የአቶ በቃሉ ዘለቀ የመሪነት ተሞክሮ /የስራ መሪዎች መድረክ/Forum for Executive Leaders

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 28 ก.ย. 2024
  • የመሪዎች መድረክ (Forum for ExEecutive Leaders, FEEL) ተጨባጭ ተሞክሮ ያላቸው መሪዎች ለሌሎች መሪዎች ያላቸውን ልምድ የሚያካፍሉበት፣ ከሌሎች ተሞክሮ የሚማሩበት አንዲሁም የግንኙነት መረብ የሚዘረጉበት መድረክ ነው፡፡
    የመድረኩ አራተኛ አንግዳ አቶ በቃሉ ዘለቀ ሲሆኑ የአቢሲንያ ባንክ ፕሮዝዳንት አንዲሁም የቀድሞ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳንት በመሪዎች መድረክ በመገኘት የመሪነት ተሞክሮአቸውን አካፍለዋል፡፡ ይህ ቪድዮ ከአቶ በቃሉ የተገኙ 15 የመሪነት ተሞክሮዎችን ያብራራል፡፡
    የመሪዎች መድረክ አባል በመሆን ልምዶትን ያካፍሉ፣ ከሌሎች ተሞከሮዎች ይማሩ አንዲሁም ግንኙነትዎን በማዳበር ማህበራዊ ክህሎትዎን የበለጠ ያዳብሩ፡፡

ความคิดเห็น • 3

  • @MekonnenHaddish
    @MekonnenHaddish หลายเดือนก่อน +1

    ሠላም ነው ዶ/ር ?እንደምን ሠነበቱ?

  • @MekonnenHaddish
    @MekonnenHaddish หลายเดือนก่อน +1

    The programme is atractive.

  • @muktarabdulkerim7163
    @muktarabdulkerim7163 หลายเดือนก่อน

    Thanks 👍👍👍👍