ขนาดวิดีโอ: 1280 X 720853 X 480640 X 360
แสดงแผงควบคุมโปรแกรมเล่น
เล่นอัตโนมัติ
เล่นใหม่
የተስፋችን ቃል እኮ ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ የሚለው ቃል ነው ይህውም ቃል ለ5500 መቶ ዘመን ስንጠብቀው የነበረው ከድንግል ማርያም የተወለደው ቃል ነው ይህውም በዛሬው እለት የተወለደችው ለድህነታችን ምክንያት እና መሠረት የሆነት እመ ብርሃን እመ አምላክ ከልጇ ታማልደን በበረከት ትጎብኘን።ያሬዶ ቃለ ህይወት የሠማልን የሰማን የአገልግሎት ዘመንህ ይባረክ።
Amen Amen Amen 🥰🥰🥰
ልደቶዋ ልደታችን ነዉ
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ያገልግሎት ዘመናችሁ የተባረከ ይሆን በድሜ በፀጋ ይጠብቅልን ተባረኩልኝ ❤❤❤❤🎉🎉
አሜን ፫
ስርዎ ዘር ሳይሆን ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
አይ ቀለሜ ቅዱስ ዮሐንስ ያለውን አምናለሁ ካለ ቅዱስ ዮሐንስ እኮ በመስቀሉ ስር ተገኝቶ እነሆ ልጅሽ እነኋት እናትህ ተብሎ አሜን ብሎ እናትነቶት ተቀብሎ ለእኛም እናቻችን መሆኗን ያረጋገጠ አባት ነው
እውነት ነው
በእመቤታችን የዳነችው እውር ሆና የተፈጠረች ሴት አልነበረችም ክርስቶስ ያዳነው ደግሞ ዐይን ያልተፈጠረለት ሰው ነበረ፡፡ በደንብ አላነበበም፡፡ ክብር ለጌታችንና ለእናቱ ለድንግል ማርያም
ኤርሚያስ እምትባለው ይሄን የታወረውን ልቦናህን ይመልስልህ. የእመቤቴ ጥላቻ ተተብትባችሁ እኮ ነው እማምላክ የወላድት አምላክ ክብር ማንም የሰጣት ሳይሆን ከጌታችን ከመድሃኒታችን ዘንድ ነው የተመረጠችው. ክብርና ምስጋና መግባት ንፅህተ ንፁሃን. እማምላክ ወላድት አምላክ. ❤❤❤❤❤
እምዬ ኦርቶዶክስ ለዘላለም ኑሬ ኩራቴ እምነቴ ያሬዶ ታላቁ መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን በርታልን ትልቅ ክብር አለኝ ላንተ❤
ቅን የሆንከው መምህራችን ፀጋውን ያብዛልህ ወንድሜ ዲያቆን ያሬድ ቃለህይወት ያሰማልን🙏🏻
አሜንንን
ኤርሚያስ የሚባለው በጣም የሚያሳዝን ሰው ነው።ጊዜውን ሁሉ የሚያጠፋው ቤተ ክርስቲያንን የሚቃወምበትን ነገር ፍለጋ ሲቆፍር ነው። ልቡ በጥላቻ የተሞላ ነው።እግዚአብሔር ይማረው።
ye orthodox tewahido lijoch, astemariwoche diyakonat kale hiwot yasemalin ✍🙏✍🙏✍🙏
እኛ ኦርቶዶክሳውያን ዓለም በሔዋን ምክንያት ሞተ፣ በድንግል ማርያም ምክንያት ዓለም ዳነ ብለን እናምናለን፡፡
ወንድሞቻችን የጉባኤ ባለቤት ኃያል አምላክ አገልግሎታችሁን ይባርክ! መልካም ፍሬ የምታፈሩበት ዕድሜ ይስጣችሁ፡፡ ቃለህይወት ያሰማልን!
እንኳን አደረሳቹ ለህናታችን ለልደታ ማርያም ልደትሽ ልደታችን ነው❤❤❤
እምየ ኦርቶዶክስ ለዘላለም ትኑር
“ዕውር ሆኖ የተወለደውን ዓይኖች ማንም እንደ ከፈተ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ አልተሰማም፤” - ዮሐንስ 9፥32 የተፈወሰው ሰው ጠያቂዎችን ሲያስረዳ የተናገረውን ዮሐንስ ጻፈው እንጂ ይህን ዮሐንስ አልተናገረውም።መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ከሆነ የሚነበበው በማቴ 26፥15“ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ?” የሚለውን ማቴዎስ ነዋ በመንፈስ ቅዱስ ተመርቶ የተናገረው
ዐይ ቀለሜ ያስቀኛል የድንግል ማርያም የመዳን ምክኛት መሆኗን ላለመቀበል አፉ ሲተሳሰር ማየት ይገርማል ድግል ማርያም ከምክኛትነት አልፋ በፍቃዷ ከስጋዋ ስጋ ከነፍሷ ነፍስ ባይነሳ የትኛውን ስጋ በልተን እንድንድን ነው ስጋዬን የበላ ይድናል ጌታ ያለው መለኮት ስጋ ይዞ አልመጣም ስለዚ የመዳን ምክኛት የሚለው ሲያስባት ነው
ያሬዶ ይዘኋዋል ዛሬ ጀግና አሳመከው 🌷🥀❤️
ክርስቶስ አዳነን እንጂ የመዳን ምክንያት ድንግል ማርያም ናት! ለክርስቶስ የማዳን ሥራ መሣሪያ፣ ምክንያት የሆነችው ድንግል ማርያም ናት! ከዘርህ ተወልጀ አድንሃለሁ ብሎ እንደተናገረ ከድንግል ማርያም ተወለደ፡፡ ዓለም ሳይፈጠር ድንግል ማርያም በዓምላክ ሃሳብ ነው! በመስቀል ላይ ያፈሰሰውን ደም፣ የቆረሰውን ሥጋ የሰዋልን ከድንግል ማርያም የነሳውን ሥጋና ደም ነው፡፡ ስለሆነም መድኅን ዓለም ክርስቶስ ዓለም እንዲያድን ድንግል ማርያም ምክንያት ነበረች፡፡
ያሬድዬ ቃለ ህይወት ያሰማልን🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
እመቤቴ በማህፀን ሆና እውር አበራች ጌታ በማህፀን ሆኖ ብል ውድድር ይሆናል እሱ በአካል እሷ በማህፀን የተለያየ በአለም ተደርጎ የማይታወቅ ተአምር ነው ከብራቸው ይስፋ አሜን።
ኢርሚያስ በእውነት ወላዴት አምላክ ማስተዋል ታድልህ በውነት በጣም የተሳሳተ ትምህርት ነው የምታስተምረው
ቀለሜ በውነቱ ከሆነ ማስተዋሉን ይስጥህ የድግል ማርያም ልጅ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አይነ ልቦናህን ያብረራልህ 🥺🙏🙏👉የተዋሕዶ ልጆች ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤️❤️❤️❤️🙏🙏🙏
ኤርሚያስ መቼም ኣይገባውም መዝሙር ያሬድ ግን ቃለሂወት ያሰማልን
የኦርቶዶክስ ምርጥ ልጇች ተባርኩልኝ እግዚአብሔር ፀጋወን ያብዛላቹ!!
ጭፍን ጥላቻ ነው ያላቸው ለእመቤታችን ውይ ሲያሳዝኑ 😢
እግዚአብሔር በስራው አይሳሳትም ድንግል ማርያም ስሟ ሳይነገር ትንቢቱ የተነገረው የክርስቶስ መወለድን ስለማይፈልጉ ማርያም የተባሉትን በሙሉ በገደሏቸው ነበር
I never seen it from that angle and very true.
ችግሩ ነገ ይክደዋል፣የፔንጤ ጉዳይ ዛሬ ያለውን ነገ አይደግመውምና ዋናው ነገር እነሱ አሉ አላሉም እናቱ እናታችን የድህነታችን ምክንያት ናት።ከዚህ ውጭ የሚያወራው የሰይጣን መንፈስ የተጫነው ነው።
ኤርምያስና ተከታዮቹ አሉ አላሉ የእመቤታችን ፣የጌታ እናት ፣እመ አምላክ ክብሯ አንዳችም አይነካም እኛ የተዋህዶ ልጆች እግዚአብሔር እንደወዳት እንወዳታለን ፣ ቅዱስ ገብርኤል ፀጋን የተመላሽ እንዳላት፣ በተሰጠሽ ፀጋ ለምኝልን እንላታለን፣ ትውልድ ሁሉ ብፅት ይሉኛል እንዳለች እኛ እንዘምርላታለን 🙏
ቀለሜ የአመብርሃን ጥላቻ አለዉ በእዉነት 😮አሁንም ለድህነታችን ምክንያት ናት ጌታ ኢየሱስ ክርሰቶሰ ለእለም በዛ በመወለድዋ❤❤❤❤
መዝሙረ እግዚአብሔር ይባርክህ ስርአት አለው ሌሎችም እንደሱ ሁኑ
ሰይጣን አጥብቆ ድንግል ማርያምን አጥብቆ ይጠላታል ለምን ቢባል የአለሙን መድህን ወልዳልናለችና። ስለዚህ ከሱ ወገን የሆኑ ሁሉ ይጠሏታል!
