሐሳብ ተገቢነት የሌለውና ለብሔሮቹ ያለን ክብር የወረደ መሆኑን የሚያሳይ ነው ስለሆነም አሁን የእኔ አውቅልሀለው ዘመን ላይመለስ ግብዓተ መሬቱ የተፈፀመ ስለሆነ የድሮ ተረት ተረታችሁን ይዛችሁ ወደ ሚዲያ ባትቀርቡ መልካም ነው በመጨረሻ ስለራሴ የማውቀው እኔው እራሴው ነኝ ለምን ዝም አይሉኝ......... የሚለውን ዘፈን ጋበዝኳችሁ

    • @Godisgreat88J
      @Godisgreat88J ปีที่แล้ว +3

      የዘመኑ ፅንፈኛ ካድሬ መሆንህን ከጹሑፍ ተረድቼአለሁ። ለብሔሮች የአትዮጵያ ፊደል ቢጠቀሙ ክብራቸውና ነፃነታቸው ነው።

    • @enathagertube4619
      @enathagertube4619 ปีที่แล้ว +1

      በጣም ታሳዝናላችሁ ሌላው የአፍሪካ ሀገር ተገዶ ቅኝ ሲገዛ እናንተ ግን ለምናችሁ ቅኝ ተገዛችሁ

    • @samsong6746
      @samsong6746 ปีที่แล้ว

      @@enathagertube4619 . Ant erasu kegn gezzi neh.. werari.

  • @woinishetmoulat633
    @woinishetmoulat633 ปีที่แล้ว +3

    Thank you Professor for reassuring that Amharic is Ethiopian language not Amharas only. God bless you. I hope our politicians listens to you.

    • @samsong6746
      @samsong6746 ปีที่แล้ว

      Who are Ethiopians? Gambella Somali afar kunama dorze welyta...Who????? Delusional mf.

  • @sebleassefa7564
    @sebleassefa7564 ปีที่แล้ว +10

    በእጅ የያዙት ወርቅ እንደ መዳብ ይቆጠራል

  • @seblephilippi5475
    @seblephilippi5475 ปีที่แล้ว +8

    እግዚአብሔር ይስጥልን ፕሮፌሰር ። እባካችሁ እዛ ላይ ያላችሁ ባለስልጣናት እንደ ግመል ሽንት ወደኋላ መሆኑን ተውት። እግዚአብሔር ልቦና ይስጣችሁ

  • @dawitdawit2593
    @dawitdawit2593 ปีที่แล้ว +3

    እናመሰግናለን

  • @bayoualemu5081
    @bayoualemu5081 ปีที่แล้ว +3

    እገዜር ይስጥልኝ ፐሮፌሰር ቶሎሳ. "ባሏን እጎዳ ብላ ምኗን በእንጨት ወጋች" ነው ነገሩ. አስተሳሰባችን ከአፍንጫችን ራቅ ማለት አለበት..

  • @tulukuma5708
    @tulukuma5708 ปีที่แล้ว +7

    እንደውም፡ አማርኛ፡ ጭራሹንም፡ አንማርም፡ ቢሉ፡ ምን፡ ታረጋላቹልህ። ይህ፡ ጥላቻ፡ ከመስበክ፡ የተለየ፡ እይደለም። .....ሌላ፡ ውሽት፡ የተናገረው፡ እኛ፡ ስንፅፍ፡ አጠር፡ ምጥን፡ ያለ፡ ነው፡ ነጮቹ፡ ያንዛዙታል፡ ብሎዋል፡ ለምሳሎ... Door ።።።።።አራት፡ ፊደል፡ ሲፈጅ፡ በአማርኛ፡ ሁለት፡ ፊደል፡ ብቻ፡ ነው፡ የሚፈጀው፡ ብሎ፡ ግማሽ፡ እውነት፡ ግማሽ፡ ውሽት፡ ተናግሯል።።።አዋ፡ እውነቱን፡ ነው፡ በእጃችን፡ የምንፅፍ፡ ከሆነ፡ ሁለት፡ ፊደል ፡ ብቻ፡ ነው፡ ግን፡ በኮምፒተር፡ ከሆነ፡ ዶር Dora መንካት፡ አለብን፡ በዛ፡ ላይ፡ ሶፍትዌር፡ መጫን፡ ወይ፡ ኢንተርኔት፡ ያስፈልገናል፡ በቀጥታ፡ መፃፍ፡ አንችልም፡ ግን፡ ኦሮሞዎች፡ ሙሉ፡ እንግሊዝኛ የደረስበትን፡ ቴክኖለጂ፡ መጠቀም፡ ይችላሉ

    • @babyayalew8059
      @babyayalew8059 ปีที่แล้ว +3

      ወዳጄ Computerኡ የኛ ሲሆን እኮ እሱ ይስተካከላል

    • @yeshanewrede6520
      @yeshanewrede6520 ปีที่แล้ว

      @@babyayalew8059 ኧረ አይማሩ! ማንን እንደሚጎዱ ይታያል።

    • @tulukuma5708
      @tulukuma5708 ปีที่แล้ว

      @@yeshanewrede6520 አቶ፡ አሻሽናው፤ዕቅ፡ ብለሀል፡ አማሮች፡ ኦሮምኛ፡ ባይለምዱ፡ እራሳቸውን፡ ነው፡ የሚጎዱት፡ ብዙ፡ ጥሬ፡ እቃው፡ ኢንዱስትሪ፡ ፓርክ፡ ያለው፡ ኦሮሞ፡ ውስጥ፡ ነው፡ አማሮች፡ አንድ፡ ወደ፡ ውጭ፡ የሚላክ፡ ዕቃ፡ የላቸውም፡ አንድ፡ ብርድልብስ፡ ፋብሪካ፡ ነው፡ ያላቸው፡እሱንም፡ የቤት፡ ስራተኞች፡ ብቻ፡ ናቸው፡ የሚገዙዎቸው። ስለዚህ፡ እውነት፡ ብለሻል፡ ያዋጣቸዋል፡ በቶሎ፡ ቢለምዱ፡ ያለበለዝያ፡ የሚቀመስ፡ የሚላስ፡ የለም፡ አማራ፡ ላይ ፡ መሬቱ፡ ታርሶ፡ አልቋል።

    • @yeshanewrede6520
      @yeshanewrede6520 ปีที่แล้ว +1

      @@tulukuma5708 ሰቀቀናም!በብርድ ልብሱም ትቀናለህ?

    • @myranchette
      @myranchette ปีที่แล้ว

      “ፍቅር እስከመቃብር “:- በአማርኛ ሳያነቡ መሞት ብቻ :- የሞት ሞት! አትደንቁሩ፡ ተማሩ!!!

