በኢትዮጵያ የተጀመረው ዲጂታል መገበያያ ወዴት እያመራ ነው ?
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 10 ก.พ. 2025
- #ይህንን_ሊንክ_በመጫን#በየጊዜው_እንዲደርስዎ
#ሰብስክራይብ#ያድርጉን#ለሌሎችም_ሼር_ያድርጉ።
/ @awajnegariawajnegari
#telegram page_ትክክለኛው የምፅዓቱ አዋጅ ነጋሪ ድምፅ
/ 100083000635199
#gofund.me/3b1c... ይህንን_ሊንክ_በመጫንና#ለሌሎችም_በማጋራት# ከጎናችን ይሆኑ ዘንድ_በጌታ ፍቅር_እንጠይቃለን።
የምፅዓቱ አዋጅ ነጋሪ አገልግሎት ታዳምያንና አጋር ቤተሰቦች በርካቶቻችሁ የቀጥታ ሥርጭት እንድናደርግ እያበረታታችሁን ስላለ የእናንተ ድጋፍ ስላስፈለገን የሚድያ ማስፋፍያ ማቴርያሎች ስለሚያስፈልገን ድጋፋችሁን እንድታደርጉ በጌታ ፍቅር እንጠይቃለን። በዚህ በጎፈንድሚ ፕላትፎርም የቻላችሁትን ያህል እንድትደግፉን እንጠይቃለን።
የምጽኣቱ ኣዋጅ ነጋሪ እግዚኣብሄር ይባርካቹ በኣገልግሎታቹ ብዙ ነው የምንጠቀመው
በመጀመሪያ ማ ራ ና ታ ኢየሱስ ሆይ ቶሎ ና❤❤
እኔ ስለ አንተ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ ነገር ግን የሰለጠኑ ሀገሮች አይምሮ የጎደላቸው ናቸው በቃ እግዚአብሔር ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው ይላል ሆዳቸው አምላካቸው ክብራቸው በነውራቸው ነው ፀልዩ ጌታ በደጅ ነው እንንቃ ጌታ ሲመጣ ተኝተን እንዳያገኝን ማራናታ አሜን ጌታ ኢየሱስ ሆይ ቶሎ ና
በብዙ ተባረኩ እውነት ይሄን ፕሮግራም ሳይ ጌታን እናፍቃለሁ ቶሎ መጥቶ ከድካማችን ይገላግለን
ጌታ ይባርካችሁ የምፅሃት አዋጅ ነጋሩ አቅራቢ ወንድማችን ብስራት ሌሎችም በስውር ይህን ፕሮግራም በተለያየም መንገድ የምታገለግሉ ሁሉ ጌታ ዘመን አገልግሎታችሁን ይባርክላችሁ ያብዛላችሁ ተባረኩ ማራናታ ጌታ ሆይ ና እንላለን ❤❤❤❤
ያባቴ ልጆ እስከዛሬ ስከታተልህ አስተያየት ሰጥቼ አላቅም ዛሬ ግን ጠቅለል አድርጌ አፉ ማር ብየሀለሁ ዘመንህ ተባርኴል ለትውልድ በረከት ሁን ሻሎም
ወንድማችን ብስራት ታደሰ ዘመንህ ይባረክ ተባረክልኝ ፀጋ ይብዛልህ❤❤❤
አበራቹሁ በሁሉ ዘርፍ የምታገለግሉ ሁሉ ተባረኩልን 🙌🙌🙌🙌አዎ እንነቃ እናነቃቃ 🏊🏊🏊🏊🏊🏊🏊🏄🏄🏄🏄🏄🏄
ጌታ እግዚአብሔር ይባርካችሁ እውነትም የምፅዓት አዋጅ ነጋር ትክክለኛው መልእክት ላይ ነው እየሰራችሁ ያላቸው በርቱ ጌታ ከእናንተ ጋር ይሁን።
ጌታ ይመጣል ሃሌ ሉያ ተዘጋጅተን እንጠብቀው ዘንድ ጌታ ይርዳን ተባረኩ
Betam astemari chanale naw.bertu EGZHBHER abzeto yebarkachu.MARNTA!