ኤርሚ እኔ የምመኝልህ አይነልቦናህን እመአምላክ ታብራልህ። የዛሬ አመት ድረስ ሆኖ ታሳየን።
አሜን
Uj😮😮i@@SeliNaa502
እባካችሁ ኦርቶዶክሳውያን ቤተ ሰቦቻችን ኤርሚያስ/ቀለሜዋ /የሚባል በእውነቱ ለአነንዲት ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ያለው ጥላቻ ከልክ ያለፈ በመሆኑ ከሱ ጋር ያለውን ውይይት ብትተውት ምክንያቱም ማመን ማሳመን ሰለማይችል ይልቁንም ብልግና አነጋገር መሳደብ ባህሪው የሚገለጽበት በመሆኑ እንዳላችሁት ሁለት ሶስት ሆነው በእሱ መሪነት እንዴት እንደሚያዋክቡ እሱ ግን እከሌ አይግባ ምናምን እያለ አለማወቁን ላለማሳወቅ ጥረት ሲአደርግ ታይቷል ስለዚህ እሱን ብትተውት መልካም ነው
በአለም ዙሪያ ያላቹ የተዋሀዶ ምእመናን ሁሉ ❤❤❤ እንኳን ለ እመቤታቸን ለቅድስት ድንግል ማረያም የልደት በአል አደረሳቹ !!!!!! ልደቷ ልደታችን ነው !!! ❤❤❤❤❤❤❤❤❤ ቀለሜ መፅሀፍ ቅዱስን እንዲህ በራሱ ልክ ከሚቀሻሽበው እንደ ፍቅርሲዝም እሱን ብቻ የሚመች መፅሐፍ ቢፅፍ በቤቱ ከልካይ የለበትም አባት . ህግ የላቸውምና 😂😂😂 የገረመኝ ! የ ኤልሳእ አጥንት ሙትን አስነሳ ሲለው ያሬድ ! ቀለሜ የመቀየር አባዜ ሰላለበት የኤልሳ አጥንት ማለት ቃሉ እንደማይመጥን አይነት ተናገረ " አጥንት " የሚለው ቃል ለቀለሜ አለም ተስማምቶ ይሰርዝለት ? የጌታዬ እናት ቅድስት ድንግል ማርያም !!! ቀለሜ ምክንያተ ድህን ነሽ ብሎ ለአለም መሰከረልሽ ❤❤❤❤❤ ገና ከሀዲያን ሁሉ እንደ ቀለሜ የመዳኔ ምክንያት ነሽ አያሉ እየመሰከሩ ልእልናሽን ከፍ ያደርጉታል 🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉 እንቁ መምህሮቼ ነፍስን ለመታደግ አሳሂውን የሱስ እያጋለጣቹ ሎቱ ስብት መድሀኒት አለም እየሱስ ክርስቶስን እየነገራቹ . እየሰበካቹ በቤቱ ላለነው አንድንፀና ጭንብል የሸፈነው እንዲገለጥለት ላስነሳልን አምላክ ምስጋና ይድረሰው !!!!!❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ጌታ ሆይ የእናትህ አሳዳጆች ምንኛ በዙ? በእናትህ ዘንድ ያደረከው ድንቅ ሥራ ሁሉ መሰናከያ ሆነ! የኤልሳዕ አጥንት የሞተ ሰው ዐይን ስታበራ የምናምን፣ በሐና ማህፀን የነበረች ሴት በህይወት ያለች ሴት ዓይን ስታበራ እንሰናከላለን፡፡ ምክንያቱ ድንግል ማርያም የአንተ እናት መሆኗብቻ ነው፡፡ ዮሐንስ ወንጌላዊ የተጠቀመው የፅሁፍ ባህል አጣሞ መተርጎም መንግሥተ ሰማያት አያስገባም፡፡
Tebareku .setan EYOBAN ENA YOHADEN YIFERACHEWAL.
እመብርሀን
ሔዋን ስህተት አይደለችም።ምክንያተ ስህተት ነች እንጂ። ማርያም ድህነት አይደለችም ።ምክንያተ ድህነት ነች።ፈጣሪ ፍጥረቱን በፈቀደው መንገድ ያድናል ከፍጥረት ሱታፊ ውጪ።ነገረ ግን ጌታ ቤዛ ሆኖ አዳነን ካልን ቤዛ የሆነበትን አካልና ባህሪውን የከፈለበትን በደሙ በሞቱ አዳናን ካለ ከአባቱ ጋር በቀዳሚው ልደቱ በሆነ ልደት ሳይሆን በድህረ ልደቱ ከድንግል ማርያም በተወለደ ልደት ነው ያዳነን።
Egzabher xagawn ybizalacu wdoce ❤❤❤❤❤❤❤❤ qlhiwt ysemaln ymiwdacu inquwac ❤❤
ከኤልሳዕ ማርያም የምንሣባው የተሳሳቱ ወገኖች ልብ ይሰጣቸው።
ወላዲተ ቃል የኛ እናት እንወዳታለን አማላጃችን ነች
Uffff yaredo🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤
የሞተውን ማስነሳት ወይስ በህይወት ያለውን ዓይነስውሩን ማብራት የቱ ይበልጣል? በእውኑ ሁሉም ተዓምር የሚከናወነው በእርሱ በአንዱ በእግዚአብሔር አይደለም እንዴ? በእውኑ የሞተውን በሞተ አጥንት ህይወት እንዲዘራ ያደረገ እግዚአብሔር በቅድስት ማርያም እውሩን ማዳን ይሳነዋልን? ኧረ እፈር ኤርሚ በእውነት በክርስቶስ ፍቅር ወደ ቅድስቲቱ ቤተክርስቲያን እንድትመለስ ዐይነ ልቡናንህን ይክፈትልህ።
ሰው የህይወትን እናት እንዴት ይቃወማል ?!?!...ልብ ይስጣቸው
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አዳኝ እነጂ የድህነት ምክንያት አይደለም። የድህነት ምክንያት እመቤታችን ድንግል ማርያም የድህነት ምክንያት ነች። ሉቃስ 1 ቁ 49 ላይ ''ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና'' ብላለችደ የቸደረገው ታላቅ ሥራ ከድህነት ውጪ ምንድነው?በመስቀል ላይ የተሰቀለው ሥጋና የፈሰሰው ደም እኛን አድኖናል። ከማን የነሳው ሥጋና ደም ነው ያዳነን? ጌታችን ከሰማይ ሥጋና ደም ይዞ አልመጣም።
👏👏👏👏👏👏👏
ታምሪ ማረያም ነው ልሙጥ ግባር የሚለው ከመፃፍ ቅደሐስ ውጪ ነው የምታስተምረው
እግዚኣቢሔር ይባርካችሁ ብዙ እያስተማራችሁን ነውዮሃንስ 9 ኣልተሰማም ብሎ ያስቀመጠው ኣልተደረገም ለማለት ኣለመሆንን ሊሰመርበት ይገባል
እናቴ ለደትሽ ልደታችን ነው በመንገዴ ቅደምልኝ ከልጅሽ ዘንድ ኣስታርቂኝ❤❤
Ermine Tebarek 🙏🙏🙏🙏
ሰሙ በእውነት እግዚአብሔር ይባርክህ እኔ እራሱ እንዴት መጥቼ ልናገር እያልኩ ነበር
የሞት ምክንያት ለሔዋን የሕይወት ማርያም በቃ::
tmsegne ermi saytoh saysadabi ygermale yardo kale hewate yasemalen😊😊
እኛ ኦርቶዶክሳውያን ዓለም በሔዋን ምክንያት ሞተ፣ በድንግል ማርያም ምክንያት ዓለም ዳነ ብለን እናምናለን፡፡ ድንግል ሆይ አሳዳጆችሽ ምንኛ በዙ? አምላክ ሆይ የእናትህ አሳዳጆች ምንኛ ክፉ ናቸው! አንተስ አሷን መምረጥህ ስህተት ነውን? ከመፀነሷ ቢፊት እናት አባቷን አሳደዱ፣ በፅነሰቷ ጊዜም አሳደዱ፣ የሄው እስከዛሬ ዘንዶው አፉን የከፍታል፣ ስለፅንሰቷ ይቋጠላል፣ በተወለደች ጊዜ፣ በቤተመቅደስ፣ ውሃ ስትቀዳ፣ በብሥራት ጊዜ፣ ፅንሰቷን፣ በወለደች ጊዜ ምን ያህል አጓራ? በስደቷ ጊዜ፣ በማዳን ሥራህ ሁሉ ከቀኝህ ቆማ መገኘቷ፣ እርሷን ምክንያት አድርገህ ዓለምን ማዳንህ ፅሂት እናትህን እንደበደለኛ ስሟን በሰሙ ጊዜ ዘወትር ይደነብራሉ፣ ያጓራሉ፣ ይራገማሉ! አቤቱ ቸር ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ስለእናትህ ብለህ ይቅር በላቸው፡፡
Mzimurii riyee zaree korahuu bii❤❤❤❤❤❤❤❤
ከተወለደ ጀምሮ ነው የሆነው ይች ግን በታምረ ማርያም መቼ እውር እንደሆነች አይታወቅም ስለዚህ
እግዚአብሔር ከሴቶች ሁሉ የተመረጥሽ አላት እኮ በቃ በዚህ ቃል የተነገረላት ማንም የለችም
ኤርሚያስ ምላሱ ላይ አጋንት ተገጥሞበታል።እናቸ ግን በርቱ
ኤርምያስ ያመጣው ጥያቄ ስህተት መሆኑ ትዝ ሲለው ሮጦ ወጣ። ኢዮባ እንደነቃበትም ትዝ ብሎታል።
ermi እንዲህ በፍቅር ቢያወራ እኮ ደስ ይላል ብዙዎችንም ወደ ወንጌል ይመራቸው ነበረ ችግሩ ስድብ እንጂ
የትኛ ወንጌል ነው የሚመራቸአ ወዲ ወንጄሉ እንጂ
Lena dink team-mate Honolegnal be ENATACHEN KIDEST DINGIL MARIAM ena mesikir negn.Amennn.