  • @woinishetmoulat633
    @woinishetmoulat633 ปีที่แล้ว +1

    Thank you Professor God bless you. Dr. Abiye and his government better seek advice from you and the like. Ethiopia has got too many historians and noble men like you with willingness to educate us all.

  • @woinishetmoulat633
    @woinishetmoulat633 ปีที่แล้ว

    Thank you again Professor thank you Arts TV world please keep it up

  • @romanmulugetta3814
    @romanmulugetta3814 ปีที่แล้ว +2

    LIMITLESS THANK YOU FOR SHARING BLESS. I WHICH ETHIOPIAN ( FIDEL )BE THE BEST 👌 👍 THANK YOU GOD BLESS YOU.

  • @emmausezion5297
    @emmausezion5297 ปีที่แล้ว

    Give thanks pro Fikre Tolosa, respect!!💚🧡❤️✨

  • @yegorawdesalegn9871
    @yegorawdesalegn9871 ปีที่แล้ว

    ውድ ክቡር ዶ/ር ፍቅሬ እንደ እርስዎ ያሉትን ያብዛልን

  • @abbytamrat1662
    @abbytamrat1662 ปีที่แล้ว +10

    Thank you Dr. Fikre. Haile Fida, his hatred for Amharas, sent Oromos to using Latin alphabet. They not only cannot communicate with the rest of Ethiopia but they also cannot communicate with Europe. Anything done with hatred will never succeed.

  • @berhanusugebo65
    @berhanusugebo65 ปีที่แล้ว

    ጆሮ ያለው ይስማ !!!

  • @dagimaddis8228
    @dagimaddis8228 ปีที่แล้ว +1

    Respect ! Live long !

  • @abatefulaskelecha8857
    @abatefulaskelecha8857 ปีที่แล้ว +1

    ፕ/ር አይጨነቁ ቀጣዩ ትውልድ ባለብዙ ቋንቋ የሚሆኑ እና በዚያ የሚግባቡ ይሆናል
    የዛሬዉን ችግር አይዩ መጨው ትውልድ ባለ ብዙ ባሕል /multicultural እና ባለብዙ ቋንቋ multilingual ትውልድ ይታዮት

  • @adamueshetu8662
    @adamueshetu8662 ปีที่แล้ว

    ፕሮፌሰር በጣም እናመሰግናለን::

  • @wubitteklu815
    @wubitteklu815 ปีที่แล้ว

    እናመሰግናለን። ቋንቋ እንደቅርስ ባለመግባባት ይፍረስ በሚባልበት ጊዜ ይህን ታሪክ መስማት ለረባሾች ይጠቅማል?

  • @segelgazeta8445
    @segelgazeta8445 ปีที่แล้ว +1

    Thank you professor Fikre!

  • @abatefulaskelecha8857
    @abatefulaskelecha8857 ปีที่แล้ว +1

    ለአንድ ሀገር የጋራ መግባቢያ ቋንቋ የግድ አንድ ቋንቋ መሆን የለበትም ሕብረ ብሔራዊ በሆኑ እንደ አትዮጲያ ያሉ ሀገሮች ሁለት እና ከዚያ በላይ ይኖራቸዋል
    የኩሽ ቋንቋዎች እንደ ኦሮሚኛ ፣ ሱማሊኛ፣ ሲዳሚኛ፣ አፋር ... ያሉ ቋንቋዎች በግዕዝ / በሳባ ቋንቋ መጻፍ አዳጋች መሆኑን የቋንቋ ሊቃወንት የስታምራሉ
    ዶ/ር ኃይሌ ፊዳ ይህን የደረጉት በዚሁ መሠረት በቅን ልቡና እንጂ በፖለቲካ ምክንያት አይደለም
    የሰባ ፊደል ለሴም ቋንቋ ምቹ ሆኖ ከጥንቱ የተበጀ እንጂ እንደ ፕ/ር ፍቅሬ በተንኮል አይመስልም / አይደለም

  • @ethiopianconscious
    @ethiopianconscious ปีที่แล้ว +7

    ግእዝን ትቶ ላቲን ካልሆነ ማለት እብድነት ነው:: 🇪🇹❤️

    • @tulukuma5708
      @tulukuma5708 ปีที่แล้ว

      ወዴ፡ አማራ conscious ፤ኦሮሞዎች፡ እኳ፡ እንኳን፡ በፊደል፡ ሊፅፉ፡ ቋንቋቸውን፡ እንዲናገሩ፡ አይፈቀድም፡ ነበር። አሁን፡ አንቺ፡ የምትይው፡ እውነት፡ የሚሆነው፡ አንድአሮሞ፡ ተከሳሽ፡ የተከስስበትን፡ በኦሮምኛ፡ በፊደል፡ ፅፈው፡ ስጥተውት፡ ክሱን፡ በደንብ፡ ተረድቶ፡ ቢከስስ፡ እዛው፡ ኦሮሞ፡ ክፍለ-ሀገር፡ ውስጥ፡ በደርግ፡ ግዜ፡ ጋዜጣ፡ መፈክር፡ ልብ-መፅሐፍ፡ በፊደል፡ የተፃፈ፡ ሌላው፡ ይቅር፡ በደርግ፡ ዘመን፡ ካሳየሽኝ፡ የምትይው፡ ትክክል፡ ነው፡፡ ነገር፡ ግን፡ እንኳን፡ ቋንቋውን፡ በፊደል፡ ሊፅፍ፡ ቀርቶ፡ መናገር፡ የከለከልሽው፡ ሕዝብ፡ ነፃነቱን፡ በደሙ፡ ካገኘ፡ በኋላ፡ አሁን፡ በፊደል፡ መፃፍ፡ ትችላለህ፡ ማለቱን፡ ምን፡ አመጣው፡ ስልጣን፡ እንደሌለህ፡ ረስተኸው፡ ነው። ኦሮሞ፡ ፊደልን፡ ከፈለገ፡ የአማራን፡ ፍቃድ፡ መጠየቅ፡ አያስፈልግበትም፡ መጠቀም፡ ይችላል፡ አለመጠቀምም፡ ከፈለገ፡ ደግሞ፡ አማሮች፡ ሊያስገድዱት፡ አይችሉም። ይህንን እንዴት፡ ለማስረዳት፡ ልሞክር። ኤርትራ፡ ቋንቋዬን፡ ልናገር፡ ክልሌን፡ እራሴ፡ ላስተዳድር፡ አስብንም፡ እኔ፡ ልቆጣጠር፡ ስትል፡ አማሮች፡ እንቢ፡ አሉ፡ ጦርነት፡ ገጠሙ፡ኤርትራ፡ አሽንፉ፡ አሁን፡ አማሮች፡ ከተሽነፉ፡ በኋላ፡ እሺ፡ ያላቹሁን፡ በሙሉ፡ እንስጣለን፡ ብቻ፡ አትገንጠሉ፡ ቢሉ፡ ኤርትራኖቹ፡ ይሰሞቸዋል፡ ወይ? ወይስ፡ የመደራደርያው፡ ግዜ፡ አልፏል፡ ይሉዋችዋል።

  • @Yosephdebebe
    @Yosephdebebe ปีที่แล้ว

    Politics its another thing ,please let us utilized Saba letter. የራሳችን ፊድል ስላለን ልንኮራበት ይገባል!!!!
    እኔ ኦሮሞ ነኝ በኢትዮጵያዊነቴ ግን እኮራለ proud to be Ethiopian we are one people !!!

