የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 26 เม.ย. 2024
  • " የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
    የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
    የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል።
    " በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ " ሲሉ አሳውቀዋል።
    ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል።
    የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ " ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው " ብለዋል።
    ተፈታኝ ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል።
    የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል።
    ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል።
    #MoE
    @ethioflame
    #newcurriculum #ethiopianeducation #newtextbook

ความคิดเห็น • 12

  • @shortskills7612
    @shortskills7612 14 วันที่ผ่านมา +2

    Can we use pen and paper to remember things during this online exam ?

  • @meseleaschenaki4794
    @meseleaschenaki4794 14 วันที่ผ่านมา

    Addis Ababam be online new?

  • @samiyoo5604
    @samiyoo5604 13 วันที่ผ่านมา +1

    Online mifetenu yet nw mifetenut ?

    • @user-fp4oz9jo4b
      @user-fp4oz9jo4b 12 วันที่ผ่านมา

      Yeah negerun pls

    • @samiyoo5604
      @samiyoo5604 12 วันที่ผ่านมา

      @@user-fp4oz9jo4b tefetagn nesh?

  • @user-sn8lq9tg6l
    @user-sn8lq9tg6l 13 วันที่ผ่านมา

    Meche new

  • @user-ed5jd6hg9p
    @user-ed5jd6hg9p 13 วันที่ผ่านมา

    Entrance mach nw please nigarun

    • @NuhiTsegaye
      @NuhiTsegaye 6 วันที่ผ่านมา

      hamle 9-11

    • @user-ed5jd6hg9p
      @user-ed5jd6hg9p 6 วันที่ผ่านมา +1

      @@NuhiTsegaye tnks

  • @SintayehuDesta-es3xq
    @SintayehuDesta-es3xq 13 วันที่ผ่านมา

    😂😂😂😂😢😢😢

  • @meseleaschenaki4794
    @meseleaschenaki4794 14 วันที่ผ่านมา

    Addis Ababam be online new?