❤❤❤❤❤❤❤❤
አይ ቀለሜ ስለገድል ሲያወራ እድሜውን ጨረሰ በትክክል ማንበብ መረዳት ሳይችል ታአምሩ ምን እንደሚል እንኳን አያቅም እኮ😂😂😂😂
አረጴጤ ቁጭብላችው ቋቋተማሩ አሁን የምንናገርበትና የምንተሮጎምበትን ቋቋ በፊት ዘመን ያለውን አነጻጽሩ በጠቅላላው ሞና በቀናነት ❗️ብዙጊዜ የሉተር ልጆች ችግራችው የቋቋትርጉም ና ቢገባቸውም መድረቅ ቀጥሎ ለመቃወም ብቻ መዘጋጀት ተው ድነት በዚመገድ አይገኝም ለውነትና ለትክክል ብቻ ቁሙ ❗️
ከቻላችሁ መቀየር መምማር እፈልጋለው የሚል መናፍቅ ከሆነ ሰዉ ጋር አዉሩ አስተምሩ
ሁለቱም ንባብ አይጋጭም የዮሐንስ ወንጌል ላይ ያለው ንባብ ተናጋሪው እውር ሆኖ የነበረው ሰው ነው "ዓለምከተፈጠረ ጀምሮ እውር ያበራ እንዳለ አልተሰማም" ስለዚህ አልተሰማም ማለት እልተደረገም ማለት አይደለም:: በተአምረ ማርያም ላይ ያለው ደግሞ "በማህፀን እውር ያበራ ማንም የለም"ስለዚህ በዮሐንስ ወንጌል ላይ ክርስቶስ በማህፀን ሆኖ አልነበረም ስለዚህ አይገናኝም
የመዳን ምክኒያታችን ናት !!!
ሰሙ እናመሠግናለን ማየትና መመልከት ልዮነት አሳይተሃል ይህ ሰው ሁልጊዜ ይገርመኛል ወይ ኤርሚያስ !!!
ጌታ እይኑን ያበራለት ሲፈጠርም አይን ያልነበረውን ነው አዲስ አይን ነው የፈጠረለት የሚፈጥር እርሱ ስቻ ስልሆነ በድንግል የዳነው አይን ኖሮት የማያይ ወይም ከጊዜ በኋላ የታወር ነው
ቅዱስ ዩሐንስ ከዚህ በፊት ያልተደረገ ተአምር ቢል እውነት ነው።ይህም ክርስቶስ በአካል ተገልጦ የሰራው ተአምር ስለሆነ።ድንግል ማርያም በማህጸን እያለች የታየው ተአምር ደግሞ ጌታ በሷ ላይ አድሮ የሰራው ተአምር ነው ።እናም ሁለቱ ተአምራት ይለያያሉ ።አንዱ በቅዱሳን ላይ አድሮ ሌላኛው ብገሀድ በአካል ተገኝቶ
የቀለሜ ይለያል ካለበት ጭፍን ጥላቻ ቤቱን ዘግቶ እንደ ሽሮ ነው የሚንተከተከው ተጠይቆ ራሱ አይመልስም ቤቱም ሌላ ቤትም ከይመልስም እግዚአብሄር አይነ ልቦናውን ያብራለት
ኢሄ ሳሙና የሆነሰውዬ😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂
የጥላቻ ጥግ አሁን እነሱ የማንን ነው የሚያቀብሉት አይ ሰይጣን አይንክ ይጥፋ ስንቱን ወደራሱ ወሰደው
1..እመቤታችን ያዳነቸው በጸጋ ነው ጌታችን ግን በስልጣኑ ነው የሁለቱም አለም ከተፈጠረጊዜ ጀምሮ አልተሰማም የሜቤታችንእንደፍጡር የሱ እንደአምላክ2.ጌተን ማን ይሉኛል ሲላቸው አንዳንዶቹ ከነቢያ አንዱ ነው ይላሉ ሲሉ ነብይ ነው ማለት ነው? አይደለም ህዝቡ የሚመስላቸውን ተናገሩ እንጅ ።አነደዚሁ አይኑ የበራለት አላየነም አለ እንጂ ወንጌለዊዉ ዮሐንስ ወይም ጌታ አላሉም
እመቤታችን እናንተ ከምትሏት በላይ ናት በትንታኔ ማቅረብ እችላለሁ ።ለኤርምያስ ያቀረባችሁት መረጃ ደከም ያለ ነው።እንዴት ማካፈል እችላለሁ ?
Ermi yegizabr sow newish🙏🙏🙏
አይገርምም የማሪያም ጠላት ኤርሚያስ በቀኗ ተወለደ
Run Run Run Kelime
ይሄ ኤርሚያስ በጣም የከፋ አለማወቅ አለበት እና መማርና ማወቅ ደግሞ አይፈልግም ስለዚህ እኔ ከዚህ ሰዉ ጋር ባትነጋገሩ ደስ ይለኛል
አይ ኤርምያስ ለምን ጥያቄ ሸሸ እምቢ ብሎ ዘግቶት እሮጠ ha ha አይ ድንግል ማርያም እንዴት ነው የሷ ነገር የሚያስጨንቃቸው?
ኡፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍ!!! ድንግል ያችን ነገር እንዴት እናስታውሰው???ገና ቅዱስ ገብርኤል አመስግኖ፣ አወድሶ ሲያበስራት፣ ገና ሐዋርያት ሳያውቁት ገና በማኅፀኗ ሳለ፣ ገና ሐዋርያት ሳያውቁት በአራስ ቤት ሳለ፣ ገና ሐዋርያት ሳያውቁት በስደት ሳለ፣ ገና ሐዋርያት ሳያውቁት ከስደት ሲመለስ፣ ገና ሐዋርያት ሳያውቁት ደቀ መዛሙርትን ከመምረጡና ከማስተማሩ በፊት፣ ገና ሐዋርያት ሳያውቁት በገዳመ ቆሮንቶስ ሳለ፣ ገና ሐዋርያ እየመረጠ ሳለ፣ ገና ሐዋርያትን እያስተማረ እያለ፣ ገና ሐዋርያት ሳይፀኑ በህማማቱ ጊዜ፣ ገና ሐዋርያት ሳይፀኑ በተሰቀለ ጊዜ፣ ገና ሐዋርያት ሳይፀኑ ለዮሐንስ አደራ በሰጣት ጊዜ፣ በሞተ፣ ወደመቃብር በወረደ፣ በተነሣ፣ በዝግ ቤት በጎበኛቸውም ጊዜ፣ … በእግዚአብሔር ልጇ የማዳን ሥራ ሁሉ፣ ዘወትር እጅግ በሚደንቅ ተሐራሚነት በማስተዋልና በመደነቅ የማዳን ሥራው እንደፈቃዱ ይሆን ዘንድ ያገለገለች እመቤት ናት፡፡ እውነተኛው ኢየሱስን የምናውቅባት መነፅራችን፣ መለያችን ስለሆነች ከእርሷ መለየት አንፈልግም፡፡ ከጥንተ-ርስታችን ያስወጣን ጥንተ-ጠላታችን ዲያቢሎስ ምርኮውን የሚነጥቁ ሐዋርያትን በልዩልዩ ፈተና ያንገላታ ዲያቢሎስ ይልቁንም የማራኪውን የአሸናፊውን እናት ቢያገኛት ምን ያደርጋት? ቢረግማት፣ በፊቷ ቢያጓራ፣ በአመድ ላይ ቢንከባለል፣ አቧራ ቢያስነሳ ይደንቃልን? እኛስ ምርኮ ለማግኘት ከሚቅበዘበዝ ሀሰተኛ ክርስቶስ ራሳችንን ለመጠበቅ፣ እኛስ እውነተኛው ክርስቶስ ከእኛ ጋር እንደሆነ ለመተማመን የንጉሣችንን እናት አመቤት፣ ንፅህት፣ ድንግል፣ ቅድስት ማርያምን በቀንም በማታም ከእኛ እንዳትለይ እንለምናታለን፣ እንማፀናታለን፡፡ መቼም፣ መቼም ቢሆን ድንግል ማርያም በሌለችበት አማኑኤል የማዳን ሥራውን አልሠራምና ሚሥጢር ገላጭ ድንግል ማርያም የወለደችውን አማናዊ ክርስቶስ ማጣት ስለማንፈልግ ለእኛ የቀረችንን ንፅሂት ዘር፣ እነሆ እናትህ የተባልናትን የአደራ እናታችንን ድንግል ማርያምን አንለቅም!!!
ፀረ ማርያሙ ቀለሜ የወንድሞቼን የትምህርት መረጃ ከተቃወምክ ይህ የጠቀስከው ሰው ሲፈጠር ዓይን ፊቱ ላይ የሌለው ነበር ስለዚህ አይኑን በጭቃ ሠራለት አዳነውም ሌሎቹን ዓይናቸውን የፈወሳቻው ዐይን አላቸው ግን አያዩም ስለዚህ እስካሁን አለም ከተፈጠረ ጀምሮ አይን በጭቃ ሰርቶ የፈወሰው የተፈጠረ የለም ማለት ነው ሌላው እመቤታችን በማህጸን ሆና መፈወሷም እስካሁን ድረስ በማህጸን ሆኖ የፈወሰ ስለሌለ አለም ከተፈጠረ ጀምሮ እስካሁን የለም ማለት ነውና ምቀኛ አትሁን እንደ እምነትህ ሁሉን መቃወም ከሉተር የወረስከው መንፈስ ነውና እመቤታችን ድንግል ማርያም በሃና ማህፀን ሆና ስትፈውስ ያነበቡ ዓይኖችህን እውነት ለማንበብ ታብራልህ
ከሙታን የተነሣ አያይም ማለቱ ነው?አይ ወንጌል ታዲያ የተነሣ ዓይኑ ሣያይ ተነሣ ነው የሚለው ፀረ ማርያም ጌታ ይማርህ።
እውነት ነው ያሬዶ ያ በነሱ ዘመን በጽንስ ነው ያበራችው
ወይ ቀልድ አለ አኬ የማላመጡን ነገር እኮ ተነተናቹበት 🤣 አይ ቀለሜ እንደው ምን ይሻለዋል ሳላላምጥ ውጠዋለው ብሎ ደሞ ቤቱ ይሄድና ይተፋዋል😂
😂😂😂
አልተሰማም ማለት ተደሮጎ አያቅም ማለት ነው?
የዮሐንስ ወንጌል የሚናገረው እውር ሆኖ ስለተወለደው ነው የታምረ ማርያም ታሪክ ሃሳቡ የተለየ ነው ምክንያቱም ማህጸን ዳሶ የዳነ የለም ስለዚህ ነው ታምሩ አለም ከተፈጠረ ያለው።
በጥላቻ የተጋረደው ኣይንህ ታብራልህ ወደህ እንዳልሆነ እናውቀዋለን እንረደዋለንም😂😂😂😂😂
መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ 13:20-21 ኤልሳዕም ሞተ፥ ቀበሩትም። ከሞዓብም አደጋ ጣዮች በየዓመቱ ወደ አገሩ ይገቡ ነበር። 21 ፤ ሰዎችም አንድ ሰው ሲቀብሩ አደጋ ጣዮችን አዩ፥ ሬሳውንም በኤልሳዕ መቃብር ጣሉት፤ የኤልሳዕንም አጥንት በነካ ጊዜ ሰውዮው ድኖ በእግሩ ቆመ።
የመቼ ነው የቀለሜ ትናንትማታ ወይስ የድሮ
Majmara maxyaq stclu kawxa bahla masradt tagbinaw marizun srac zim atblu😢
ዮሐንስ ወንጌላዊው ምን ለማለት ፈልጎ ስለውሩ መፈወስ በዛ አገላለፅ እንደተናገረ ማወቅ ይፈልጋል እንጂ እንዲሁ ጥሬ ቃሉን ስቦ ከመፃህፍ ለማጋጨት መሞከር ከራስ ጋር የመጋጨት ምልክት ነው ቀለሜ ከራስክ ጋር ተረቅ
አዎ እውነት ነው ማህጸን ዳሶ የተፈወሰ የለም
አለም ከተፈጠረ ጀምሮ ያለው የተፈወሰው ሰው ነው ይሄን ያለበት ምክኛት ደሞ ቀለሜ እንደሚዋሸው ሳይሆን በግልፅ ተፀፏል አይሁድ ጌታን ከእግዚአብሔር ያሎነ ና ሀሰተኛ እንደሆነ በአሰት ሊነግሩት ሲሞክሩ እነርሱ እንደሚሉት ሀሰተኛ አገልጋይ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ እንዲ ዓይነት ታምር አርጎ አያውቅም ለማት ነው እንጂ እስከዛን ጊዜ የሰው ዓይን አልተፈወሰም ለማለት አደለም
ቃሉን በደንብ አንብቡት
ያሬድ በስነስርዐት ነበር ስትወያይ የነበረው ልክ ኤርሚያስ ሲወጣ ስነስርዐትህ ጠፋ የመማማር ጉዳይ ሳይሆን የመበሻሸቅ ነገር አስመሰልከው አዳኙ ክርስቶስን ለመውለድ ምክንያት ናት ነው ያለው ልክም ነው። ከዚያ ውጭ የተአምረ ማሪያሙን እና የዮሀንስ ወንጌልን ጉዳይ ሸምጥጠሀል ያሳፍራል ያስተዛዝባል ውይይታችሁን ግን እጅግ አድርጌ ወድጄው ነበር
❤⛪🙏
አቤት የመቤቴ ጥላቻ
ጴጥሮስ "ክርስቶስ አንተ የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ" ስላለው ብፁዕ ከተባለና የመንግስተ ሰማያት ቁልፍ ከተሰጠው (ማቴ16÷16-19)፤ እርሷ ከሁሉም ይልቅ እንዴት የተባረከች (ብፅዕት) አትሆን? (ሉቃ1÷45)
ሲፅፍ እራሱ መሀይም ነው ለካ😅😅😅
❤❤
የአምላክ እናት አይደለችም ማለት የክርስቶስን አምላክነት መካድ አይሆንም ወይ ?