  • @zxcvb1234ful
    @zxcvb1234ful ปีที่แล้ว

    God bless you Prof Tolosa!

  • @temam1011
    @temam1011 ปีที่แล้ว +1

    ማነው ላንተ የኢትዮጵያ ቋንቋ ጥብቅና የሰጠህ?
    መጀመሪያ ማወቅ ያለብህን እወቅ የላቲን የሚባል ፊደል ለምን እነደመረጠ የሚያቀው መራጩ እንጂ የማንም መንገደኛ አይደለም

  • @engidubitew745
    @engidubitew745 ปีที่แล้ว +4

    ይህ ፡ሰዉ፡የተሳሳተየታሪክ፡አስተማሪ፡ነዉ።

  • @titiabebe4310
    @titiabebe4310 ปีที่แล้ว +1

    ዶክተር እወድሐለሁ፣

  • @mulugetaandargie5748
    @mulugetaandargie5748 ปีที่แล้ว +1

    ኢትዮጵያ መልቲ ላንጉጅ ሃገር ናት ። ካማርኛ፥ ከትግርኛ የበለጠ፥ ኦሮምኛ በህዝባችን መሃል በብዛት ይነገራል ። የብዙሃን ቋንቋ ነው ።
    የኣማርኛ ቋንቋ መቀጨጭ፥ (ፊደሉም ጭምር) የግድ ላቲንን መዋስ ኣለብን ተባለ ። ተጠንቶ እንጂ ፤ በዋል ፈሰስ ኣልተደረገም ።
    የላቲንን ፊደል የሚጠቀሙ ሃገሮች፥ እስያ ውስጥ በብዙ ይገኛሉ፤ ህንድ፥ ባግላዴሽ፥ ፓኪስታን፥ ሲንጋፖር፥ ፊሊፒንስ....... በጣም ብዙ ናቸው ።

    • @shengama1
      @shengama1 ปีที่แล้ว

      Poor looser Woyane!

  • @Atifra1532
    @Atifra1532 ปีที่แล้ว +1

    ኢትዮጵያ ፊደሏን በዩኔስኮ እንዲመዘገብ መስራት አለብን አማርኛ ከኦሮሞ፣ከትግሬ፣ከድቡብና ከአረብኛ የተፈጠረ የጥንት ወታደሮቻችን መግባቢያ ነበር 🇪🇹🇪🇹🇪🇷🇪🇷ቻይናም ራሻም ያደጉት በራሳቸው ፊደል ስለሚጠቀሙ ነው ባህላቸውም አልተበረዘም።

  • @wubeshetwoldemariam3741
    @wubeshetwoldemariam3741 ปีที่แล้ว

    That's absolutely correct !

  • @hassenabbatiba5006
    @hassenabbatiba5006 ปีที่แล้ว

    የላቲን ፊደላትን የሚደግፉ ምሁራንም ስላሉ አንዳቸውን ብትጋብዙ ሚዛናዊ ግንዛቤ ለመያዝ የሚያግዘን ይመስለኛል።

  • @myranchette
    @myranchette ปีที่แล้ว

    “ፍቅር እስከመቃብር “:- በአማርኛ ሳያነቡ መሞት ብቻ :- የሞት ሞት! አትደንቁሩ፡ ተማሩ!!!

  • @Godisgreat88J
    @Godisgreat88J ปีที่แล้ว +2

    ጨው ሆይ ለራስህ ብለህ ጣፍጥ!! በግዕዝ ፊደል ከ80 በላይ የኢትዮጵያውያንን ቋንቋ መፃፍ እጅግ ጥቅም እንዳለው ፕሮ ፍቅሬ ቶሎሳ አስረድተዋል። በመሆኑም ፅንፈኞች፣ በአንድ አገር እየኖሩ ፀረ አንድነቶች፣ ለምን የላቲንን ፊደል እንደመረጡ ራሳቸውን ይጠይቁ።

  • @kebedeabu
    @kebedeabu ปีที่แล้ว +4

    “ አዳም የተወለደው ጎጃም ነው ። “ ፕሮፌሰር
    ፍቅሬ ቶሎሳ ። እንግሊዘኛውንስ በምን ፊደል
    እንማር ? 😂😆

    • @Godisgreat88J
      @Godisgreat88J ปีที่แล้ว +1

      በላቲን ነዋ! የተባለው በኢትዮ ያሉትን ቋንቋዎች በግዕዝ ፊደል ቢሆን ብዙ ጥቅም አለው ነው።

  • @tigistfikremariam9423
    @tigistfikremariam9423 ปีที่แล้ว

    እውነት ነው ፕሮፌሠር ቋንቋው እንዲጠላ እና ለብዙሃን እንዳይገባ የሆነው በላቲን መፃፋ ነው

  • @derejetefera7747
    @derejetefera7747 ปีที่แล้ว

    ውድ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ መጽሃፍውን እንብቤዋለሁ መልስ ያጣሁለት ጥያቄ እንዲህ ይላል በመጽሃፍ ቅዱስ ዘፍጥረት 10 : ቁጥር 7 ላይ “የኩሽም ልጆች ሳባ፥ ኤውላጥ፥ ሰብታ፥ ራዕማ፥ ሰበቃታ ናቸው። የራዕማ ልጆችም ሳባ፥ ድዳን ናቸው።” ይላል ። ታድያ የግዕዝ ፊደል የሴማውያን ነው ? ወይስ የካማውያን ? ምን ይመስልዎታል? የየትኛው ሳባ ፊደል ነው የጠራ መልስ ቢሰጡኝ። አክባሪዎ

  • @user-vi4ff7rd2v
    @user-vi4ff7rd2v ปีที่แล้ว +12

    አፍሪካ በሙሉ አማርኛ ፊደልን ቢጠቀመው ያተርፍበታል እጂ አይጎዳም

    • @hardsg
      @hardsg ปีที่แล้ว

      Endiet new yemiyaterfew?siketl yeamargna fidel mibal ale endie?

