ความคิดเห็น •

  • @user-fo3tc2xl9g
    @user-fo3tc2xl9g ปีที่แล้ว +2

    አሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
    መልአከ አርያም ቀሲስ ብርሃኑ ጎበና።
    በተለይ በ ኮክሃ ሃይማኖት መጽሃፍዎ ብዙ አውቄአለሁ

  • @user-ox8gs3hm6l
    @user-ox8gs3hm6l ปีที่แล้ว +2

    አሜን አሜን አሜን ቃለህይወትን ያሰማልን አባታችን 🙏🙏🙏🙏

  • @janetkassay2555
    @janetkassay2555 ปีที่แล้ว +1

    አሜን! እግዚአብሔር ይስጥልን! ቃለ ህይወት ያሰማልን!!

  • @user-bo4wv8yn8d
    @user-bo4wv8yn8d 3 หลายเดือนก่อน

    አሜን ቃለህይወት ያሰማልን በድሜበፀጋውይጠብቅልን አሜን

  • @derejeworkneh6219
    @derejeworkneh6219 ปีที่แล้ว

    Amen Abatachin kale hiwot yasemalin.

  • @kokitube2172
    @kokitube2172 ปีที่แล้ว

    አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን

  • @tesfaneshcell971
    @tesfaneshcell971 ปีที่แล้ว

    አሜን አሜን አሜን ቃለህወትን ያሰማልን

  • @tedyte
    @tedyte 5 หลายเดือนก่อน

    አሜን እግዚአብሔር ይስጥልን ;
    የአገልግሎት ዘመንኖን ያርዝምልን

  • @yezinamulu6727
    @yezinamulu6727 ปีที่แล้ว

    Amen amen amen Kale yiywet yasemalin memhir

  • @almazteklemikael2066
    @almazteklemikael2066 ปีที่แล้ว

    እግዚአብሔር ይስጥልን መልአከ አርያም ቃለ ህይወት ያአሰማልን 🙏🙏🙏

  • @yonakidane7329
    @yonakidane7329 ปีที่แล้ว

    አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን !!