ልክ ነህ የአምላክ እናት ናት ❤
ኢየሱስ ክርስቶስ አይኑን ያበራለት ሰው እኮ ጭራሽ አይን የሚባል የለውም ግንባር እኮ ነው ጭራሽ የአይን ምልክት እንኳን የሌለውን ሰው እኮ ነው አይን የፈጠረለት ለዛ ነው አለም ከተፈጠረ ጀምሮ ያለው የእመቤታችን ደግሞ አይኑ እውር የሆነ በራ ነው የሚለው እንጂ ግንባር የሆነ ጭራሽ አይን የለው አይልም ስለዚህ አቶ ኤድሚያስ የጠየከው ጥያቄ ልክ አይደለም ከገድል እና ከታምር ውጣ የማታምንበትን አትጠይቅ
ተኣምረ ማሪያም ~አለም ከተፈጠረ ጀምሮ እንዳንቺ በማህፀኑ የዕውርን ዐይን የሚያበራ የለም።ዮሐ 9÷32 ዕውር ሆኖ የተወለደውን አይኖች ማንም እንደከፈተ አለም ከተፈጠረ ጀምሮ አልተሰማም። የትኛውን እነመን ተኣምረ ማሪያምን ወይስ መፅሐፍ ቅዱሱን ? ግትርነት የትም አያደርስም
የተስፋችን ቃል እኮ ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ የሚለው ቃል ነው ይህውም ቃል ለ5500 መቶ ዘመን ስንጠብቀው የነበረው ከድንግል ማርያም የተወለደው ቃል ነው ይህውም በዛሬው እለት የተወለደችው ለድህነታችን ምክንያት እና መሠረት የሆነት እመ ብርሃን እመ አምላክ ከልጇ ታማልደን በበረከት ትጎብኘን።ያሬዶ ቃለ ህይወት የሠማልን የሰማን የአገልግሎት ዘመንህ ይባረክ።
Amen Amen Amen 🥰🥰🥰
ልደቶዋ ልደታችን ነዉ
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ያገልግሎት ዘመናችሁ የተባረከ ይሆን በድሜ በፀጋ ይጠብቅልን ተባረኩልኝ ❤❤❤❤🎉🎉
አሜን ፫
ስርዎ ዘር ሳይሆን ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
አይ ቀለሜ ቅዱስ ዮሐንስ ያለውን አምናለሁ ካለ ቅዱስ ዮሐንስ እኮ በመስቀሉ ስር ተገኝቶ እነሆ ልጅሽ እነኋት እናትህ ተብሎ አሜን ብሎ እናትነቶት ተቀብሎ ለእኛም እናቻችን መሆኗን ያረጋገጠ አባት ነው
እውነት ነው
በእመቤታችን የዳነችው እውር ሆና የተፈጠረች ሴት አልነበረችም ክርስቶስ ያዳነው ደግሞ ዐይን ያልተፈጠረለት ሰው ነበረ፡፡ በደንብ አላነበበም፡፡ ክብር ለጌታችንና ለእናቱ ለድንግል ማርያም
ኤርሚያስ እምትባለው ይሄን የታወረውን ልቦናህን ይመልስልህ. የእመቤቴ ጥላቻ ተተብትባችሁ እኮ ነው እማምላክ የወላድት አምላክ ክብር ማንም የሰጣት ሳይሆን ከጌታችን ከመድሃኒታችን ዘንድ ነው የተመረጠችው. ክብርና ምስጋና መግባት ንፅህተ ንፁሃን. እማምላክ ወላድት አምላክ. ❤❤❤❤❤
እምዬ ኦርቶዶክስ ለዘላለም ኑሬ ኩራቴ እምነቴ ያሬዶ ታላቁ መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን በርታልን ትልቅ ክብር አለኝ ላንተ❤
ቅን የሆንከው መምህራችን ፀጋውን ያብዛልህ ወንድሜ ዲያቆን ያሬድ ቃለህይወት ያሰማልን🙏🏻
አሜንንን
ኤርሚያስ የሚባለው በጣም የሚያሳዝን ሰው ነው።ጊዜውን ሁሉ የሚያጠፋው ቤተ ክርስቲያንን የሚቃወምበትን ነገር ፍለጋ ሲቆፍር ነው። ልቡ በጥላቻ የተሞላ ነው።እግዚአብሔር ይማረው።
ye orthodox tewahido lijoch, astemariwoche diyakonat kale hiwot yasemalin ✍🙏✍🙏✍🙏
እኛ ኦርቶዶክሳውያን ዓለም በሔዋን ምክንያት ሞተ፣ በድንግል ማርያም ምክንያት ዓለም ዳነ ብለን እናምናለን፡፡
ወንድሞቻችን የጉባኤ ባለቤት ኃያል አምላክ አገልግሎታችሁን ይባርክ! መልካም ፍሬ የምታፈሩበት ዕድሜ ይስጣችሁ፡፡ ቃለህይወት ያሰማልን!
እንኳን አደረሳቹ ለህናታችን ለልደታ ማርያም ልደትሽ ልደታችን ነው❤❤❤
እምየ ኦርቶዶክስ ለዘላለም ትኑር
“ዕውር ሆኖ የተወለደውን ዓይኖች ማንም እንደ ከፈተ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ አልተሰማም፤”
- ዮሐንስ 9፥32
የተፈወሰው ሰው ጠያቂዎችን ሲያስረዳ የተናገረውን ዮሐንስ ጻፈው እንጂ ይህን ዮሐንስ አልተናገረውም።
መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ከሆነ የሚነበበው በማቴ 26፥15
“ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ?”
የሚለውን ማቴዎስ ነዋ በመንፈስ ቅዱስ ተመርቶ የተናገረው
ዐይ ቀለሜ ያስቀኛል የድንግል ማርያም የመዳን ምክኛት መሆኗን ላለመቀበል አፉ ሲተሳሰር ማየት ይገርማል ድግል ማርያም ከምክኛትነት አልፋ በፍቃዷ ከስጋዋ ስጋ ከነፍሷ ነፍስ ባይነሳ የትኛውን ስጋ በልተን እንድንድን ነው ስጋዬን የበላ ይድናል ጌታ ያለው መለኮት ስጋ ይዞ አልመጣም ስለዚ የመዳን ምክኛት የሚለው ሲያስባት ነው
ያሬዶ ይዘኋዋል ዛሬ ጀግና አሳመከው 🌷🥀❤️
ክርስቶስ አዳነን እንጂ የመዳን ምክንያት ድንግል ማርያም ናት! ለክርስቶስ የማዳን ሥራ መሣሪያ፣ ምክንያት የሆነችው ድንግል ማርያም ናት! ከዘርህ ተወልጀ አድንሃለሁ ብሎ እንደተናገረ ከድንግል ማርያም ተወለደ፡፡ ዓለም ሳይፈጠር ድንግል ማርያም በዓምላክ ሃሳብ ነው! በመስቀል ላይ ያፈሰሰውን ደም፣ የቆረሰውን ሥጋ የሰዋልን ከድንግል ማርያም የነሳውን ሥጋና ደም ነው፡፡ ስለሆነም መድኅን ዓለም ክርስቶስ ዓለም እንዲያድን ድንግል ማርያም ምክንያት ነበረች፡፡
ያሬድዬ ቃለ ህይወት ያሰማልን🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
እመቤቴ በማህፀን ሆና እውር አበራች ጌታ በማህፀን ሆኖ ብል ውድድር ይሆናል እሱ በአካል እሷ በማህፀን የተለያየ በአለም ተደርጎ የማይታወቅ ተአምር ነው ከብራቸው ይስፋ አሜን።
ኢርሚያስ በእውነት ወላዴት አምላክ ማስተዋል ታድልህ በውነት በጣም የተሳሳተ ትምህርት ነው የምታስተምረው
ቀለሜ በውነቱ ከሆነ ማስተዋሉን ይስጥህ የድግል ማርያም ልጅ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አይነ ልቦናህን ያብረራልህ 🥺🙏🙏👉የተዋሕዶ ልጆች ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤️❤️❤️❤️🙏🙏🙏
ኤርሚያስ መቼም ኣይገባውም መዝሙር ያሬድ ግን ቃለሂወት ያሰማልን
የኦርቶዶክስ ምርጥ ልጇች ተባርኩልኝ እግዚአብሔር ፀጋወን ያብዛላቹ!!
ጭፍን ጥላቻ ነው ያላቸው ለእመቤታችን ውይ ሲያሳዝኑ 😢
እግዚአብሔር በስራው አይሳሳትም ድንግል ማርያም ስሟ ሳይነገር ትንቢቱ የተነገረው የክርስቶስ መወለድን ስለማይፈልጉ ማርያም የተባሉትን በሙሉ በገደሏቸው ነበር
I never seen it from that angle and very true.
ችግሩ ነገ ይክደዋል፣የፔንጤ ጉዳይ ዛሬ ያለውን ነገ አይደግመውምና ዋናው ነገር እነሱ አሉ አላሉም እናቱ እናታችን የድህነታችን ምክንያት ናት።ከዚህ ውጭ የሚያወራው የሰይጣን መንፈስ የተጫነው ነው።
ኤርምያስና ተከታዮቹ አሉ አላሉ የእመቤታችን ፣የጌታ እናት ፣እመ አምላክ ክብሯ አንዳችም አይነካም እኛ የተዋህዶ ልጆች እግዚአብሔር እንደወዳት እንወዳታለን ፣ ቅዱስ ገብርኤል ፀጋን የተመላሽ እንዳላት፣ በተሰጠሽ ፀጋ ለምኝልን እንላታለን፣ ትውልድ ሁሉ ብፅት ይሉኛል እንዳለች እኛ እንዘምርላታለን 🙏
ቀለሜ የአመብርሃን ጥላቻ አለዉ በእዉነት 😮
አሁንም ለድህነታችን ምክንያት ናት ጌታ ኢየሱስ ክርሰቶሰ ለእለም በዛ በመወለድዋ❤❤❤❤
መዝሙረ እግዚአብሔር ይባርክህ ስርአት አለው ሌሎችም እንደሱ ሁኑ
ሰይጣን አጥብቆ ድንግል ማርያምን አጥብቆ ይጠላታል ለምን ቢባል የአለሙን መድህን ወልዳልናለችና። ስለዚህ ከሱ ወገን የሆኑ ሁሉ ይጠሏታል!