    • @tulukuma5708
      @tulukuma5708 ปีที่แล้ว +1

      አፍሪካኖች፡ ነፃነታቸውን፡ ሲያገኙ፡ ቋንቋ፡ የፈልጉ፡ ነበር፡ ጃኑሆይን፡ ሲጠይቋቸው፡ በአማርኛ፡ ፊደል፡ እንዲሆን፡ ተስማሙ፡ አፍሪካኖቹ፡ ግን፡ ከአማርኛ፡ ይልቅ፡ ስዋሊኛ፡ በብዙ፡ አፍሪካ፡ ሐገር፡ ስለሚነገር፡ ስዋልኛ፡ በአማርኛ፡ ይፃፍ፡ አሉዋቸው፡ ሐይሌስላሴ፡ እሺ፡ ቢሉ፡ ኖሮ፡ ፊደል፡ የአፍሪካ፡ መፃፍያ፡ ይሆን፡ ነበር፡ ግን፡ ጃንሆን፡ በፍፁም፡ አማርኛ፡ ካልሆነ፡ ብለው፡ እንቢ፡ አሉ።።። አሁንም፡ ከአንቺ፡ መርዛማ፡ አነጋገር፡ አማርኛ፡ የአፍሪካ፡ ቋንቋ፡ ይሁን፡ ትያለሽ፡ ለምን፡ አረብኛ፡ ፊደል፡ አለው፡ ለምን፡ አረብኛ፡ አይሆንም፡ ብዙ፡ ተናጋሪዎችም፡ አሉት፡ እኔም፡ ደስ፡ ይለኛል፡ አማርኛ፡ የእፍሪካ፡ ቋንቋ፡ ቢሆን፡ ግን፡ መርዛም፡ አማራ፡ እያለ፡ ሊሆን፡ አይችልም፡ ሰጥቶ፡ በመቀበል፡ አያምኑም፡ አሁን፡ ኦሮምኛ፡ ብሔራዊ፡ ቋንቋችን፡ ሆኖ፡ በፊደል፡ እንፃፍ፡ ቢባሉ፡ እሹ፡ አይሉም፡ እሽ፡ ሁለተኛ፡ ቋንቋቹሁን፡ ኦሮምኛ፡ ተማሩ፡ ቢባሉ፡ እሽ፡ አይሉም፡ ግን፡ የነሱን፡ ግሳንግስ፡ በስው፡ ላይ፡ ለመጫን፡ ፈጥነታቸው

    • @selamawitgebretsadik3097
      @selamawitgebretsadik3097 ปีที่แล้ว

      @@tulukuma5708 በአማራ ላይ ያላችሁ ጥላቻ የበታችነት ስሜት አለቀቃችሁ መቼም አይለቃችሁም ጅል

    • @tulukuma5708
      @tulukuma5708 ปีที่แล้ว

      @@selamawitgebretsadik3097 ታድያ፡ ለምን፡ አማሮች፡ የበላይ፡ ከሆናቹህ፡ ተገንጠሉ፡ ማንም፡ ደንታ፡ አይስጠውሽ፡ አንድ፡ ነገር፡ ኤክስፖርት፡ ከአማራ፡ ክልል፡ አይደረግም። ካለ፡ ንገሪኝ

    • @ethiobesttv8490
      @ethiobesttv8490 ปีที่แล้ว

      @@hardsg aye yelem ahun yetegebabenew be kuby new aydel doma

  • @user-sagiv.m.t
    @user-sagiv.m.t ปีที่แล้ว +2

    የአማረኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች ሌሎችን የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እንዲዳከሙ እንጂ እንዲዳብሩ አደርገው አያቁም!! አብዛኛውን ግዜም ሆን ተብሎ ነበር።
    ይህ ቁርሾን ፈጠረና ወደመለያያት እየገፋፋን መጣ። አሁን too late !! እረፍዷል !! ሳይመሽም አልቀረም !!

    • @selamawitgebretsadik3097
      @selamawitgebretsadik3097 ปีที่แล้ว +4

      200 ቋንቋ ያለው ህዝብ በኢትዮጵያ ውስጥ እንዳለ ይነገራል ታዲያ እስከ ዛሬ ማን ጠበቀው?
      ጥላቻህን የኋላ ቀር አስተሳሰብ በልኩ አድርገው አማርኛ ቋ ንቋ ተናጋሪ ለኢትዮጵያ ባለ ውለታ ነው ከአንተ ወይም ከአንቺ ጋር በምን እንግባባ ነበር?

    • @user-sagiv.m.t
      @user-sagiv.m.t ปีที่แล้ว

      @@selamawitgebretsadik3097 ሌሎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እንደ አማረኛ ቋንቋ የማደግ ወይም የመዳበርን እድል አላገኙም ነበር። ማዳበሩ ይቅርና ፥ ሆን ተብሎ እንዲጠፉ፥ እንዲመነምኑ ይሠራ ነበር። ሆን ተብሎ የማሳነስና የማቅጨጭ ደባ "ይሠራላቸው" ነበር። ሆን ተብሎ !!
      "አንድ ሀገር፥ አንድ ቋንቋ፥ አንድ ኃይማኖት ..." የሚለው አሐዳዊ ፍልስፍና ብሔሮችን + ብሐላቸውን + ቋንቋዎቻቸውን ጨምዶና ጨፍልቆ ይዞ ነበር የቆየው። ሌሎችን "የሰይጣን ቋንቋ ተናጋሪዎች" እየተባለ፥ "ጉሮሮ ሟራጅ ቋንቋ ነው" እየተባለ፥ "ገመድ አፎች" እየተባለ የማሸማቀቅ ሥራ ይሠራ አልነበረም?? እንዲያ መደረጉ መልካም ነበር ? መጥፎ ነበር? ምርጫውን ለናንተ እትዋለሁ።
      አሁን አማረኛ፥ እንድማናቸውም ቋንቋዎች፥ የመክሰምም ሆነ የማደግ እድሉን ይጠብቅ። እኔ (ወንድ) ትችት እንጂ ቂም የለኚም ። ቻው !!