  • @romantaddesse5532
    @romantaddesse5532 ปีที่แล้ว

    Amen amen kale heywte yasemalene

  • @mekdesassefa4037
    @mekdesassefa4037 ปีที่แล้ว

    አሜን ቃለ ህይወትን የሠማልን

  • @user-bo4wv8yn8d
    @user-bo4wv8yn8d 3 หลายเดือนก่อน

    ቃለህይወትያሰማልን

  • @user-cl4sk1ej2h
    @user-cl4sk1ej2h ปีที่แล้ว

    ቃለ ሂወት ያሰማልን አባታችን

  • @bosenagashu1673
    @bosenagashu1673 ปีที่แล้ว

    መምህራችን ቃለሕይወት ያሰማልን 🙏🏿🙏🏿🥰

  • @solomonerifo629
    @solomonerifo629 9 หลายเดือนก่อน

    አሜን አሜን አሜን

  • @_Sokirates
    @_Sokirates ปีที่แล้ว +7

    እንደነዚህ አይነት ትምህርቶች በስፋት መሰጠት አለባቸው ስለ ኦርቶዶክስ በደንብ ማወቅ ይገባናል

    • @Alem9287
      @Alem9287 ปีที่แล้ว +1

      እውነት ነው ብዙ ትምህርት ያስፈልገናል አይናችን እያየ ህዝቤ እየጠፋ ነው😥

    • @bosenagashu1673
      @bosenagashu1673 ปีที่แล้ว +2

      ማዳመጥ ስላልቻልክ እንጅ ሁሌም ቤተክርስቲያን ታስተምራለች 🙏🏿እኛ ግን የት ነው ያለነው ብሎ መጠየቅ ጥሩ ነው 🙄

  • @adbarungatu2820
    @adbarungatu2820 ปีที่แล้ว

    ቃለ ሂወት ያሠማልን

  • @user-mf7zh9zj9b
    @user-mf7zh9zj9b ปีที่แล้ว

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን።

  • @BK-zh9eq
    @BK-zh9eq ปีที่แล้ว

    Amen qalehiwot yasemalen Abatachin Memhirachin

  • @hanasolomon-7420
    @hanasolomon-7420 ปีที่แล้ว +2

    እግዚአብሔር ይስጥልን ትልቅ ትምህርት ነው
    ቃለ ህይወት ያሰማልን

  • @almaayerga6339
    @almaayerga6339 ปีที่แล้ว +1

    Amen Amen Amen 🤲🤲🤲⛪😍

  • @buzayehutessema7697
    @buzayehutessema7697 ปีที่แล้ว

    Amen 🙏

  • @SebleAshagre7233
    @SebleAshagre7233 ปีที่แล้ว

    Amen ⛪🙏🙏🙏

  • @sarayayi6928
    @sarayayi6928 ปีที่แล้ว

    kale.hiwt.yasmalen.abatachen.💚💛❤🙏🙏

  • @estifanosteshager8587
    @estifanosteshager8587 ปีที่แล้ว

    አሜን፫🙏🙏🙏

  • @fekadugeberesillassie7504
    @fekadugeberesillassie7504 ปีที่แล้ว +1

    Abatachen kalehiwot yasemaln. Egege ewedotalhu bestelote ayersune abate.

  • @abebebeyene746
    @abebebeyene746 ปีที่แล้ว

    " ሁሉ " የሚለውን የብዙነት እና የአሃዝ ( ቁጥር ) መግለጫ መጽሐፍ ቅዱስ በአብዛኛው የሚጠቀምበት ለአንጻራዊነትና ለንጽጽር የሚጠቀምበት ሲሆን የሚጠቀመውም አብዛኛነትን ለማመልከት ነው ለምሳሌ በራእይ ዮሃንስ 12 ÷ 9 ላይ ሰይጣን ዓለሙን ሁሉ እንደሚያስት መገለጹ አብዛኛውን የሰው ዘር ስለማሳቱ ለመግለጽ እንጅ በተመላኪ አምላክነት ወይም በባህሪ አምላክነት ብቸኛ የሆነውን እግዚአብሔር አብን በብቸኛው መካከለኛ በጌታ እየሱስ በኩል የሚያመልክ አንድም እውነተኛ ክርስቲያን የለም ሁሉንም አስቷል ለማለት እንዳልሆነ ሁሉ ከጥምቀት ጋር በተገናኘም አጥማቂዎቹ ከማርቀስ 16 ÷ 16 :ከግብረ ሐዋርያት 2 ÷ 36 --41 : ከግብረ ሐዋርያት 8 ÷ 36 --38 :ከሮሜ 10 ÷ 17 መለኮታዊ መመሪያ ጋር ለማጥመቃቸው ምንም ጥያቄም ሆነ ጥርጣሬ የለም እናም "ከነቤተሰቡ ተጠመቀ ወይም ሀሉም ተጠመቁ የሚለው መግለጫ ለጥምቀት ብቁ የሆኑት ሁሉ ማለቱ እንጅ ወንድ የሆነ ህጻን ሁሉ ተጠመቀ ማለት ይደለም!!!

  • @buzayehutessema7697
    @buzayehutessema7697 หลายเดือนก่อน

    ❤❤❤❤

  • @alemwosendesta
    @alemwosendesta ปีที่แล้ว

    A men A men

  • @abebebeyene746
    @abebebeyene746 ปีที่แล้ว

    በግብረ ሐዋርያት 8 ÷ 35 --37 ላይ እንደተገለጸው ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ለመጠመቅ በጠየቀ ጊዜ ደቀመዝሙሩ ፊልጶስ ኢትዮጵያዊውን ጃንደረባ በፍጹም ልቡ የሚያምን ስለመሆኑ ለምን መጠየቅ አስፈለገው???

  • @abebebeyene746
    @abebebeyene746 ปีที่แล้ว

    የ 8ኛ ቀን ግዝረት የጥምቀት ምሳሌ ከሆነ ታድያ ለምን በ 8ኛው ቀን አታጠምቁም ???

  • @SisayHirpho
    @SisayHirpho 3 หลายเดือนก่อน

    ጨራሽ የማይገናን ጥቅስ ትጠቅሳላቹ ; ያልተጠቀሙ ህጻናት ይድናሉ ወይም አይድኑም ?

  • @addishiwotteklu4530
    @addishiwotteklu4530 ปีที่แล้ว

    አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን በእድሜ ጸጋ ይጠብቅልን
    የነገረ ሃይማኖት መርሐግብር በ playlist ላይ አንድ ቦታ እያገኘነው አይደለም እባካችሁን ደጋግመን መማር እንፈልጋለን እንደ ሌሎች የዝግጅት ክፍሎች አድርጉል ስል በትህትና ይጠይቃለሁ❤

    • @droneber2024
      @droneber2024 ปีที่แล้ว

      ይልቅ "በዓለም ሁሉ ይህ የመንግሥት ወንጌል ይስበካል" የተባለለትን ቅዱሱን ቃል ማንበብና በምህርቱ መሰረት ለመኖር መጣር ነው!!

  • @abebebeyene746
    @abebebeyene746 ปีที่แล้ว

    ይቅርታ በተመላኪ ወይም በባህሪ አምላክነት ብቸኛ ስለሆነው ስለ እግዚአብሔር አብ እንደገናም እግዚአብሔር አብን ለማምለክ በመካከለኛነቱ ብቸኛ ማምለኪያ ስለሆነው ስለ ጌታ የሱስ መጠቀስ ሲገባቸው በስህተት የተዘለሉ ጥቅሶች እነሆ ዮሃንስ 20 ÷ 17: 1ኛ ቆሮንቶስ 8 ÷ 5 : ዮሃንስ 14 ÷ 6 :1ኛ ጢሞቲዎስ 2 ÷ 5 ::

    • @FikerteAsres
      @FikerteAsres หลายเดือนก่อน

      መፅሐፍ ቅዱስ የያዙ ሙስሊሞች እንደ ኦንሊይ ጂሰስና አብ የበላይ አስተዳዳሪ ነው የሚሉ መናፍቃን ኮሜንት ይሸተኛል።
      በሥላሴ መሀል መከፋፈል የለም።
      አብ ተመላኪ ወልድ አስመላኪ የሚባል ነገር የለም። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በአንድነት እና በሦስትነት የሚመለክ አምላክ ነው።
      አንድ መለኮት + ሦስት አካል=አንድ አምላክ

  • @abebebeyene746
    @abebebeyene746 ปีที่แล้ว

    በሮሜ 10 ÷ 17 ላይ እኮ እምነት የእግዚአብሔርን ቃል በመስማትና ከመስማትም ማወቅ ከዚያም ማወቅን ተከትሎ የሚመጣ እንጅ እምነት ከወላጆች ወደ ልጆች የሚተላለፍ አይደለም !!! ሌላው ጌታ ልጆችን አትከልክሏቸው ማለቱ ህጻናትን ከማጥመቅ ጋር ፈጽሞ አይገናኝም ጌታ ያን ያደረገው በዘዳግም 31 ÷ 12 ላይ እንደተገለጸው ህጻናት ከአራስ ቤት ጀምሮ ሊማሩ እንደሚችሉ ስለሚያውቅ እንጅ በተጨማሪ 2ኛ ጢሞቲዎስ 3 ÷ 15 ትን ይመልከቱ!

    • @user-ow3iu7pb4l
      @user-ow3iu7pb4l หลายเดือนก่อน

      ኣዋቂ ሰው ኣምኖ መጠመቅ ይችላል! ሲጀመር ጥምቀት የእግዚኣብሄር ልጅነት ማግኛ መንገድ ነው። ሳይጠመቁ ቢሞቱስ !?ልድያ ኣመነች ቤቷ ውስጥ የነበሩትም ተጠመቁ። ኣዋቂ ሆኖ ያመነና ከክርስትያን ቤተሰብ የተወለደ ልጅ እንዴት በኣንድ box ታስገባለህ!?
      እስቲ ይህ ጥያቄ መልስ፡
      እስራኤላውያን በ 8 ቀናቸው የእግዚኣብሄር ልጅ የህዝብ ኣካል እንዲሆኑ ይገረዙ ነበር። የ8 ቀን ህጻን ኣምኖ ነው ሚገረዘው፧? ? በማን እምነት ነው የተገረዙ!?