ኤርሚ እኔ የምመኝልህ አይነልቦናህን እመአምላክ ታብራልህ። የዛሬ አመት ድረስ ሆኖ ታሳየን።
አሜን
Uj😮😮i@@SeliNaa502
እባካችሁ ኦርቶዶክሳውያን ቤተ ሰቦቻችን ኤርሚያስ/ቀለሜዋ /የሚባል በእውነቱ ለአነንዲት ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ያለው ጥላቻ ከልክ ያለፈ በመሆኑ ከሱ ጋር ያለውን ውይይት ብትተውት ምክንያቱም ማመን ማሳመን ሰለማይችል ይልቁንም ብልግና አነጋገር መሳደብ ባህሪው የሚገለጽበት በመሆኑ እንዳላችሁት ሁለት ሶስት ሆነው በእሱ መሪነት እንዴት እንደሚያዋክቡ እሱ ግን እከሌ አይግባ ምናምን እያለ አለማወቁን ላለማሳወቅ ጥረት ሲአደርግ ታይቷል
ስለዚህ እሱን ብትተውት መልካም ነው
በአለም ዙሪያ ያላቹ የተዋሀዶ ምእመናን ሁሉ ❤❤❤ እንኳን ለ እመቤታቸን ለቅድስት ድንግል ማረያም የልደት በአል አደረሳቹ !!!!!! ልደቷ ልደታችን ነው !!! ❤❤❤❤❤❤❤❤❤ ቀለሜ መፅሀፍ ቅዱስን እንዲህ በራሱ ልክ ከሚቀሻሽበው እንደ ፍቅርሲዝም እሱን ብቻ የሚመች መፅሐፍ ቢፅፍ በቤቱ ከልካይ የለበትም አባት . ህግ የላቸውምና 😂😂😂 የገረመኝ ! የ ኤልሳእ አጥንት ሙትን አስነሳ ሲለው ያሬድ ! ቀለሜ የመቀየር አባዜ ሰላለበት የኤልሳ አጥንት ማለት ቃሉ እንደማይመጥን አይነት ተናገረ " አጥንት " የሚለው ቃል ለቀለሜ አለም ተስማምቶ ይሰርዝለት ? የጌታዬ እናት ቅድስት ድንግል ማርያም !!! ቀለሜ ምክንያተ ድህን ነሽ ብሎ ለአለም መሰከረልሽ ❤❤❤❤❤ ገና ከሀዲያን ሁሉ እንደ ቀለሜ የመዳኔ ምክንያት ነሽ አያሉ እየመሰከሩ ልእልናሽን ከፍ ያደርጉታል 🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉 እንቁ መምህሮቼ ነፍስን ለመታደግ አሳሂውን የሱስ እያጋለጣቹ ሎቱ ስብት መድሀኒት አለም እየሱስ ክርስቶስን እየነገራቹ . እየሰበካቹ በቤቱ ላለነው አንድንፀና ጭንብል የሸፈነው እንዲገለጥለት ላስነሳልን አምላክ ምስጋና ይድረሰው !!!!!❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ጌታ ሆይ የእናትህ አሳዳጆች ምንኛ በዙ? በእናትህ ዘንድ ያደረከው ድንቅ ሥራ ሁሉ መሰናከያ ሆነ! የኤልሳዕ አጥንት የሞተ ሰው ዐይን ስታበራ የምናምን፣ በሐና ማህፀን የነበረች ሴት በህይወት ያለች ሴት ዓይን ስታበራ እንሰናከላለን፡፡ ምክንያቱ ድንግል ማርያም የአንተ እናት መሆኗብቻ ነው፡፡ ዮሐንስ ወንጌላዊ የተጠቀመው የፅሁፍ ባህል አጣሞ መተርጎም መንግሥተ ሰማያት አያስገባም፡፡
Tebareku .setan EYOBAN ENA YOHADEN YIFERACHEWAL.
እመብርሀን
ሔዋን ስህተት አይደለችም።ምክንያተ ስህተት ነች እንጂ። ማርያም ድህነት አይደለችም ።ምክንያተ ድህነት ነች።ፈጣሪ ፍጥረቱን በፈቀደው መንገድ ያድናል ከፍጥረት ሱታፊ ውጪ።ነገረ ግን ጌታ ቤዛ ሆኖ አዳነን ካልን ቤዛ የሆነበትን አካልና ባህሪውን የከፈለበትን በደሙ በሞቱ አዳናን ካለ ከአባቱ ጋር በቀዳሚው ልደቱ በሆነ ልደት ሳይሆን በድህረ ልደቱ ከድንግል ማርያም በተወለደ ልደት ነው ያዳነን።
Egzabher xagawn ybizalacu wdoce ❤❤❤❤❤❤❤❤ qlhiwt ysemaln ymiwdacu inquwac ❤❤
ከኤልሳዕ ማርያም የምንሣባው የተሳሳቱ ወገኖች ልብ ይሰጣቸው።
ወላዲተ ቃል የኛ እናት እንወዳታለን አማላጃችን ነች
Uffff yaredo🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤
የሞተውን ማስነሳት ወይስ በህይወት ያለውን ዓይነስውሩን ማብራት የቱ ይበልጣል? በእውኑ ሁሉም ተዓምር የሚከናወነው በእርሱ በአንዱ በእግዚአብሔር አይደለም እንዴ? በእውኑ የሞተውን በሞተ አጥንት ህይወት እንዲዘራ ያደረገ እግዚአብሔር በቅድስት ማርያም እውሩን ማዳን ይሳነዋልን?
ኧረ እፈር ኤርሚ በእውነት በክርስቶስ ፍቅር ወደ ቅድስቲቱ ቤተክርስቲያን እንድትመለስ ዐይነ ልቡናንህን ይክፈትልህ።
ሰው የህይወትን እናት እንዴት ይቃወማል ?!?!...ልብ ይስጣቸው
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አዳኝ እነጂ የድህነት ምክንያት አይደለም። የድህነት ምክንያት እመቤታችን ድንግል ማርያም የድህነት ምክንያት ነች። ሉቃስ 1 ቁ 49 ላይ ''ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና'' ብላለችደ የቸደረገው ታላቅ ሥራ ከድህነት ውጪ ምንድነው?
በመስቀል ላይ የተሰቀለው ሥጋና የፈሰሰው ደም እኛን አድኖናል። ከማን የነሳው ሥጋና ደም ነው ያዳነን? ጌታችን ከሰማይ ሥጋና ደም ይዞ አልመጣም።
👏👏👏👏👏👏👏
ታምሪ ማረያም ነው ልሙጥ ግባር የሚለው ከመፃፍ ቅደሐስ ውጪ ነው የምታስተምረው
እግዚኣቢሔር ይባርካችሁ ብዙ እያስተማራችሁን ነው
ዮሃንስ 9 ኣልተሰማም ብሎ ያስቀመጠው ኣልተደረገም ለማለት ኣለመሆንን ሊሰመርበት ይገባል
እናቴ ለደትሽ ልደታችን ነው በመንገዴ ቅደምልኝ ከልጅሽ ዘንድ ኣስታርቂኝ❤❤
Ermine Tebarek 🙏🙏🙏🙏
ሰሙ በእውነት እግዚአብሔር ይባርክህ እኔ እራሱ እንዴት መጥቼ ልናገር እያልኩ ነበር
የሞት ምክንያት ለሔዋን የሕይወት ማርያም በቃ::
tmsegne ermi saytoh saysadabi ygermale yardo kale hewate yasemalen😊😊
እኛ ኦርቶዶክሳውያን ዓለም በሔዋን ምክንያት ሞተ፣ በድንግል ማርያም ምክንያት ዓለም ዳነ ብለን እናምናለን፡፡
ድንግል ሆይ አሳዳጆችሽ ምንኛ በዙ? አምላክ ሆይ የእናትህ አሳዳጆች ምንኛ ክፉ ናቸው! አንተስ አሷን መምረጥህ ስህተት ነውን? ከመፀነሷ ቢፊት እናት አባቷን አሳደዱ፣ በፅነሰቷ ጊዜም አሳደዱ፣ የሄው እስከዛሬ ዘንዶው አፉን የከፍታል፣ ስለፅንሰቷ ይቋጠላል፣ በተወለደች ጊዜ፣ በቤተመቅደስ፣ ውሃ ስትቀዳ፣ በብሥራት ጊዜ፣ ፅንሰቷን፣ በወለደች ጊዜ ምን ያህል አጓራ? በስደቷ ጊዜ፣ በማዳን ሥራህ ሁሉ ከቀኝህ ቆማ መገኘቷ፣ እርሷን ምክንያት አድርገህ ዓለምን ማዳንህ ፅሂት እናትህን እንደበደለኛ ስሟን በሰሙ ጊዜ ዘወትር ይደነብራሉ፣ ያጓራሉ፣ ይራገማሉ! አቤቱ ቸር ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ስለእናትህ ብለህ ይቅር በላቸው፡፡
Mzimurii riyee zaree korahuu bii❤❤❤❤❤❤❤❤
ከተወለደ ጀምሮ ነው የሆነው ይች ግን በታምረ ማርያም መቼ እውር እንደሆነች አይታወቅም ስለዚህ
እግዚአብሔር ከሴቶች ሁሉ የተመረጥሽ አላት እኮ በቃ በዚህ ቃል የተነገረላት ማንም የለችም
ኤርሚያስ ምላሱ ላይ አጋንት ተገጥሞበታል።እናቸ ግን በርቱ
ኤርምያስ ያመጣው ጥያቄ ስህተት መሆኑ ትዝ ሲለው ሮጦ ወጣ። ኢዮባ እንደነቃበትም ትዝ ብሎታል።
ermi እንዲህ በፍቅር ቢያወራ እኮ ደስ ይላል ብዙዎችንም ወደ ወንጌል ይመራቸው ነበረ ችግሩ ስድብ እንጂ
የትኛ ወንጌል ነው የሚመራቸአ ወዲ ወንጄሉ እንጂ
Lena dink team-mate Honolegnal be ENATACHEN KIDEST DINGIL MARIAM ena mesikir negn.Amennn.
