Ethiopia‒ዐቢይ አባታቸውን ወቀሱ|ጃዋር ወረደባቸው|abiy ahimed ali|jawar mohammed|ብልጽግና |pp

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 7 ก.พ. 2025
  • ምሥጢር
    ዐቢይ አባታቸውን ወቀሱ!ጃዋር ወረደባቸው!Ethiopia‒ዐቢይ አባታቸውን ወቀሱ|ጃዋር ወረደባቸው|abiy ahimed ali|jawar mohammed|ብልጽግና |pp#tobiya#ጦቢያ#abelbirhanuየወይኗልጅ#habesha#debretsiongebremichael#ethioforumኢትዮፎረም#abelbirhanuየወይኗልጅ#news#duet#africa#history#ebs#artstv#addisagelgil#

ความคิดเห็น • 18

  • @HaawiiJimaa
    @HaawiiJimaa 6 วันที่ผ่านมา

    Love ❤️ 😍 💖 ❣️

  • @Adi-p7b
    @Adi-p7b 7 วันที่ผ่านมา +4

    🔻አብዮት አህመድ አባቱን አያውቅም ኢትዮጵሁያን አያውቅም ሀሁ አያውቅም

  • @Boranborana9196
    @Boranborana9196 6 วันที่ผ่านมา

    እርቅና መሣሪያ ማውረድ በእንዲህ ዓይነት መድረክ በሚደረግ ጥሪ አይደለም። የራሱ አካሄድ አለው። ግን እርቅና ሠላም ለሀገር መቀጠል ወሳኝ መፍትሔ ነው።

  • @shilemesbelete4477
    @shilemesbelete4477 7 วันที่ผ่านมา +3

    አብይ አባቱን መውቀሱ በራሱ እጅ አለመግደሉና በሰው እጅ ማስገደሉ ቆጭቶት ነው አባቱን የወቀሰው፤ እኔ ሳልገድልህ አመለጥከኝ ማለቱ ነውና፣ ይህ በንጹሐን ደም የሰከረ።

    • @markshawn6967
      @markshawn6967 6 วันที่ผ่านมา

      You called him Moses to over run the majority and failed.

  • @tsenat381
    @tsenat381 7 วันที่ผ่านมา

    Eseyeee yetabatewa tegebanebere

  • @shilemesbelete4477
    @shilemesbelete4477 7 วันที่ผ่านมา

    አብይ እውነቱን ነው አባቱን ያለመግደሉ የሚቆጨው ሰው ሌሎቹንም በእጁ አለመግደሉና አለማሰቃየቱ ይሆናል አንድም ሰው ቶርች አላደረኩሞ ማለቱ።

  • @soyegerado6831
    @soyegerado6831 6 วันที่ผ่านมา

    አይ ጋሽዬ ፖለቲከኞችን ቶረች አላደረግንም የሚሉት ፣ ወደ አዋሽ አርባ የሚወስዷቸው ሊያሰቃዩአቸው ሳይሆን ለሽርሽር ነው ብለው አስበው ይሆን???

  • @BizuwerkZerfu
    @BizuwerkZerfu 6 วันที่ผ่านมา

    Habtamu Kitaba👎.

  • @BizuwerkZerfu
    @BizuwerkZerfu 6 วันที่ผ่านมา

    Torch medereg yalebet kale gin.........