  • @Atifra1532
    @Atifra1532 ปีที่แล้ว +1

    ዘመናዊ ቅኝ ግዛት ነው በኦሮሞ ወገን የተፈፀመው የኦሮሞ አባቶች ከሌላው ወንድም ብሄር በደማቸው ያስከበሯትን ኢትዮጵያ በፔንጤ ሀይማኖት ገብተው የፈረንጅ ፊደል አስለመዱ

  • @aberabeyene4132
    @aberabeyene4132 ปีที่แล้ว +1

    ይሄ ሰውዬ አይጥመኝም።
    የእርሱ ኘሮፌሰርነት ሁሌም ጥያቄዬ ነው።
    ነፍጠኛ እግር ሥር የሚርመጠመጥ ኦሮሞ።
    ይሄ የሚናገርለት መፅሀፍ የተኮረቸው ከበላይ አማን መፅሀፍ ነው።

  • @semereassefa3140
    @semereassefa3140 ปีที่แล้ว

    To be educated means to be bold to face the truth even when it is hurting!!

  • @alikodinko9158
    @alikodinko9158 ปีที่แล้ว

    ይህ ፕሮፌሰር ተብዬው ሰውዬ በጣም ርካሽ ሰውዬ ነው᎓᎓ በጣም የምገርም ነገር ደግሞ ከኦሮሞዎች ከስዳማዎች እና ከሶማሌዎች በላይ ለእነሱ ቋንቋ የምመች ፍደላትን የምያውቅ ራሱን አርጎ ይቀርባል

  • @mikaelsahlemariam3955
    @mikaelsahlemariam3955 ปีที่แล้ว

    This was my question all the time.why All other Ethiopian languages should be written in Amharic Alfa bate ?. It be easy to learn. Thanks

  • @nahirumar6637
    @nahirumar6637 ปีที่แล้ว

    Jarsa dofaa dullomaa Maa walletii layxaa wan hin beynee

  • @yalemworkbayou2377
    @yalemworkbayou2377 ปีที่แล้ว

    እናመስግናለን🙏

  • @genettube727
    @genettube727 ปีที่แล้ว

    እድሜ ይስጦት ግን ይህ ሌላ ኢትዮጵያውያን አልተምታታብንም ባይሆ ኦሮሚኛ ከቻሉ በኦሮሞ ሚዲያ እና በኦሮሚኛ ይንገሩልን ኦሮሚኛ በአማሪኛ ፊደል ቢሆን ብዙ ሰው ይማራል እኔ ጉራጌ ነኝ ግን ትግርኛ ጉራጊኛ አማሪኛ አደሪኛ አነባለሁ ትርጉም ባይገባኝም ቢገበኛም ግን ቁቤ እሚባለው እንግሊዘኛ ፊደል ነው

  • @ABarbaada
    @ABarbaada ปีที่แล้ว +1

    ፕ/ር ኦሮሞ በስንፍና አይታሙም ባይሆን አማርኛን መማራ ስላለፈለጉ ነው. አንድም ቀን እውነትም ሳትናገር ሊትሞት ነው

  • @iliyaassaani1743
    @iliyaassaani1743 ปีที่แล้ว

    ቃላትን አጠብቆ እና አላልቶ ለመፃፍም ሆነ ለማንበብ አያስችልም ።

  • @nabilteha4432
    @nabilteha4432 ปีที่แล้ว +1

    Using latin script in ethiopian language was one of the ethiopian disintegration agenda of tplf and co. This project has been financed by the western countries to facilitate the new colonialisem in africa. I am proud to know this script. What all ethno fascist polititiens have to know is, that all ethiopian people are kuschitic by blood. Another truth is that some ethiopian languages like amharic and gurage.. languages has been light or highly influenced by semetic language. I am proud to know and use the script geez. The unic script developed and used by kushitic people!!!!

  • @jamboShallo
    @jamboShallo ปีที่แล้ว

    እያንዳንዱ የአፋር፤ የሶማሊ፤ የሲዳማ፤ የወላይታ፤ ሃዲያ፤ ሃላባ ወዘተ የራሳቸው ምሁራን ስላላቸው የትኛው ፍደል እንደሚመቻቸው አስጠንተው ነው ያስጀመሩት። እነዚህን ህዝቦች ለማሳመን መቅደም ያለበት ቋንቋቸውን መልመድ ነው። የሚገርመው ደግሞ ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ የአባቱን ቋንቋ ሳይችል ይዘባርቃል።

  • @gudukassa5088
    @gudukassa5088 ปีที่แล้ว +1

    ኧረ ዝነኛ መጽሐፍ አይደለም! ነገር ግን ስለ ላቲኑ እየተናገሩ ያለት እውነት ነው!

  • @germachewayele2126
    @germachewayele2126 ปีที่แล้ว +1

    ሐይሌ ፊዳ የላቲንን ቋንቋ አላመጣም ያመጣው ጃራ አባገዳ ወይም አብዱልከሪም መሐመድ አሚን የተባለ የሰላሚክ ኦሮሚያ መሰሪች ነው ሐይሌ ያመጣው አዳዲሰ ተጨማሪ ፊደሎችን ቀርጾ በኦሮምኛ እንዲነገሩ አድርጓል ምሳሌ በሪሳ ጋዜጣ። የአመጣጡ ታሪከ ረዘም ያለ ነው ወልደሐይማኖት ዱባለ የተባለ ሰው በህይወት ካለ ማሰረዳት ይችላል።

  • @muntehakedir627
    @muntehakedir627 ปีที่แล้ว +2

    ኦሮምኛ በአገራችን ፊደል መሠሰተ ትምህርት አስተምሬበታለሁ በጣም ቀለል ባለ ነበር ያስተማርን እና ቀላሉ መንገድ ነዉ አሁንም ቢሆን ሙሁሮች ቢያስቡበት ።

    • @tulukuma5708
      @tulukuma5708 ปีที่แล้ว

      Kedir, ለምን፡ አማሮች፡ ክልል፡ ኦሮምኛን፡ በአማርኛ፡ ተምረው፡ ለምን፡ አያሳዩነ።እውነት፡ መከባበር፡ ማለት፡ ይህ፡ ነው፡ ቄሱ፡ ፕሮፌስህ፡ ሙልጭ፡ አርጎ፡ ሲዋሽ፡ ቻይናዎች፡ በፊት፡ ብናውቅ፡ ኖሮ፡ የናንተን፡ ፊደል፡ እንጠቀም፡ ነበር፡ አሉኝ፡ ይህ፡ እኳ፡ ማለት፡ ከቻናዊው፡ ልጄ፡ አብልጬ፡ የአበሻች፡ ህፃናትን፡ እወዳቸዋለሁ፡ አፈቅራቸዋለሁኝ፡ ከገዛ፡ ልጆቼ፡ አስበልጬ፡ አሉኝ፡ ብሎ፡ ሲቀደድ፡ ምድረ፡ አጨብጫቢ፡ ያጨበጭባል። ምን፡ አይነት፡ ነገር፡ ነው።

  • @assefajudah8559
    @assefajudah8559 ปีที่แล้ว +2

    The poll, the poll, many Oromo people want to learn affan oromo in Amharic alphabet, because, scientific, cab be learned faster, economical, can grow faster, all can be proud of own and above all very scientific Amharic language much, much more preferred. The Amharic language is one of the important inventions, to make all Ethiopians labeled with Ethiopianism !!! Those Ethiopians who speak or learned more than three foreign languages, can tell, how the Amharic language is in a superior way very scientific, this helps the grow faster, clear understanding, l am one of those who can witness its superiority. Amharic is language is one of a few one can any SOUND. Let us change the latin to Amharic alphabet !!!