  • @user-bc6zz3ew8u
    @user-bc6zz3ew8u ปีที่แล้ว

    አባቴ ሰላም ለእርሶ ይሁን ሲጀመር ጌታ እየሱስ ክርስቶስ በልጅነቱ ጥምቀትን አላደረገም ቅድስት ድንግል ማሪያም ልጆን ወስዳ በቤተ ክርስቲያን አስጠመቀች የሚል ስህተት ትምህርት የለም እኔ የማምነው ለትምህርቴ ተብሎ የተፃፈውን የማይጨመር የማይቀነሰውን መፅሐፍ ቅዱሱን ነው ሰው ሲባል ለአቅም አዳም የደረሰ ማለት እንጂ ጨቅላ ማለት አይደለም ጌታ ቅድስት ድንግል ማሪያም እየሱስን በወለደች ግዜ ህፃን ተወልዶልናል ተባለ እንጂ ሰው ተወልዶልናል አልተባለም እየሱስ ክርስቶስ ህፃናቶችን እትክልክሎቸው ብሎ ሲል የተሰየሙት ሰዎችን አትከልክሎቸው አይደለም ያለው በዛ ሰአት ፈሪሳውያን ህፃናት አይምሮአቸው ለሁ የተከፈተ ንፁሆች ተንኮል የሌላቸው ስለሆኑ ጌታን እንዳይቀበሉ ይከላከሉ ነበር ለዛ ነው አትከልክሎቸው ያለው እንደነሱ ካልሆንን አሁንም መንግስተ ሰማያት ዝግ ናት መንግስተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሀ ግቡ ትክክለኛው መንገድ ክርስቶስ ብቻ ነው መሪያችን እየሱስ ነው እሱ በተጠመቀበት ሰአትና እድሜ እንጠመቃለን እየሱስ ብቻውን ያድናል

    • @user-hv5wp6nq7g
      @user-hv5wp6nq7g ปีที่แล้ว +3

      30 አመት ሳይሞላሽ ብትሞችስ የት ነው መግቢያሽ ?

    • @archi1tube232
      @archi1tube232 ปีที่แล้ว +1

      እህቴ/ወንድሜ ሰላም ባለህበት/ሽበት ይድረስሽ። በመጽሃፍ አተረጓጎም ወይም አተያየት መለያየት ምክንያት ጥምቀት ላይ በእናንተ መካከል ልዩነት እንዳለ አንተ/ችም የምታውቂው ነው። ይሄንን ትምህርት መስማትህ/ሽ ጥሩ ነው። ግን ልክ ያንተ/ቺ መምህር እንደሚያስተምር አስበህ/ሽ ብታዳምጠ/ጪው በደንብ ይገለጽልሃል/ሻል። መልስ ለመመልስ ከምትሰማ/ሚ ለማወቅ ብታዳምጥ/ጭ በደንብ ይገባሃል/ሻል። እየሱስ ያድናል አወ። ከናንተ በፊት እኛ ነን ያልነው ጩሀቴን ቀማኝ ሆኖ ነው ነገሩ እና ጥያቄ ካለህ/ሽ መጠየቅ እንጅ እየሱስ እየሱስ እኛም እያልን ነው። thank you

    • @ba7359
      @ba7359 ปีที่แล้ว +1

      መዳን በእየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው ያመነ የተጠመቀ ይድናል ያላመነ ግን ይፈረድበታል ይላልና ምድረ ጨፋሪ መናፍቅ ንቃ !!!

    • @dfzemamarki1793
      @dfzemamarki1793 ปีที่แล้ว +1

      እዛ እድሚ ሳትደርሺ ብትሞችስ?