  • @dawittefera4543
    @dawittefera4543 7 วันที่ผ่านมา

    Ehenen endetelek lekawenet endawera

  • @barkishaamuhammed2746
    @barkishaamuhammed2746 7 วันที่ผ่านมา

    ልሙጦች ገና ይለቀማሉ

  • @TesfayeZergawu
    @TesfayeZergawu 7 วันที่ผ่านมา +1

    She is Amhara racist

  • @LiseyasSanchase-kq8xd
    @LiseyasSanchase-kq8xd 7 วันที่ผ่านมา

    ዒትዮጵያ ውስጥ ሕዝቡን ሁሉ ያላካተተ ያልወከለ መንግስት ነበር ዕንዴ፧ በኣብይ በንቀት ይሚመረተው የውሽት ትረካ ኣሁንም ህዝቡን ዕያስደነቀ ነው። ሕወሃት የመጀመሪያዋ ነች ይትግሬ መንግስት ብላ ያደማች ኣሁን ደግም ብልግና የዖሮሞ መንግስት ብለው የተተኩ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ዕንዲህ ተሰምቶም ኣይታወቅም። ከየት ይተፈለፈሉ ሰያጣኖች ናቸው፧ ወታደሮች ለመመልመል ሁሉን ያካተተ የመጀመሪያው ፓርቲ መንግስት ይላል ህዝቡን በመናቅ ደደብ ማስታወስ ዕንደማይችሉ ቆጥሮ ደብተር ኣስይዞ ማሰልጠኛ ስብሰባ ብሎ በጉቦ የደለቡ ኣረመኔዎች ጠርቶ ይጎሰጉሳቸውና ያንን የተናገረውን ዕንደ በቀቀን ያስተጋባሉ። ቂጣቸውን ጥለው ይሚሮጡ ፣ የመንገደኛ ቁላ ቆርጦ ጀግና ነኝ ልጃችሑን ላግባት የሚሉትን ጎትተን ሃገር ምሩ መባል ነበረበት ማለት ነው። የመሰረተ ትምህርት ዘመቻ በመላ ሃገሪቱ ታውጆ ወጣቶች ዘምተው ሲያስተምሩ የነበረው ለካ ለኣማራ ክልል ብቻ ነበር፧ ያኔ መግባቢያ የጋራ ቋንቋችንን የሚናገሩ ብዙም ኣልነበሩም በየገጠሩ። ሖኖም ለዛሬው የምሁራን ከተለያዩ ህብረተሰብ መሃል መፈልፈል ምክንያት ኣስተዋፅዖ ነበረው። ዛሬ በብልግና ነው ማካተት የተጀመረው። ምን ኣይነት የደደብ ንቀት ነው፧ መደመር ሃገር በቀል ዕሳቤ ብሎ ዕንደ መርሆ ሲተረክ ምን ሳይኮርጅ የሚናገረው ነገር ኖሮ ነው ለፍልስፍና በቃሁኝ የሚለው። ጎራ ላለመፍጠርና ክፍፍልን ለማስቆም ርዕዮት በኣለም ደረጃ ቀርቷል። በኣዲሱ ኣለም የደረስንባቸውን ዕውቀቶች ማሻሻል ማርቀቅ ስራን ፍልስፍና ኣድርገን ነው ሰላም ያገኘነው በኣደጉ ሃገራት ነዋሪዎች። መቀነስም የመፍትሄ ኣካል ነው ዕንደ ቦታውና ዕንደ ኣስፈላጊነቱ። ይሄንን ከሃዲ ኣማራው ብቻ መስሎታል ከመንበሩ ከኣደራ ቦታ መንግሎ ሰላማችንን ማንገስ የሚፈልጉት፧ ኦሮሞውን ብቻ በዙሪያህ ያሰባሰብከው ዕንደ ሕወሐት ለዝርፊያ ለቅሚያና ከፋፍሎ ይስልጣንን የመመዝበሪያ ግዜ ለማራዘም ብቻ ነው። ዕብድ በመሆንህ ብቻ ነው የተቆረጠ ጡት የየዘ የሚዘገንን ዕጅ በሃውልት ደረጃ ተሰርቶ መሃል መንደር ያስተከልከው። ተከሳሾቹም የጥቁር ህዝብ ጋሻ የነፃነት ችቦ ኣቀጣጣይ የኣለም ጭቁን ህዝቦች ብርሃን ሆነው ያለፉትን ጀግኖች ሚኒሊክን ከበው ኣይዞህ ብለው ግንባር ላይ ሲዋደቁ የነበሩን የዖሮሞ ተናጋሪ የነበሩን ጀግኖች ጭምር ነው። ሚኒሊክ የጥቁር ህዝቦች ኣካል፤ ሁሉ ነገራችንና መኩሪያችን ነው። ኩሩው ሚኒሊክ ሐገር ሲመራ ቀዳማዊ ሐይለ ሥላሤም ኢትዮጵያን ሲረከቧት ልሂቃኖቹ በዘመናዊ ትምህርት ቤት ያልተማሩ በዕቅድ በብልሃት በስልት በማሣበር በውሳኔ ኣሰጣጥና የሃገር ድንበር በማካለል ተግባራዊነት ዛሬ በፕሮፌሰር ደረጃ ተመራቂ ነን ከሚሉ ቀባጣሪ በሺህ ግዜ የሚበልጡ ናቸው። የሚኒሊክ ሰይፍ ግድግዳ ላይ ተሰቅላ ኣትቀርም። የሚያወርዳትና የሚታጠቃት ጀግና ወይ ጀግኒት የመጡ ዕለት መግቢያችሁ የት ዕንድሆነ ለማየት ያብቃን።
    በዛ ሃሩር በቆርቆሮ ግድግዳ ያለ ምግብና ውሃ መፀዳጃና መታጠቢያ በቂ በሌለበት በሽተኞችንም ኣብሮ ኣጭቆ ያለ ወንጀላቸው ማሰር ማሰቃየት ኣልፎም መግደል ብቻ ሳይሖን ሲዖልን በምድር ላይ መገንባት ካልሆነ ምን ሊባል ይቻላል፧ ይሄም የናንተን የጥንቦቹን መሪ ኣኩራርቶ (ቶርች) ኣናደርግም ብሎ ሲኩራራ ማየት ዕርግማን ነው። ሓገሪትዋና በተለይም የጎሳ ክልሎች ሰይጣንን ሳያስደንቀው ኣይቀርም ከሱ የባሱ ዕንዳሉ ሲረዳ።
    ዕናንተ ኢትዮጵያውያንና (ከሁሉ ዕንደ ዜጋ ተዋደው ከተጋቡ የተዋለዳችሁ) በጎሳ ስማችሑ መድረሻ መክረሚያ መኖሪያ የሌላችሑ ሁሉ የፋኖዎች ትግል ብቻ ነው መዳኛችሑ።
    መረጃ
    የስዊድን ፖሊስ ዋና ኣዛዥ በድንገተኛ የመኪኖች ደህንነትና የነጂዎቹ ጤንነት (ኣልኮሆል) በተመለከተ በፖሊስ ዕንዲቆም ተደርጎ ለምን ፖሊሱ ዕንዳቆመው ሲጠይቀው ቁጥ ጥር ለማድረግ ነው ኣለው። ዕኔ ኣለቃህ ነኝ ብሎ መታወቂያውን ኣሳይቶ ፍተሻው በመኪናው ላይ ዕንዳይደረግ ሙከራ ሲያደርግ። ፖሊሱም ያንተ ኣለቅነት የሚሰራው በስራ ሰኣታት በቢሮው ስምሪት ላይ ስትሠማራ ብቻ ነው ፤ በል ፈጥነህ ወርደህ የዕቃ መጫኛውን የሁዋላ በር ክፈት ኣሳይና ጉዞህን ዕንደማንኛቸውም ዜጎች ትቀጥላለህ ብሎ ኣስወርዶ ሲያስከፍተው የዕጅ ካቴናና ኣጭር