ወንጌላዊ ያሬድ ጥላሁን ( የመኖር ፍሬ )

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 5 ต.ค. 2024
  • ዮሐንስ ወንጌል 15
    1 “እውነተኛው የወይን ተክል እኔ ነኝ፤ አትክልተኛውም አባቴ ነው። 2እርሱም በእኔ ያለውን፣ የማያፈራውን ቅርንጫፍ ሁሉ ቈርጦ ይጥለዋል፤ ፍሬ የሚያፈራውን ቅርንጫፍ ሁሉ ግን የበለጠ እንዲያፈራ ይገርዘዋል።15፥2 ይገርዘዋል የሚለው የግሪኩ ቃል ያጠራዋል የሚል ትርጒም አለው 3ከነገርኋችሁ ቃል የተነሣ እናንተ አሁን ንጹሓን ናችሁ። 4በእኔ ኑሩ፤ እኔም በእናንተ እኖራለሁ። ቅርንጫፍ በወይኑ ግንድ ካልሆነ በቀር ብቻውን ፍሬ ሊያፈራ አይችልም፤ እናንተም በእኔ ካልኖራችሁ ፍሬ ልታፈሩ አትችሉም።

ความคิดเห็น • 26