ขนาดวิดีโอ: 1280 X 720853 X 480640 X 360
แสดงแผงควบคุมโปรแกรมเล่น
เล่นอัตโนมัติ
เล่นใหม่
ዋው የቆየ ትዝታ ቀሰቀስክብኝ
ክክክክክክክክክ
የወለኔ ብሄረሰብ ከጉራጌ የተለየ ቋንቋ ፡ ታሪካዊ አመጣጥ ፤የራሳቸው ባህል ወግ ያላቸው በአንድነት በተያያዘ መልክዓ ምድር ላይ የሚኖር ማህበረሰብ ነው፡፡ ማህበረሰቡ ጉራጌ አለመሆኑን የሚያምንና ስነልቦናውም ወለኔነት መሆኑን እንጂ ጉራጌ ያለመሆኑን የሚገልጽ ሲሆን በህገ መንግስቱ ላይ የተቀመጡትን ብሄረሰብ ለመባል አስፈላጊ የሆኑ መስፈርቶች ሁሉ የሚያሟላ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ማህበረሰቡ ማንነቱ ተከብሮ በሀገሪቱ እንዳሉ ሌሎች ብሄረሰቦች በማንነት ታውቆ ራስን በራስ የማስተዳደር መብቱ እንዲከበርለት ጥያቄውን ለጉራጌ ዞን እና ለደቡብ ክልል እንዲሁም ለፌደሬሽን ብሄረሰቦች ምክር ቤቶች አቅርቦ ማህበረሰቡ ጉራጌ አለመሆኑ ታምኖበታል፡፡ ሆኖም ግን የደቡብ ክልል እና ጉራጌ ዞን ምላሽ እንዲሰጥ ቢጠየቅም እያደበሰበሰው ትኩረት ከመስጠት ይልቅ የማህበረሰቡ ተወላጆችን በመግደል እና በውሸት ወንጀል በማሰር መብታቸውን በመጠቃቸው ብቻ ሲሸማቀቁ እዚህ ተደርሶ ክልል ፍርክስክሱ ወጥቷል፡፡ እኛ የወለኔ ማህበረሰቦች ለ20 አመታት ሲቀርብ የቆየው የማንነት እና ራስን በራስ የማስተዳደር ህገመንግስታዊ መብታችን ታፍኖ ባለበት ሁኔታ የጉራጌ ዞን ክልል መሆኑን በጽኑ እንቃወማለን፡፡አሁን ጉራጌ ክልል ቢሆን የወለኔ ማህበረሰብ /ህዝባችን ሌላ ተደራቢ ተጽእኖ ውስጥ እንደሚገባ ስለምናውቅ ዳግም ምሬትና አፈና ውስጥ እንዲገባ አንፈልግም፡፡ የማንነትና ራስን የማስተዳደር ጥያቄያችን ከዞን ጀምሮ እስከ ክልል እና ፌደራል የሚመለከታቸው የመንግስት መ/ቤቶች ቢቀርብም በአንድ አመት ውስጥ ህዝበ ውሳኔ (ሪፈንደም) ተደርጎ ምላሽ ስላልተሰጠው በህጉ መሰረት ጥያቄው በራሱ እንደተመለሰ ስለሚቆጠር ወለኔ በብሄረሰብ ሆኖ ሊታወቅ ይገባል፡ ለወለኔ ማህበረሰብ የማንነት እና ራስን በራስ ማስተዳደር ጥያቄ ምላሽ ባለመስጠት ማህበረሰቡን በማንገላታት ህገ መንግስታዊ ጥሰት የደረሰበት በመሆኑ ይህን ህገመንግስታዊ እና ህዝባዊ መሰረት ያለው የማንነት እና ራስን የማስተዳደር ጥያቄ በአፋጣኝ ከዞኑ ክልልነት ጥያቄ በፊት ምላሽ ሊሰጠው ይገባል፡፡ስለዚህ የወለኔ ማህበረሰብ ተወላጆች በልየ ወረዳ /ዞን ተደራጅቶ የብሄረሰቦች ፍትሀዊ እና እኩል ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ክልል 7 ክላስር አደረጃጀትን እንደግፋልን፡፡
ዋዉ
😍😍😍😍😍😍😍😍
በጣም ያምራል በሀላችን አላህ ለወለኔ ህዝብ ሀቁን ያውጣለት
I proud to be welene
በጣምያምራልlike
ዋውአደኛ
👏👏👏👍👍👍
የኔ ጣፋጫች❤❤❤❤
አረ በርቱ ደስ ሲል
ያሰላም.