  • @jalenedinka4752
    @jalenedinka4752 ปีที่แล้ว

    When each time I see dis man, he reminds me Ababa Tsefaye’s kids story.. LMBO

    • @tesfayebekele8281
      @tesfayebekele8281 ปีที่แล้ว

      Your mind blindness that enble you to Perceive you Like that.

  • @fayisokadir4500
    @fayisokadir4500 ปีที่แล้ว

    በወቅቱ ሀይሌ ፊዳ አማርኛ ሳይሆን አፋን ኦሮሞ ነበር ሲያስተምር የነበረው። የላቲን ፊደልም የመረጠው እርሶ እንዳሉት በፖለቲካ ምክንያት ሳይሆን የ ሳባ ፊደል በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ ለመጻፍ ጉድለት ስለነበረበት ነው። ሀይሌ በዚህ ጉዳይ ከሦስት አመት በላይ ጥናት አድርጓል። ወደ ሀረር የሄደውም ሀይማኖት ለማስተማር ሳይሆን ደደር school በሚያስተምርበት ወቅት ነው። በመሆኑ በዚህ እድሜ ለምን ታሪክ ያዛባሉ። ሀይሌ ፊዳንስ በሐሰት ለምን ይወቅሳሉ? ሀይሌኝ የመሰሐ ባለ ብሩህ አእምሮ በእርሶ አፍ ስወቀስ ማየት ያሳፍራል።

  • @tsehay8669
    @tsehay8669 ปีที่แล้ว

    ለክቡር ፍቅሬ ቶሎሳ ትልቅ አክብሮት አለኝ
    ለሠጡት ምሁራዊ አስተያየትዎ አመሠግናለሁ።
    ለዘመኑ ፖለቲከኞች የምለው ነገር ቢኖር በፖለቲካ አመለካከታችንና በግል ጥላቻ ላይ ተመስርቶ የሀገርን ክብርና ኩራት የሆነውን ቀደምትና ከአለም እጅግ ጥቂት ሀገራት እንዲሁም ከአፍሪካ ብቸኛ ፊደል ካላቸው ሀገራት አንዱ የሆነውን የኢትዬጵያ ቋንቋና ፊደል አለመጠቀም የሳዝናል ያሳፍራል ያስቆጫልም ።ታዲያ ይህን ምንይሉታል የራስን ትቶ የሌላ የተውሶ ፊደላትን መጠቀም እራስን ማዋረድ ሀገርንም በብዙ መልኩ ከመጉዳትና ከመካድ አይለይም ።በተጨማሪም የሀገራችን ቋንቋዎች ሀብቶቻችንና ውበታችን ሰለሆኑ ቋንቋውንና ባህሉን መጠበቅና ማሣደግ ይገባል። ነገር ግን ለዚች በአግባቡ በለቶ ማደር ላልቻለች ደሀ ህዝብና ሀገር አምስት አይደለም ሁለት ቋንቋ ብሄራዊ ቋንቋ ማድረግ አጅግ አስቸጋሪ አና ብዙ ወጭን ከመጠየቁም በላይ የሀገሪቱ ዜጎች በሀገሪቱ ውስጥ ተዘዋውረው አንዳይሠሩና እንዳይነግዱ ትልቅ እንቅፋት እንደሚሆን አስረጂ አስፈልገውም ።ስለዚህ የሀገራችን የፖለቲካ መሪዎች እና ምሁራን ለሀገር የሚጠቅም ውሣኔ በመወሠን የህሊናም የታሪክም ተወቃሽ ከመሆን ጠቃሚ ውሳኔ በመወሠን ሀገርን ወደአንድነት አምጡ።

  • @iliyaassaani1743
    @iliyaassaani1743 ปีที่แล้ว

    ሱማሌም፥ሲዳማም፥ከፋም፥ወላይትኛ፥አፋርኛ፥ ኦሮምኛ..... 75% of Ethiopian peoples used for their own languages

  • @mekuanintmengiste7379
    @mekuanintmengiste7379 ปีที่แล้ว

    Well done Professor Fikre

  • @dawitberhanu3390
    @dawitberhanu3390 ปีที่แล้ว +1

    it is difficult to write oromifa in Amharic because there are many words which as same word but has different meanings. we differentiate in accent or shortly or Longley speaking Ex. D, Dh, other so it has many variation so Professor first know/learn speak in oromifa and check and write which one is best than judging. those who don't know Oromifa and Latin better to ask the expertise.

    • @am1951
      @am1951 ปีที่แล้ว +2

      that could’ve been fixed

    • @drshalinisamson
      @drshalinisamson ปีที่แล้ว

      birhanu berhanu beerhanu brhanoo berhanue…

  • @user-xd1nz4ds5s
    @user-xd1nz4ds5s ปีที่แล้ว

    ግዕዝ ፊደል የኢትዮጵያ ሳይሆን ከየመን የአህባሽ ጎሳ ወደ ምስራቅ አፍሪካ ተሰደው በዛሬዋ ኢትዮጵያ ይኖሩ ነበር እኛ እነሱ ዘር ነን ሀበሾች ይህን ፊደል ቤተክርስትያን ወስዳ ትጠቀምበት ጀመር እንጅ ቤተክርስቲያን ፊደል ቀርፃ ኢትዮጵያ አልቆረቆረችም ይህ ከፍተኛ ውሸትና ቅጥፈት የውሸት ታሪክ ነው ።
    ይህን እውነት ለማወቅ የሚፈልግ ጎግል ሰርች ያድርግ ግዕዝ በየመን ከኢትዮጵያ በፊት እንደነበር ከአገብኛ ፊደል በፊት ይጠቀሙበት እንደነበር በድጋይ ላይ ሳይቀር ተፅፎ እስካሁን አለ ።
    ስለዚህ ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ የመን ሄደው እውነቱን ቢያጠኑ እና የኦሮሞ እሌቶችም የጥላቻና ንቀታቸውን ጥለው የአማራ ፊደል አለመሆኑን አውቀው ቢጠወሙ ጥሩ ነው ።

