Revelation: The Throne of God [Rev. 4:1-11] የእግዚአብሔር ዙፋን: በመጋቢ አሹ ተፈራ
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 11 ต.ค. 2024
- የዚህ አገልግሎት ዓላማ መጻሐፍትን መሰረት፥ ክርስቶስን ማዕከል፥ ያደረጉ ወንጌል ተኮር ትምህርቶችን [ወ.ተ.ት.] በማስተማር ሰዎችን ሁሉ ወደ ክርስቶስ ሙላት ለማሳደግ ነው!!!
"ለመዳን በእርሱ እንድታድጉ አሁን እንደ ተወለዱ ሕፃናት
ተንኰል የሌለበትን የቃልን ወተት ተመኙ።" [1ጴጥ 2፡2]
እርስዎም ይህን ቻነል "subscribe, share and comment" በማድረግ ይህን ወንጌል ተኮር ትምህት እስከ ምድር ዳር ድረስ ያድርሱ!
አሜን ለታረደዉ በግ ክብር ይሁን
ሕዝቅኤል ያየው ከ600 ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት ነው አራቱም እንሰሳት እያንዳንዳቸው አራት አራት ፊት እንዳላቸው ነው
አራቱ ወንጌላት የኖሩት ከክርስቶስ ልደት በኹዋላ ነው ስለሆነም ያየው existing creatures ነው
እነዚህ የእግዚአብሔርን ዙፋን የሚሸከሙ መሆናቸውን መናገር በቂ ነው