ጌታ ኢየሱስ አብቶ ይባርክህ
በጣም ጌታ አብዝቶ ይባርካችሁ ቤተ ክርስቲያን የረሳችውንና የተወችውን ስለ ውዱ አምላካችንና ፈጣሪያችን ስለ ጌታችን ኢየሱስን ዳግም የክበር ምፃት በምተቀርቡት ሁሉ ተጠቃሚ ነኝ ።በርቱ የጌታ ፀጋ የብዛላችሁ።
አሜን አሜን ጌታ ይባርከችሁ ማራናታ ኢየሱስ ሆይ ቶሎ ናናናናናና!!!!!!!!!!
God bless you.
አሜን ጌታ ኢየሱስ በቶሎ ና 🙏
ጌታ ይባርካችሁ🙏
ወድሜ ዘመንህ ዪባረክ።እስከአሁን ብዙ ትምህርት አምልጦኛል።
ኣሜን ኣሜን ተባረኩ ማራናታ ጌታ አየሱስ ቶሎነ❤❤❤❤
ብሩክ ወንድም ብስራት የረዳህ ይባረክ እየባረከ ይባርክህ
Amen😭🙏
በእውነት በናንተ በጣም ተጠቅሜአለሁ❤❤❤❤❤
አሜን ተባረከ ጌታ የሱስ ቶሎ ና ማሪናታ
የአዋጅ ምፅአት ነጋሪ አገልጋዮች በሙሉ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ይባርካችሁ! በፕሮግራማችሁ እየተባረክን ስለሆነ ተባረኩልን
እግዚአብሔር ይባረክ ዎንድሜ 🙏
Your message is comfortable and awake able , my God bless you.
Geta Eyesus yibarkih be Eyesus dem teshefen
ይህን ራእይ የሰጣቸሁ እግዚአብሔር ይመስገን!..... ድምፁን ሰምታችሁ ሰለ ታዘዛቸሁ ጌታ አብዝቶ ይባርካችሁ!......
ተባረኩ በርቱ
ቸሩ እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልን🙏
May the almighty God bless you again and again brother Bisrat Tadesse .
እኛ ወደ እግዛአብሔር እንጩህ ይህ ነገር ወደ ኢትዬጵያ እንዳይመጣ ይህ መንግሥት ከመይ ስንት ነገረ መጣ ሁሉም መንግሥታት እንዲህ ያለውን በተከበረችው አገር ታስቦም አያውቅም እግዚአብሔር ሆይ ድረስልን ይህ ከመሆኑ በፊት
ሻሎም ሻሎም ወንድም ብስራት በርታ ቀጥልበት.
እግዚአብሔር ሁሌ የነቃን ያድርገን የተሰጠንን ሀላፊነት ለመወጣት ጌታ ይርዳን
አሜን
Tebareku
አሜን ጌታ ኢየሱስ ሆይ ቶሎ ና ና
AMEN AMEN AMEN amen amen amen ❤❤❤
Zemenachu ybarek 🙏❤🙏
All digital systems going into the same direction
ጌታ ኢየሱስ ቶሎ ና....
እግዚአብሔር ይባርካቹ
Wow wow wow haleluya amen amen des sil wow amen amen amen maranata wudachin yesus hoy tolo naln
❤❤❤God bless you brother 🌿🕊🙏🌿🕊🌿🕊
Ameeen
Amen maranata geta yesus tolo na
አቤቱ ጌታ ሆይ ማስተዋል ይብዛልን
አሜንንንንንንንንን አሜንንንንንንንንን
Amen amen Geta ybark 👏👏👏
Amen maranata 🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌
እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርካቹ 🙏🏽🙌🏾
ወንድሜ ጌታ ይባርክህ
ጌታ ጸጋውን ያብዛልህ ወንድሜ!!
Oh ! Bro God bless U !
ብስሬ ጌታ ይባርክህ
ባፈጠነልን ከጦርነት ከረሀብ ከሽብር አለም ንቅል አድርጎ ባወጣን
God Bless You Brother !!!
Keep it up god bless you guys ♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️❤️❤️❤️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️♥️
Marinate jesus ❤
❤❤❤
እንኮን በሰላም መጣችሁ
jesus coming soon
Ewnet new egzabher aynachn ykfetln
Kefetena ysewren
Egzabher abzto abzto ybarkach
Asfelagi melekt new yemtastelalfew egzabher ybarkh
Maranata
Yesuse ashese ,eyesuse yadenal, jesuse is saver
ሻሎም ሻሎም፣ጌታ፣ ይባርክህ ብስራተ ፣
ጠቃሚ አካላት እናንተ ናችሁ
Marenata eyesusi hoy tolo na
Gata eysusi hoy ye Antani mamxati nakitani endnxabiq erdani
Yesuse ashese ,eyesuse yadenal, jesuse is seavore
Geta yebarkgh
እትዮጵያ ለምን ዲጅታል ታደርጋለች ማድረግ አለባት ሌቦችን ለመቆጣጠር ሁሉንም መንፈሳዊ ነገር እያደረጋችሁ እድገትን አታበላሹ ሌላ ፖለቲካ በሀይማኖት ስም ሆነብኝ በቅንነት የሚሰማውን ኮንፊዩዝ አታድርጉት ለምን በኢትዮጵያ ስም አደረጋችሁት ውጭ እየኖራችሁ እዮነራችሁበት የሌላውን ስለጣኔ እገታ ነው
ውድ ወንድማችን ስለሰጠኸን አስተያየት እናመሰግናለን። ትክክል ነኽ ነገርግን የሰራነው ስራ አንተ እንዳልከው ሳይሆን ውደድንም ጠላንም የአውሬው(ሃሳዊው) መገለጥ በቅርብ ስለሆነ መንገዶች ሁሉ ሃይማኖት፤ስፖርት፤ሚድያው፤የፋይናንስ ተቋም ሳይቀር ወ.ዘ.ተ ምቹ መደላድል እየተፈጠረ ይገኛል። ይህ ሲባል አለሙ ሁሉ በዚህ ይካተታል። ውድ ወንድማችን መንፈሳዊ ስራ ከፖለቲካ ጋር ተቀይጦ ኃያሉን አምላክ ማገልገል ስለማይቻል ከላይ ለመጥቀስ እንደሞከርነው በአለም ላይ ያለው ሃገራችንን ጨምሮ ሲስተም በአንድ ቋት ለማድረግ ከፍተኛ ሂደት ላይ ይገኛልና ለክርስቶስ ዳግም ምፅዓት ራስህንና ቤተሰብህን እንድታዘጋጅ ምክራችን ነው። ማራናታ !
ወንድማችን ብስራትና ሌሎቻችሁም የምፅዓቱ አዋጅ ነጋሪ አገልጋዮች ጌታ ይባርካችሁ!!! በዚህ ዘመን ፤ ሁሉም በተኛበት ወቅት እናንት ብቻ ናችሁ ይህንን የሚያነቃ መልዕክት በሀገራችን ለክርስቲያኑ ሕዝብ እያቀረባችሁ ያላችሁት ! በዕውነቱ የፍፃሜው ዘመን ብርቅዬ አዋጅ ነጋሪ ጉበኞች ናችሁ ፀጋውን ያብዛላችሁ!!! በውጭው ሀገር እንክዋን ጥቂት በዚህ አቅጣጫ የሚጮኹ ቅሬታእብያተ ክርስቲያናት አልታጡም!
በአስተያየት መስጫው ውስጥ :-
"እናንተ እየኖራችሁበት፤ ኢትዮጵያን ከስልጥኔ
ትከለክለላችሁ”
ለተባለው ሀሳብ መልስ አለኝ :-
ለነገሩ ይህ ዓይነቱ ሰልጣኔ በራዕይ 13 መሠረት
የዘለዓለም ሞት መንገድ ነው!