  • @derestesfaye9240
    @derestesfaye9240 ปีที่แล้ว

    አማርኛ መናገር፣ መጻፍና ማንበብ ለሚችሉ ኦሮሚኛን መናገር መቻል በቂ ነው ። በግዕዝ ፊደላት እንኩዋን ኦሮምኛን፣ እንግሊዝኛንም በቀላሉ መጻፍ ይቻላል። መናገር ማስተማር ይቅደም። ማንኛውንም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በግዕዝ ፊደላት መፃፍና ማንበብ ይቻላል። እንዳውም ኦሮምኛን በግዕዝ ፊደላት በተፃፉ ማስተማሪያዎች በቀላሉ ለአማርኛ ተናጋሪዎች ማስተማር ይቻላል።

  • @jemalahmed6804
    @jemalahmed6804 ปีที่แล้ว

    What about French, German, Turkiye, etc who use Latin alphabets???????? Are these countries from the same origin. I can be an Ethiopian with Latin alphabets....

  • @bedilutefera8730
    @bedilutefera8730 ปีที่แล้ว

    ለዚህ ጉዳይ መፍትሄ ለመስጠት ሀገር እንመራለን የሚሉ ፖለቲከኞች አጽንዖት ሰጥተው ሊሰሩበት ይገባል

  • @tesfasilasiefamily781
    @tesfasilasiefamily781 ปีที่แล้ว

    Thanks Latino from south America given by russia to Somalia oromo took it from Somalia

  • @kiyatube7546
    @kiyatube7546 ปีที่แล้ว

    እኔ አውቅልሃለሁ ባዮች ናቸው ይህችን ሃገር እያፈረረሷት ያሉት!!

  • @jamboShallo
    @jamboShallo ปีที่แล้ว

    Afaan Oromoo ያስተምር ነበር። የኃይሌ ፊዳ ባለቤትን ደረጀ ኃይሌ ቃለ መጠይቅ አድርጎላታልና አርትስ ቲቪን መልሰው ያዳምጡ።

  • @eyasutemesgen4581
    @eyasutemesgen4581 ปีที่แล้ว +2

    እስኪ ይሄንን በ ግእዝ ፍደል ፃፍልኝ
    Baala= ቅጠል
    Balaa = አደጋ
    Bal'aa =ሰፊ

    • @davehm1825
      @davehm1825 ปีที่แล้ว +4

      ባኣላ
      ባላ
      ባዕላ

    • @Ethiopia2112
      @Ethiopia2112 ปีที่แล้ว +4

      በአማርኛም ተመሳሳይ ፊደሎች የተለያየ ትርጓሜ ያላቸው አሉ ግን ስንናገራቸው ነው ልዩነቱን መፍጠር የምንችለው ለምሳሌ
      በላ = ምግብ መብላት (ጠብቆ ሲነበብ)
      በላ = ሁሉንም ነገር የሚያወድም (ላልቶ ሲነበብ)
      እና ምን መሰለህ አጠቃቀማችን ነው እንጅ ይህ የሚከብድ አይደለም ለሁሉም ግን የሚጠቅመው የራስን እሴት ሀብት ማሳደግ ነው ለሚገባው ማለት ነው።

    • @muntehakedir627
      @muntehakedir627 ปีที่แล้ว

      በልዳ ደ ፊደል አናትዋ ላይ በዉስጥዋ ሰረዝ ይጻፋል

    • @Israelxox
      @Israelxox ปีที่แล้ว

      Sigebah’ eko nwe! Ebede

    • @Israelxox
      @Israelxox ปีที่แล้ว

      @@davehm1825 - Ayigebawem, Eko 😂

  • @tulukuma5708
    @tulukuma5708 ปีที่แล้ว +1

    ፕሮፌስር፡ቄስ፡ ፍቅሬ፡ አማርኛ፡ አለ፡ ሁሉንም፡ ድምፅ፡ ማውጣት፡ ይችላል፡ ለምን፡ ለሁሉም፡ ድምፅ፡ ፊደል፡ አለው፡ ብሎዋል። ለዚህም፡ እንግሊዝኛ ብቻ፡ ነው፡ ያወዳደረው፡ እንግሊዝኛም፡ መናገር፡ አይችልም፡ ታድያ፡ እንዴት፡ ሊያወዳድር፡ ቻለ፡ የሚለውን፡ ስመረምር፡ ይህንን፡ አግኝቻለሁኝ።።። ግዕዝ 33 consonants ፡&198 vowels አለው።።።የሕንዱ ሕንድ 33 consonants & 11 vowels consonants & vowels እንግሊዝኛ 21 consonants & 5 vowels ለምን፡ ቢባል፡ ላቲን፡ አምስት vowels ስለነበረው፡ እንግሊዞችም፡ በዛው፡ ቀጠሉ።።።።እንግዲህ፡ አማርኛ፡ በእጃችን፡ ስንፅፍ፡ ብቻ፡ ነው 198 vowels የምንጠቀመው፡ አሁን፡ እኔ፡ በኮፒተር፡ ስፅፍ፡ 231 ፊደሎችን፡ እያየሁ፡ አይደለም። 33 መስረቲዊ፡ ፊደል፡ ብቻ፡ ናቸው፡ keyboard ላይ፡ ያሉት፡ vowels ለማምጣት፡ ስባት vowels መጠቀም፡ አለብኝ።።።። ለምሳሌ ሀ ፊደል ለመፃፍ h and e መንካት አለብኝ ።።።ሁን ለመፃፍ ደግሞ h& u ሂ ን ለመፃፍ ደግሞ h& I ወዘተ እናማ፡ ሁለት፡ ፊደል፡ መንካታችን፡ አልቀረም፡ አንዳንዴማ ሶስት alphabet hh& u ሐን ለመፃፍ ቬን።ለመፃፍ v&i&e መንካት፡ አለብን። አልሽሹም፡ ዞር፡ አሉ፡ ነው፡ አትርሱ፡ አንዳንዴም፡ አራት፡ የእንግሊዝ፡ ፊደል፡ መንካት፡ አለብን።