❤❤❤❤❤❤❤❤
አይ ቀለሜ ስለገድል ሲያወራ እድሜውን ጨረሰ በትክክል ማንበብ መረዳት ሳይችል ታአምሩ ምን እንደሚል እንኳን አያቅም እኮ😂😂😂😂
አረጴጤ ቁጭብላችው ቋቋተማሩ አሁን የምንናገርበትና የምንተሮጎምበትን ቋቋ በፊት ዘመን ያለውን አነጻጽሩ በጠቅላላው ሞና በቀናነት ❗️ብዙጊዜ የሉተር ልጆች ችግራችው የቋቋትርጉም ና ቢገባቸውም መድረቅ ቀጥሎ ለመቃወም ብቻ መዘጋጀት ተው ድነት በዚመገድ አይገኝም ለውነትና ለትክክል ብቻ ቁሙ ❗️
ከቻላችሁ መቀየር መምማር እፈልጋለው የሚል መናፍቅ ከሆነ ሰዉ ጋር አዉሩ አስተምሩ
ሁለቱም ንባብ አይጋጭም የዮሐንስ ወንጌል ላይ ያለው ንባብ ተናጋሪው እውር ሆኖ የነበረው ሰው ነው "ዓለምከተፈጠረ ጀምሮ እውር ያበራ እንዳለ አልተሰማም" ስለዚህ አልተሰማም ማለት እልተደረገም ማለት አይደለም:: በተአምረ ማርያም ላይ ያለው ደግሞ "በማህፀን እውር ያበራ ማንም የለም"
ስለዚህ በዮሐንስ ወንጌል ላይ ክርስቶስ በማህፀን ሆኖ አልነበረም ስለዚህ አይገናኝም
የመዳን ምክኒያታችን ናት !!!
ሰሙ እናመሠግናለን ማየትና መመልከት ልዮነት አሳይተሃል ይህ ሰው ሁልጊዜ ይገርመኛል ወይ ኤርሚያስ !!!
ጌታ እይኑን ያበራለት ሲፈጠርም አይን ያልነበረውን ነው አዲስ አይን ነው የፈጠረለት የሚፈጥር እርሱ ስቻ ስልሆነ በድንግል የዳነው አይን ኖሮት የማያይ ወይም ከጊዜ በኋላ የታወር ነው
ቅዱስ ዩሐንስ ከዚህ በፊት ያልተደረገ ተአምር ቢል እውነት ነው።ይህም ክርስቶስ በአካል ተገልጦ የሰራው ተአምር ስለሆነ።
ድንግል ማርያም በማህጸን እያለች የታየው ተአምር ደግሞ ጌታ በሷ ላይ አድሮ የሰራው ተአምር ነው ።እናም ሁለቱ ተአምራት ይለያያሉ ።አንዱ በቅዱሳን ላይ አድሮ ሌላኛው ብገሀድ በአካል ተገኝቶ
የቀለሜ ይለያል ካለበት ጭፍን ጥላቻ ቤቱን ዘግቶ እንደ ሽሮ ነው የሚንተከተከው ተጠይቆ ራሱ አይመልስም ቤቱም ሌላ ቤትም ከይመልስም እግዚአብሄር አይነ ልቦናውን ያብራለት
ኢሄ ሳሙና የሆነሰውዬ😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂
የጥላቻ ጥግ አሁን እነሱ የማንን ነው የሚያቀብሉት አይ ሰይጣን አይንክ ይጥፋ ስንቱን ወደራሱ ወሰደው
1..እመቤታችን ያዳነቸው በጸጋ ነው ጌታችን ግን በስልጣኑ ነው የሁለቱም አለም ከተፈጠረጊዜ ጀምሮ አልተሰማም የሜቤታችንእንደፍጡር የሱ እንደአምላክ
2.ጌተን ማን ይሉኛል ሲላቸው አንዳንዶቹ ከነቢያ አንዱ ነው ይላሉ ሲሉ ነብይ ነው ማለት ነው? አይደለም ህዝቡ የሚመስላቸውን ተናገሩ እንጅ ።አነደዚሁ አይኑ የበራለት አላየነም አለ እንጂ ወንጌለዊዉ ዮሐንስ ወይም ጌታ አላሉም
እመቤታችን እናንተ ከምትሏት በላይ ናት በትንታኔ ማቅረብ እችላለሁ ።ለኤርምያስ ያቀረባችሁት መረጃ ደከም ያለ ነው።እንዴት ማካፈል እችላለሁ ?
Ermi yegizabr sow newish🙏🙏🙏
አይገርምም የማሪያም ጠላት ኤርሚያስ በቀኗ ተወለደ
Run Run Run Kelime
ይሄ ኤርሚያስ በጣም የከፋ አለማወቅ አለበት እና መማርና ማወቅ ደግሞ አይፈልግም ስለዚህ እኔ ከዚህ ሰዉ ጋር ባትነጋገሩ ደስ ይለኛል
አይ ኤርምያስ ለምን ጥያቄ ሸሸ እምቢ ብሎ ዘግቶት እሮጠ ha ha አይ ድንግል ማርያም እንዴት ነው የሷ ነገር የሚያስጨንቃቸው?
ኡፍፍፍፍፍፍፍፍፍፍ!!! ድንግል ያችን ነገር እንዴት እናስታውሰው???
