“በኢትዮጵያ ወደ 9 መቶ ሺ የሚሆኑ ሰዎች በአይን ሞራ ግርዶሽ (CATARACT) ተጠቂ ናቸው፡፡”/ New Life Ep 340
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 10 ก.พ. 2025
- “በኢትዮጵያ ወደ 9 መቶ ሺ የሚሆኑ ሰዎች በአይን ሞራ ግርዶሽ (CATARACT) ተጠቂ ናቸው ፤
ይህም ከአጠቃላይ በኢትዮጵያ ከሚገኙ 1.6 ሚሊዮን አይነ ስውራን 50% ይሸፍናል፡፡” በአ.አ.ዩ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ (ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል) የአይን ህክምና መምህርና ሀኪም፡፡ ለመሆኑ መንስኤውና መከላከያው ምን ይሆን?
ያለዎትን ጥያቄና አስተያየት በ አጭር መልዕክት 7696 ላይ ይላኩልን
Follow us on: linktr.ee/ebst...
#ኢቢኤስ
#EBS
#New_life