የመግረፊያ ጅራፍ መሰል ኣገኘበት። ይሄንን የመሰሉ ለምን በመኪናው ይዞ ዕንደሚዞር ኣፋጦ ጠይቆ ረዳቶች ሌሎች ፖሊሦች በስውር ጠርቶ ከበቡት። መደናገጡ ጥርጣሬ ውስጥ ስለከተታቸው በፖሊስ መኪና ወደ ጣቢያ ይዘውት ሄዱ የሱንም መኪና በሌላ ፖሊስ ዕየተነዳ ተከታትለው ጣቢያ ደርሰው በኮምፕዩተር ላይ ማንነቱን ለማመሳከር ሲያገላብጡ ሁለት ሴቶች ደፍሮናል የማናውቀው ኣድራሻ ወስዶን በፖሊስ ዕንደሚጠየቁ በማስመሰል ኣስሮ ዕየገረፈ ዕራሱን ኣርክቶ ደም ኣስለቅሶ መንገድ ላይ ዕንደወረወራቸው በተለያዩ ሴቶች ክስ ዕንዲደረግበት ቢጠየቅም ካለበት ሃላፊነትና በሱ ላይ ባለው የባልደረቦቹ ዕምነት ከዕውነት የራቀ ተብሎ መዘጋቱን ክሱም መውደቁን ኣንብበው። ከያዛቸው ቁሶች ጋር ግን ክሳቸው መሰረት ያለው ይሆናል በማለት ኣቆይተውት ሁኔታውን ለሚመለከተው ኣቃቤ ሲያስረዱ በፖሊስ ዕጅ ዕንዲቆይና ጥናቱ ምርመራው ዕንዲጠናከር ተደርጎ ውጥረቱ ሌላ ብዙ ተጨማሪ መረጃዎች ይዞ ስለቀረበ ከሳሽ ሴቶች ተጠርተው ቃላቸውን ሲሰጡ የተዘገበው በሙሉ በመኖሪያ ቤቱ ድብቅ ክፍል ተመሳሳይነት ኣመኔታ ፈጥሮ ክስ ተመስርቶበት ድርጊቱንም ኣምኖ በ ኣምስት ኣመት ፅኑ ዕስራት ያለ ኣመክሮ ተፈረደበት ሴቶቹም ከ ሁለት ነጥብ ኣምስት ሚሊዮን በየፊናቸው ካሳ ተከፍሏቸው የ ኣምስት ሚሊዮን ባለ ዕዳ ሆንዋል። ገንዘቡም ከመንግስት ካዝና ወጥቶ ተከፍሎ ዕሱ ወንጀለኛው ሲፈታ ዕየሰራ ማንቁርቱን ተይዞ ለመንግስት ይከፍላታል።
    ከሃላፊነት ቦታውም ተመነቀረ። የለ ኣግባብ የታሰሩና ተከሰው ነፃ የተለቀቁ ወይም ተጎጂዎች በሙሉ መንግስት ካሳ፤ ያጡትን ገቢ ጨምሮ ኣክሎ የተገመቱ ገንዘቦች ይከፍላል። ስለዚህም ማናቸውም ከሳሾች ከፍተኛ ጥንቃቄ ያደርጋሉ። የተረቱ የፍርድ ቤቱን ወጪ በሙሉ የሚሸፍን ሂሳብ ከፋይ ስለሚሆኑ ኣቃቤ ህጉም መንግስትን ላለማክሰር ክስ በኣልባሌና በባለስልጣናት ፍላጎቶች ወይ ቅራኔ መግባት፤ ዜጎችን ንፁሃንን ኣያስርም ኣይከስም።
    ባለ ስልጣናትን ሁሉ ከቢሮዋቸው ውጪም ሆነ ግቢው ውስጥ ህግ የበላይ ሆና ትከታተላቸዋለች። ፖሊሱን ኣለማድነቅ ኣለመሰልጠን ነው። ኣብይም ሆነ ይግሉ ፓርቲና ፈሪ ኣደግዳጊ ጠባብ ዘረኞች ለተጠየቁት ጥያቄ መልስ ሰጥተው ኣያውቁም። ሥለ ፋሲል ቤተመንግስትም ሆነ ስለሚቀበጣጥሩት ጥያቄ ያቀረበ የለም።ምን ዕንደሚያወሩ የገባው ኣንድም ሰው ኣግኝተን ኣናውቅም። የት ኣፍሪካ ውስጥ ሌላ ኢትዮጵያ ዕንዳለች ዕያጠያየቅን ነው።