ገና ቅዱስ ገብርኤል አመስግኖ፣ አወድሶ ሲያበስራት፣ ገና ሐዋርያት ሳያውቁት ገና በማኅፀኗ ሳለ፣ ገና ሐዋርያት ሳያውቁት በአራስ ቤት ሳለ፣ ገና ሐዋርያት ሳያውቁት በስደት ሳለ፣ ገና ሐዋርያት ሳያውቁት ከስደት ሲመለስ፣ ገና ሐዋርያት ሳያውቁት ደቀ መዛሙርትን ከመምረጡና ከማስተማሩ በፊት፣ ገና ሐዋርያት ሳያውቁት በገዳመ ቆሮንቶስ ሳለ፣ ገና ሐዋርያ እየመረጠ ሳለ፣ ገና ሐዋርያትን እያስተማረ እያለ፣ ገና ሐዋርያት ሳይፀኑ በህማማቱ ጊዜ፣ ገና ሐዋርያት ሳይፀኑ በተሰቀለ ጊዜ፣ ገና ሐዋርያት ሳይፀኑ ለዮሐንስ አደራ በሰጣት ጊዜ፣ በሞተ፣ ወደመቃብር በወረደ፣ በተነሣ፣ በዝግ ቤት በጎበኛቸውም ጊዜ፣ … በእግዚአብሔር ልጇ የማዳን ሥራ ሁሉ፣ ዘወትር እጅግ በሚደንቅ ተሐራሚነት በማስተዋልና በመደነቅ የማዳን ሥራው እንደፈቃዱ ይሆን ዘንድ ያገለገለች እመቤት ናት፡፡ እውነተኛው ኢየሱስን የምናውቅባት መነፅራችን፣ መለያችን ስለሆነች ከእርሷ መለየት አንፈልግም፡፡ ከጥንተ-ርስታችን ያስወጣን ጥንተ-ጠላታችን ዲያቢሎስ ምርኮውን የሚነጥቁ ሐዋርያትን በልዩልዩ ፈተና ያንገላታ ዲያቢሎስ ይልቁንም የማራኪውን የአሸናፊውን እናት ቢያገኛት ምን ያደርጋት? ቢረግማት፣ በፊቷ ቢያጓራ፣ በአመድ ላይ ቢንከባለል፣ አቧራ ቢያስነሳ ይደንቃልን? እኛስ ምርኮ ለማግኘት ከሚቅበዘበዝ ሀሰተኛ ክርስቶስ ራሳችንን ለመጠበቅ፣ እኛስ እውነተኛው ክርስቶስ ከእኛ ጋር እንደሆነ ለመተማመን የንጉሣችንን እናት አመቤት፣ ንፅህት፣ ድንግል፣ ቅድስት ማርያምን በቀንም በማታም ከእኛ እንዳትለይ እንለምናታለን፣ እንማፀናታለን፡፡ መቼም፣ መቼም ቢሆን ድንግል ማርያም በሌለችበት አማኑኤል የማዳን ሥራውን አልሠራምና ሚሥጢር ገላጭ ድንግል ማርያም የወለደችውን አማናዊ ክርስቶስ ማጣት ስለማንፈልግ ለእኛ የቀረችንን ንፅሂት ዘር፣ እነሆ እናትህ የተባልናትን የአደራ እናታችንን ድንግል ማርያምን አንለቅም!!!
ፀረ ማርያሙ ቀለሜ የወንድሞቼን የትምህርት መረጃ ከተቃወምክ ይህ የጠቀስከው ሰው ሲፈጠር ዓይን ፊቱ ላይ የሌለው ነበር ስለዚህ አይኑን በጭቃ ሠራለት አዳነውም ሌሎቹን ዓይናቸውን የፈወሳቻው ዐይን አላቸው ግን አያዩም ስለዚህ እስካሁን አለም ከተፈጠረ ጀምሮ አይን በጭቃ ሰርቶ የፈወሰው የተፈጠረ የለም ማለት ነው ሌላው እመቤታችን በማህጸን ሆና መፈወሷም እስካሁን ድረስ በማህጸን ሆኖ የፈወሰ ስለሌለ አለም ከተፈጠረ ጀምሮ እስካሁን የለም ማለት ነውና ምቀኛ አትሁን እንደ እምነትህ ሁሉን መቃወም ከሉተር የወረስከው መንፈስ ነውና እመቤታችን ድንግል ማርያም በሃና ማህፀን ሆና ስትፈውስ ያነበቡ ዓይኖችህን እውነት ለማንበብ ታብራልህ
ከሙታን የተነሣ አያይም ማለቱ ነው?አይ ወንጌል ታዲያ የተነሣ ዓይኑ ሣያይ ተነሣ ነው የሚለው ፀረ ማርያም ጌታ ይማርህ።
እውነት ነው ያሬዶ ያ በነሱ ዘመን በጽንስ ነው ያበራችው
ወይ ቀልድ አለ አኬ የማላመጡን ነገር እኮ ተነተናቹበት 🤣 አይ ቀለሜ እንደው ምን ይሻለዋል ሳላላምጥ ውጠዋለው ብሎ ደሞ ቤቱ ይሄድና ይተፋዋል😂
😂😂😂
አልተሰማም ማለት ተደሮጎ አያቅም ማለት ነው?
የዮሐንስ ወንጌል የሚናገረው እውር ሆኖ ስለተወለደው ነው የታምረ ማርያም ታሪክ ሃሳቡ የተለየ ነው ምክንያቱም ማህጸን ዳሶ የዳነ የለም ስለዚህ ነው ታምሩ አለም ከተፈጠረ ያለው።
በጥላቻ የተጋረደው ኣይንህ ታብራልህ ወደህ እንዳልሆነ እናውቀዋለን እንረደዋለንም😂😂😂😂😂
መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ 13:20-21 ኤልሳዕም ሞተ፥ ቀበሩትም። ከሞዓብም አደጋ ጣዮች በየዓመቱ ወደ አገሩ ይገቡ ነበር። 21 ፤ ሰዎችም አንድ ሰው ሲቀብሩ አደጋ ጣዮችን አዩ፥ ሬሳውንም በኤልሳዕ መቃብር ጣሉት፤ የኤልሳዕንም አጥንት በነካ ጊዜ ሰውዮው ድኖ በእግሩ ቆመ።
የመቼ ነው የቀለሜ ትናንትማታ ወይስ የድሮ
Majmara maxyaq stclu kawxa bahla masradt tagbinaw marizun srac zim atblu😢
ዮሐንስ ወንጌላዊው ምን ለማለት ፈልጎ ስለውሩ መፈወስ በዛ አገላለፅ እንደተናገረ ማወቅ ይፈልጋል እንጂ እንዲሁ ጥሬ ቃሉን ስቦ ከመፃህፍ ለማጋጨት መሞከር ከራስ ጋር የመጋጨት ምልክት ነው ቀለሜ ከራስክ ጋር ተረቅ
አዎ እውነት ነው ማህጸን ዳሶ የተፈወሰ የለም
አለም ከተፈጠረ ጀምሮ ያለው የተፈወሰው ሰው ነው ይሄን ያለበት ምክኛት ደሞ ቀለሜ እንደሚዋሸው ሳይሆን በግልፅ ተፀፏል አይሁድ ጌታን ከእግዚአብሔር ያሎነ ና ሀሰተኛ እንደሆነ በአሰት ሊነግሩት ሲሞክሩ እነርሱ እንደሚሉት ሀሰተኛ አገልጋይ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ እንዲ ዓይነት ታምር አርጎ አያውቅም ለማት ነው እንጂ እስከዛን ጊዜ የሰው ዓይን አልተፈወሰም ለማለት አደለም
ቃሉን በደንብ አንብቡት
ያሬድ በስነስርዐት ነበር ስትወያይ የነበረው ልክ ኤርሚያስ ሲወጣ ስነስርዐትህ ጠፋ የመማማር ጉዳይ ሳይሆን የመበሻሸቅ ነገር አስመሰልከው አዳኙ ክርስቶስን ለመውለድ ምክንያት ናት ነው ያለው ልክም ነው። ከዚያ ውጭ የተአምረ ማሪያሙን እና የዮሀንስ ወንጌልን ጉዳይ ሸምጥጠሀል ያሳፍራል ያስተዛዝባል ውይይታችሁን ግን እጅግ አድርጌ ወድጄው ነበር
❤⛪🙏
አቤት የመቤቴ ጥላቻ
ጴጥሮስ "ክርስቶስ አንተ የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ" ስላለው ብፁዕ ከተባለና የመንግስተ ሰማያት ቁልፍ ከተሰጠው (ማቴ16÷16-19)፤ እርሷ ከሁሉም ይልቅ እንዴት የተባረከች (ብፅዕት) አትሆን? (ሉቃ1÷45)
ሲፅፍ እራሱ መሀይም ነው ለካ😅😅😅
❤❤
የአምላክ እናት አይደለችም ማለት የክርስቶስን አምላክነት መካድ አይሆንም ወይ ?
ልክ ነህ የአምላክ እናት ናት ❤
ኢየሱስ ክርስቶስ አይኑን ያበራለት ሰው እኮ ጭራሽ አይን የሚባል የለውም ግንባር እኮ ነው ጭራሽ የአይን ምልክት እንኳን የሌለውን ሰው እኮ ነው አይን የፈጠረለት ለዛ ነው አለም ከተፈጠረ ጀምሮ ያለው የእመቤታችን ደግሞ አይኑ እውር የሆነ በራ ነው የሚለው እንጂ ግንባር የሆነ ጭራሽ አይን የለው አይልም ስለዚህ አቶ ኤድሚያስ የጠየከው ጥያቄ ልክ አይደለም ከገድል እና ከታምር ውጣ የማታምንበትን አትጠይቅ
ተኣምረ ማሪያም ~አለም ከተፈጠረ ጀምሮ እንዳንቺ በማህፀኑ የዕውርን ዐይን የሚያበራ የለም።
ዮሐ 9÷32 ዕውር ሆኖ የተወለደውን አይኖች ማንም እንደከፈተ አለም ከተፈጠረ ጀምሮ አልተሰማም። የትኛውን እነመን ተኣምረ ማሪያምን ወይስ መፅሐፍ ቅዱሱን ? ግትርነት የትም አያደርስም