ጀግና
ደሥ ይላል
ጠክሩ❤❤❤ደሞቼ
ማሻአላህ በጠም ነው ደስ የሚለው
menge awash
ስታምሩ
አምሩዬ በምን አለሽ ❤❤❤🙏🙏🙏🙏
Wemochi bertu alene egame tadagiwenen kedre
፡YEARS
በወለንኛ
አፍቶ ገሬዘ እነዘፈን በኤኘ አላህ ያጥፋይ
ENG
ON
CBS
PGM
menge
የትሚቸሁም
Kkkkkkkk
dK
CFM
ሰብቾ ፈየ ስነበቲ
ወተት
ምነኮመ ታቆምሳሁም
ዋው የቆየ ትዝታ ቀሰቀስክብኝ
ክክክክክክክክክ
የወለኔ ብሄረሰብ ከጉራጌ የተለየ ቋንቋ ፡ ታሪካዊ አመጣጥ ፤የራሳቸው ባህል ወግ ያላቸው በአንድነት በተያያዘ መልክዓ ምድር ላይ የሚኖር ማህበረሰብ ነው፡፡ ማህበረሰቡ ጉራጌ አለመሆኑን የሚያምንና ስነልቦናውም ወለኔነት መሆኑን እንጂ ጉራጌ ያለመሆኑን የሚገልጽ ሲሆን በህገ መንግስቱ ላይ የተቀመጡትን ብሄረሰብ ለመባል አስፈላጊ የሆኑ መስፈርቶች ሁሉ የሚያሟላ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ማህበረሰቡ ማንነቱ ተከብሮ በሀገሪቱ እንዳሉ ሌሎች ብሄረሰቦች በማንነት ታውቆ ራስን በራስ የማስተዳደር መብቱ እንዲከበርለት ጥያቄውን ለጉራጌ ዞን እና ለደቡብ ክልል እንዲሁም ለፌደሬሽን ብሄረሰቦች ምክር ቤቶች አቅርቦ ማህበረሰቡ ጉራጌ አለመሆኑ ታምኖበታል፡፡
ሆኖም ግን የደቡብ ክልል እና ጉራጌ ዞን ምላሽ እንዲሰጥ ቢጠየቅም እያደበሰበሰው ትኩረት ከመስጠት ይልቅ የማህበረሰቡ ተወላጆችን በመግደል እና በውሸት ወንጀል በማሰር መብታቸውን በመጠቃቸው ብቻ ሲሸማቀቁ እዚህ ተደርሶ ክልል ፍርክስክሱ ወጥቷል፡፡
እኛ የወለኔ ማህበረሰቦች ለ20 አመታት ሲቀርብ የቆየው የማንነት እና ራስን በራስ የማስተዳደር ህገመንግስታዊ መብታችን ታፍኖ ባለበት ሁኔታ የጉራጌ ዞን ክልል መሆኑን በጽኑ እንቃወማለን፡፡
አሁን ጉራጌ ክልል ቢሆን የወለኔ ማህበረሰብ /ህዝባችን ሌላ ተደራቢ ተጽእኖ ውስጥ እንደሚገባ ስለምናውቅ ዳግም ምሬትና አፈና ውስጥ እንዲገባ አንፈልግም፡፡ የማንነትና ራስን የማስተዳደር ጥያቄያችን ከዞን ጀምሮ እስከ ክልል እና ፌደራል የሚመለከታቸው የመንግስት መ/ቤቶች ቢቀርብም በአንድ አመት ውስጥ ህዝበ ውሳኔ (ሪፈንደም) ተደርጎ ምላሽ ስላልተሰጠው በህጉ መሰረት ጥያቄው በራሱ እንደተመለሰ ስለሚቆጠር ወለኔ በብሄረሰብ ሆኖ ሊታወቅ ይገባል፡
ለወለኔ ማህበረሰብ የማንነት እና ራስን በራስ ማስተዳደር ጥያቄ ምላሽ ባለመስጠት ማህበረሰቡን በማንገላታት ህገ መንግስታዊ ጥሰት የደረሰበት በመሆኑ ይህን ህገመንግስታዊ እና ህዝባዊ መሰረት ያለው የማንነት እና ራስን የማስተዳደር ጥያቄ በአፋጣኝ ከዞኑ ክልልነት ጥያቄ በፊት ምላሽ ሊሰጠው ይገባል፡፡ስለዚህ የወለኔ ማህበረሰብ ተወላጆች በልየ ወረዳ /ዞን ተደራጅቶ የብሄረሰቦች ፍትሀዊ እና እኩል ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ክልል 7 ክላስር አደረጃጀትን እንደግፋልን፡፡
ዋዉ
😍😍😍😍😍😍😍😍
በጣም ያምራል በሀላችን አላህ ለወለኔ ህዝብ ሀቁን ያውጣለት
I proud to be welene
በጣምያምራልlike
ዋውአደኛ
👏👏👏👍👍👍
የኔ ጣፋጫች❤❤❤❤
አረ በርቱ ደስ ሲል
ያሰላም.
ጀግና
ደሥ ይላል
ጠክሩ❤❤❤ደሞቼ
ማሻአላህ በጠም ነው ደስ የሚለው
menge awash
ስታምሩ
አምሩዬ በምን አለሽ ❤❤❤🙏🙏🙏🙏
Wemochi bertu alene egame tadagiwenen kedre
፡YEARS
በወለንኛ
አፍቶ ገሬዘ እነዘፈን በኤኘ አላህ ያጥፋይ
ENG
ON
CBS
PGM
menge
የትሚቸሁም
Kkkkkkkk
dK
CFM
ሰብቾ ፈየ ስነበቲ
ወተት
ምነኮመ ታቆምሳሁም