  • @tahirkasim3703
    @tahirkasim3703 ปีที่แล้ว

    አማርኛ ወይም ሳባ ፊደላት በኦሮሚኛ መወከል ማይችሉት ድምፅ አለ። ስለዝህ ነው ላቲን የተመረጣው። ለምሳሌ " Dhadhaa" ቅቤ ማለት ነው ይህ ድምፅ በአማርኛ ፊደል ስፃፍ "ደዳ" ነው ይህ ደግሞ ትክክለኛው ድምፅ አይደለም።

  • @shibrutadese7424
    @shibrutadese7424 ปีที่แล้ว

    ኤርትራ እና ትግራይ የሚጠቀሙት የአማርኛ ፊደል አይደለም የግእዝ እና የተሟላ ፊደል ስሆን የኦሮሚኛውንም ሆነ የሌሎቹን ብሔሮች አነጋገር የሚገልጽ ብዙ ፊደላት ባለመኖራቸው ምክኒያት የተፈጠረ ችግር መሆኑን ለመናገር አትፈልግም ።።ለምሣሌ ።።dha የሚባል ድምፀትን የሚገልፅ ፊደል የለውም ።።ውሸታም ለሚስቱ ዘመዶች ብሎ የሚዘላብድ ጡሩንባ ።።ደርግ እንኳ ያስቀረፀውን ተጨማሪ የግዝ ፍደላት የኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እንዳስከለከለች እና የችግሩ ማእከል እንደሆነች መናገር አይፈልግም ።።

  • @belabalasnake235
    @belabalasnake235 ปีที่แล้ว

    ንግስት ኢሌኒ ለፓርቱጋል የፃፈችው ደብዳቤ አማርኛ ነው::

  • @ademibnumorke7485
    @ademibnumorke7485 ปีที่แล้ว +3

    we have to use English to compete internationally

    • @user-df4dm6df2c
      @user-df4dm6df2c ปีที่แล้ว

      ያንተው ደሞ ሞኝ ዩያዘውን አይለቅም አሉ ....
      ቅኝ ያልተገዛች አገር ማለት ትርጉሚ ቢገባህ እንደዚህ ባላልክ ...ለሁሉም English አንዱ የስራ ቋንቋ እንደሆነም ሳላስታውስህ ማለፍ አልፈልግም

    • @Israelxox
      @Israelxox ปีที่แล้ว +1

      Jelee’ ayemute endiyasek 😂😂😂. There is called identity

  • @truthprevail8939
    @truthprevail8939 ปีที่แล้ว

    እኚህ ሰው አንድ ቀን ፓርላማ ገብተው መናገር ቢችሉ የዘር ጉድጓድ ቆፋሪዎች በቆፈሩት ጉድጓድ ይገቡ ነበር !!

  • @hailuejeta663
    @hailuejeta663 ปีที่แล้ว

    መቸም ቢሆን የማንኛውንም ግለሰብ ሀሳብን ማክበር ተገቢ ነው ነገር ግን ሶስት ሀሳቦች ይኖሩኛል
    1 አምሀራ የሚለውን ቃል ጥንትም ነበር ለማለት ፈልገው ሌላ ማጣቀሻ አጥተው ከኒውዎርክ ታይምስ ወስደው በመጥቀስ እንደ ማስረጃ ጠቅሰው በመፅሀፍዎ ውስጥ አንብበአለሁ ይህን እንደት እንዳአገናኙ አልገባኝም
    2 ሌላው ለእርስዎ ኢትዮጵያ ማለት አማርኛ አማርኛ ማለት ደግሞ ኢትዮጵያ ማለት ነው በማለት እንደት መደምደም ቻሉ
    3 ላቲኑስ ቢሆን ማን ነው ለነጭ ብቻ የሰጠው የሰጠው Origin ኑ አፍሪካ አይደለም ወይ?

  • @ABarbaada
    @ABarbaada ปีที่แล้ว +2

    የኦቦ ቶሎሳ ልጅ የአእምሮ በሽተኛ ሆኑ በቃ

  • @adamueshetu8662
    @adamueshetu8662 ปีที่แล้ว

    የተከበሩት ዶ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ: አንዳንድ የኦሮሞ ምሁራን ለምን ይሆን ይኸንን የአማርኛ ቋንቋ ጠልተው የላቲንን ፊደላት ሊመርጡ የቻሉት?
    የኦሮሞ እሊቶች ምሁራን የግእዝን ፊደላት ለማስተማር ልብ ይሉ ይሆን?

  • @eyayutahaali
    @eyayutahaali ปีที่แล้ว

    The word of geez..or saba has its sound and art......see example chee......the art ever fersreated.

  • @GGU900
    @GGU900 ปีที่แล้ว

    የውሻት ግምገማ ነው ስጀምር የግዕዝ ፊደል ለአፋን ኦሮሞ ቃለት አይመችም፣ ለምሰሌ "Tabadhaa" የምለው ቃል በግዕዝ ብፃፍ "ተበደ" ይሆነል ስለዚህ አያስኬድም። ስቀጥል እኔ የምጠቀማውን መንም አይወስንልኝም አትቀደዱብን አትድከሙ አሁንም ህብራ ብሔራዊ አንድነትን የማትቀበል የሀበሻ ኢትዮጵያ አንቀበልም☝️☝️☝️

  • @mesfinkebede4224
    @mesfinkebede4224 ปีที่แล้ว

    ኦሮሞ አማራን ከመጥላት የመነጨና በተጨማሪነት ለፓለቲካ ፍጆታም በመጠቀም የላቲን ወይም የሠላቶ ፊደልን ተጠቅመዋል። ስለዚህ ኦሮሞ ኢትዮጵያዊ ሳይሆን መጤ ነው በኦሮሞ ማግግሬሽን ግዜ ወደ ኢትዮጵያ የገባው ወደ ማለት መደምደሚያ ተደርሷል ።

  • @Ethiopia2112
    @Ethiopia2112 ปีที่แล้ว +2

    ቋንቋውንም እራሱ ቶሎ ለመማማር እንዲረዳ የግእዝ ፊደሎችን ብንጠቀም የተሻለ ነው። ኦሮምኛ ለመማር ፊደሉ ላቲን ስለሆነ ግዜ ይፈጃል።

    • @andnet2094
      @andnet2094 ปีที่แล้ว

      ትክክል ነዉ:: ጉዳቱ ይህ ብቻ ዓይደለም: ኦሮምኛም ሆነ ሌሎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እንዳያድጉ ብሎም ከጊዜ በኇላ እንዲጠፉ በወያኔ የተሸረበ ተንኮል ነዉ:: በመሰረተ ትምህርት ዘመን እኮ ሱማሊኛንም: አሮምኛንም ወዘ በግዕዝ ፊደል ተምረዉ ብዙ ኢትዮጵያዉያን ይናገርዋቸዋል::