እስካሁን ሁላችን አልነቃንም ነበር : አሁን ግን ነገሩ እየገፋ ሲመጣ ትንቢቱም ግልፅ እየሆነ እየመጣ ነውና እናንተ ዕድለኞችናችሁ ገና
ሳይጀመር እንደዚህ የሚያስጠነቅቅ አግኝታችኅል!
እስካሁን እኛ ሳናውቅም ሆነ በደንብ ባለመረዳት የገባንበት ደግሞ አሁን ላይ ግለፅ እየሆነ ስለመጣ አሁን በተረዳንበት መጠን ሐጢያቱን ይሚናዘዝባትና የሚተዋት ምህረትን ያገኛል ስለሚል ቃሉ ! አሁንም ገና በሕይወት ስላለን ከአሁን በኅዋላ በደረስንበትና በተረዳንበት ወቅት ንስሐ የመግባት ዕድል አለን፤ ታዲያ ከዚህ በኅዋላ የእጅና፤ የግንባር (የአይን) ምልክት ለመውሰድ ብንጠየቅ፤ ላለመስጠት ጨክነን መወሰን ይገባናል!
በራእይ 16 : 10 እና 11 ላይ
" አምስተኛውም ጽዋውን በአውሬው ዙፋን ላይ አፈሰሰ፤ መንግሥቱም ጨለማ ሆነች ከስቃይም የተነሳ መላሶቻቸውን ያኝኩ ነበር፥
ከስቃያቸውና ከቍስላቸውም የተነሳ የሰማይን አምላክ ተሳደቡ፥ ከስራቸውም ንስሐ አልገቡም።"
የሚለው ከፍል ንስሐ ስለመግባት ሲናገር ከዚህ ክፍል አንድ ነገር እንረዳለን ይኸውም ስው ሁሉ ነገሩን በተረዳበት ጊዜ መቼም ሞት ካልቀደመው ፤ ወይም የጌታ የምፅዓቱ መለከት ድንገት ከመነፋቱ በፊት ስው በዓለም ሁሉ እየሆነ ያለውን የማስጠንቀቂያ ምልክቶች አይቶ ቢነቃ የንስሐ እድል እንዳሚኖረው የሚጠቁም ከፍል ነውና ባለፈው ነገር ተስፋ ሳንቆርጥ አሁን እንደ አምስቱ ልባሞቹ ቆነጃጅት ነቅተን፤ ይልቅ አሁን ደግሞ ሳንቀደም ቶሎ በዘይቱ በመንፈስ ቅዱስ ሀይልና እርዳታ መቅረዛችንን በንስሐ እንሙላ! እንጂ በቅድመ መከራ ንጥቀት እናመልጣለን ብለን እንደው አባካችሁ ቃሉ በማይለው የውሸት ተስፋ እራሳችንን አናታልል!!!
ይልቅ አሁን ያለንን የንስሐ ዕድል እንጠቀም! አሁን ቀን ሳለ ንሰሐ መግባትና ከአሁን በኋላ እየገፋ እየመጣ ላለው ነገር ዙሪያችንን መሰለል፤ መጠንቀቅ፤ ከዚህ በኋላ በዚህ አቅጣጫ በሚገጥመን ሁሉ፤ ቀላል ባይሆንም ዋጋ ለመክፈል በፀጋው እርዳታ ለመጨከን፤ በፆምና በፀሎት በቃል መንፈሳዊ ዝግጅት ለማድረግ እንትጋ! የሚረዳን ጌታ ደገሞ ታማኝ ነው!!
የአብይ መንግስት የአውሬው 666ስራ አስፈጻሚ እንደሆነ ታውቃላችሁ ግን አትናገሩም !! ይገርማል
በኢየሱስ ስም ስራው ይፍረስ
❤❤❤
ተባረኩ በርቱ
Maranata