    • @ermyasgashaw3262
      @ermyasgashaw3262 ปีที่แล้ว +1

      HE WAS baptized at 30 and crucified on cross at 33 so follow him all the way and call us back

  • @balehtedeset2447
    @balehtedeset2447 ปีที่แล้ว +1

    ገና ሲጀምሩ በነገር በእነሱ እኛ ተረት ተረት ጀመሩ በዚላይ የማይገናኝ ጥቅስ እየጠቀሱ በሰውኛ አመለካከት (እንዲ ካለ እንዲ ማለት ነው) እያሉ የራስዎን ትርጉም እየሰጡ ሰውን ያስታሉ :: 🤚የእግዚአብሔር ቃል ግልጽ እና ቀጥታ ነው:: እንደርሶ በሌሎች አመለካከት ላይ ተመርኩዞ አይደለም :::::
    እንዲ ነው ዝም ብለው ይለፈልፉና ከዛ ካልተገነጠልን የሚሉት

    • @user-bc6zz3ew8u
      @user-bc6zz3ew8u ปีที่แล้ว

      ግልፅና ግልፅ ነው ያለ ክርስቶስ አለም አትድንም

    • @user-hv5wp6nq7g
      @user-hv5wp6nq7g ปีที่แล้ว

      አዎን እንዲህ ካለ እንዲህ ማለት ነው ለሚያምንበት ግልፅ ነው ብሉይ ኪዳን የሀዲስ ኪዳን ምሳሌ ነውና ተረዳህ ወንድሜ

  • @droneber2024
    @droneber2024 ปีที่แล้ว

    አቤት አቤት!!!ታዲያ ከአርባና ከሰማንያ ቀናት በፊት የሞቱት ምን ሊሆኑ ነው?ከዚህ ሁሉ እናቲየው ሆድ ውስጥ ገባ ብሎ ገና ወጣ ሲሉ ማጥመቅ አይሻልም!!እንዲህ ዓይነት ድርቅና አያምርምና በግላጭም ምን ያህል የዞረባችሁ እንደሆነ ያሳያል።ምን አለ ይልቁን በቃሉ አሳድጎ በፈቃዱ የጌታን አዳኝነት ተቀብሎ እንዲጠመቅ ቢደረግ!ለነገሩ ከቃሉ ጋር ተጣልታችሁ ድርሳናትንና ክርስትያናዊ ያልሆኑ ነገሮችን ስልምትከታተሉና ስለምታስተምሩ ከእናንተ መንፈሳዊ ነገር መጠበቅም ተገቢ አይደለም፣አሳፋሪዎች የስይጣን መሳቂያዎች እየሆናችሁ ነው

    • @droneber2024
      @droneber2024 ปีที่แล้ว

      @Sara Z ማና ነው እስከ ሰላሳ ዓመት ጠብቅ ያለህ?ስለ ክርስቶስ አዳኝነት ልጅን አስተምሮ በፈቀደ ጊዜ አምኖ ይጠመቃል!!!ሌላ መዘባረቅ አያስፈልግም፣ቅዱሱ መጽሐፍ ይነበብ---"ወንድ በአርባ ሴት ልጅ በሰማንያ" ከደብተራዎች ኪስ የወጣ የተለመድ ፍሬ ከርስኪ ነው

    • @user-hv5wp6nq7g
      @user-hv5wp6nq7g ปีที่แล้ว

      አመድ በዱቄት ይስቃል አሉ ግሩም ነው

    • @zewdumesele5845
      @zewdumesele5845 ปีที่แล้ว

      @@droneber2024 ena enante alneberachu ende ende geta 30 amet saymolan antemekm mtlut. Andu yante mesay be 30 amet new blual ena mn tlewaleh enantem neka belu kegna belay tsadik yelem milew neger ayawatachum.

  • @Alem9287
    @Alem9287 ปีที่แล้ว

    አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን

  • @yefekir5084
    @yefekir5084 4 หลายเดือนก่อน

    አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን!