ขนาดวิดีโอ: 1280 X 720853 X 480640 X 360
แสดงแผงควบคุมโปรแกรมเล่น
เล่นอัตโนมัติ
เล่นใหม่
ርዕሰ ሊቃውንት የኔታ ቆሞስ አባ ገብረኪዳን🙏🙏🙏ጸሎትዎ ትድረሰን
አባታችን አባ ገብረ ኪዳን ግርማ ቃለ ህይወት ያሰማልን !!!
ብሰማ ብሰማ የማይሰለቹኝ አባት እድሜ ይስጠዎት ለኛ ለምናምነው ፀሎትና በረከተዎት ከሁላችንም ላይ ይደርብን🙏🏽🙏🏽🙏🏽
አባታችን ቃለሕይወት ያሰማልን። ለነገሩ እኛ ፈጣሪን የምናምነው ሰው ለማናደድ አይደለም። ማርያም ስሟ ሲጠራ የሚታመም ስለ ርብቃ አንድቀን ወሰዶ የሚሰብክ አገልጋይ ባለበት ሁኔታ ድንግልን አለመረዳታቸው ያማል።
አሜን አሜን አሜን
😊😊😊😊
Bereketwo yiderben
AMEN AMEN AMEN 🙏 ❤❤❤❤
እየሱስ ጌታ ነው ይሉና አማላጅ ነው ይሉሃል እባቴ ደግሞም ተመለሱ ይሉናል ይገርመኛል
በስሜ ይመጣሉ ብሎአል እንዳያስቷችሁ ተጠንቀቁ ተብሎ ተፅፏል የቀደመች ሃይማኖት ኦርቶዶክስ በረከታችሁ ይደርብን አባታችን
🙏🏾❤️ Blessings!
Abatchin Kala hiwote yasmalin Amen Amen ❤❤❤❤
Unetm babilonawya Qalehiwet yasemaln Abatachn.
በምን አወከዉ መተት መሆኑን ይልቅ አዳምጥ ይጠቅምሐል
❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤❤❤
❤❤❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Egziabher yikir yibelachihu sewun yalakebere Egziabhern ayawukim enante hasab yemitisetu sowoch yikir yibelachihuabatachin Egziabher Edmi yistott
ለነገሩ ያልገባቸው ፡የማይገባቸዉ፡ግራ የገባቸዉ፡መነሻዉን፡የማያቁ፡መጨረሻዉን፡የማያቁ ሉተር የወለዳቸዉ፡የግብር ልጆቹ አሉ፡መፃፉም የተፃፈዉ፡እደነዚ ላሉ መልስ፡እዲሆን፡ነዉ፡ለምን ለምስክር ፣በሉቃስ ወንጌል ፲፮ ላይ አምስት ወድሞች አሉኝ እባክ አብረሐም አባት ሆይ፡እኔ የገባዉበት እዳይገቡ፡አላዛርን ላክልኝ፡ያለዉን፡የመፃፍ ቅዱስ ቃል እንቅደደዉ?ለነገሩ ማቴ ቄል ፋሪስ
Qale hywet ysemaln
እግዚአብሔርን ያወቅነው ኢየሱስ ሰው ሁኖ በመወለዱ ነው? አባ ገብረ ኪዳን እግዚአብሔርማ የታወቀው ለአዳምና ሔዋን ቅጣት በጣለባቸው ጊዜ፤ ለነቢዩ ሙሴ ማንነቱን ደጋግሞ በገለጠለት ጊዜ እና ኹኔታ ነበር እንጂ። በኢየሱስ መምጣት የሥላሴ ማንነት እና መምንነት ተገለጠ፤ የቀደመው የውርስ ኃጢአት ተሻረ።
ጅል መናፍቅ ካልሆነ በስተቀር ሁሉም ሞስሊምም ሳይቀሩ እያመኑና እየተመለሱ ናቾው
Degmo chira meyaz newur hone yihn yalachihut enante nachihu chira zenb mabareriya new
Mestehafe lay keagegneh min asechenekeh kihedet wetoheh new demo kidesena be kinenet enji be kinat ayegegnem libona ena masetewelun yadelachehu medehanealem kirstos
ጌታዬና መዳኒቴ ብላለች የእየሱስ እናት ማሪያምእንግዲህ ምን አይነት ትርጉም እንስጠዉ? መዳኒቴ ማለት መዳኒቴ ነዉ !!!!
እያስተማሩህ እኮ ነው ስላልገባህ ኦርቶዶክሳዊ አረዳዱን እየተነተኑልህ ነው በቃ ኦርቶዶክሳውያን የምንተረጉመው እንደዚያ ነው በቃ አትበበሳጭ እምነታችን እንደዛ ነው
አዎ ሰዉ በሂወት እያለ የምልጃ ፀሎት ሊሰራ ይችላል! ከሞተ በኋላ ግን አይቻልም! ማሪያም ሞታለች ስለዚህ አታማልድም!አታጭበርብር ዉስጥህ እያወቀ ነዉ አፍህ የሚዋሸዉ!አይገቡ አያስገቡ የተባለዉ ለአንተ አይነቱ ነዉ! ጌታ እየሱስ ግን ህዝቡን እየሰበሰበ ነዉ!
እሱ ያንተ እምነት ነው ቅዱሳን በአፀደ ሥጋ እና በአፀደ ነፍስ ያማልዳሉ ብለን እናምናለን። እኛ ለምናምነው አንተ ምበሰጨህ? ድሮ ድሮ ከኢየሱስ በቀር አማላጅ የለም ትሉ ነበር አሁን አሻሽላችሁ ሰው በህይወት እያለ ያማልዳል ወደማለት ተጠግታችኋል የነገውን ደግሞ አብረን የምናየው ይሆናል የፕሮቴስታንት አስተምህሮ በየጊዜው በሰዎች ፍላጎትንና አስተሳሰብ ሼፕ የሚደረግ የግለሰቦች አስተሳሰብ ነው ወንድሜ እኛጋ እንደዛ ብሎነገር የየለም በሐዋርያት አስተምህሮ ላይ የፀናች ናት ወደዚህች ቤት ፍቅር እጋብዝኃለው።
ደደብ። እንዳንተ ያለውን ደደብ ከማስተማር ድንጋይ መፍለጥ ይቀላል።
በምልጃዋ ላመነ እመቤታችን ንፅህይተ ንፁሀን ቅድስተ ቅዱሳን የአምላክ እናት ቅድስት ድንግል ማርያም ታማልዳለች ከማማለድም አልፋ ትፈርዳለች አንተ መጀመርያ ተረጋጋና አስተውል ልጅ እናቱን ይመስል የለ እውነተኛውን ጌታን ካገኝህው እና ከወደድከው እናቱን ስለሚመስል እናቱን እመቤታችንን እማትወድበትና እማትቀበልበት ምክንያት የለም ልብ ይስጠን
@@alemayele7521 ወንጌል ያለማወቅ እኮ ድንቁርና ነው። ሰው ከሞተ በዃላ አያማልድም የሚለው ሃሳብህ ሰው በአካል ከሞተ በጆሮው አይሰማም በእጁ አይዳስስም የሰዎችን የአማልዱኝ ጥያቄ በጆሮው ሊሰማ አይችልም በሚለው አካላዊ እሳቤ ሄደህ የደረሰክበት የስህተት ድምዳሜ ነው። ሰው ከሞተ በዃላ መንፈሱና ነፍሱ ያዳምጣሉ፤ ስሜት አላቸው፤ ይናገራሉ። ምሳሌ አልአዛር በአብርሃም እቅፍ ሆኖ የተመለከተው ሰውየ አብርሃምን እባክህ ውሃ ጠማኝ ብሎ ስሜቱን ተናገረ ምድር ላይ ላሉት ዘመዶቼ መምህር ላክላቸው በማለት በጭንቅላቱ አሁንም ትዎስታውን ተናገረ ።፤ ሰማይ ላይ ሆኖ እነዚያ ዘመዶቹ አሁንም ድረስ ሃጢያት እየሰሩ እንደሆነ እሱም አወቀ፤ አብርሃምም ይህን አውቆ መምህራን አሉላቸው አለው። ሰው በምድር ሳለ የሚጸልየው በመንፈሱ ነው። ሰማይ ቤት ያ መንፈሱ ህያው ነው። ምድር ላይ የምልጃ ስራ የሚሰራው ያው መንፈሱ አሁን በአካሉ ሞቷልና ምልጃው አይቀጥልም ማለትህ የመንፈስን ዘላለማዊ ባህሪ የሚቃረን ነውና እባክህን በደንቦ ተማር።
የገባህን እመን ያልገባህን ተው። አንተ ያከበርከውን ፖስተር አክብር የኛን አባት ለኛ ተውልን። ይኸውልህ ጅል ሁሌም እዛው ነው።
ታቦት ሰርታችሁ እየሰገዳችሁ እጣን እያጠናችሁ ቤተ መቅደስ ሰርታችሁ 30 ቀን እያከበራችሁ! መፅሐፍ ቅዱስ! ከእኔ በቀር ለሌላ አምላክ አትስገድ . እኔ ቀናተኛ አምላክ ነኝ ብሏል እግዚአብሔር !!
እሱን አንተ አልክ እኛ የምናመልከው እግዚአብሔርን ነው የምንሰግደውም ለእርሱ ነው
የጠቀስከው የመፀሀፍ ቅዱስን ክፍል ስለምን እያወራ እንኳ የማታውቅ በመሆንህ ቅድሚያ ተረዳና ለትችት ና ሌላው አባታችን ያስተማሩትን ከልብህ ሳትሰማ 30 ቀን እያከበራችሁ ያልከውን ደግመህ አዳምጠው ከሉተር ፍልስፍና ውጣ።
ፓፓ አንተ ኦኮ አትመራመር፣ እንዴት ያለህ ምጡቅ ነህ። እንዴት ያለዉን የተደበቀ ሚስጥር ደረስክበት። ከብት
አሑን ይሔ የያዘው ጭራ እራሡ መተት ድግምት አለበት በጠቅላላ መተተኞች ደብተራዎች ናቸው
ጭራ ዝምብ ማባረሪያ ነው ዐለት በሆነ ስብከታቸው ዝንብ የተባሉ አጋንንትን ያባሩበታል
ተረጋጋ ማረጋጋት ማለት ጥሩ ነው
ልብ ይስጣችሁ እኳን ሀይማኖት አስተማሪ ይቅርና እናተም አትሰደብም ቆይ ግን እኛ ምና የናተ የሆነዉ አናይም አሰማም ግን እናተ ግን ተኛ እግር አጠፉም ነገ በማን ፊት እደምቆሚ አታቂም ስለዚህ አትሳደብ
ባለጌ ስነስርአት የሌላችሁ ሁሉ በአኦርቶዶክስ የማታምኑ ለምንድነው የአኦረቶዶክስን ስብከት የምትሰሙት እዛው ሄዳችሁ ጨፍሩ እኛ በናንተ እምነት ችግር የለብንም ስትፈልጉ ድንጋይ ማምለክ ተችላላችሁ ለምን አትተውንም የምትገርሙ ጉዶች
አባቴ ማሪያም ሰው ናት ከተባለ አሁን በህይወት የለችም እንዴት ነው የምታማልደው?
ርዕሰ ሊቃውንት የኔታ ቆሞስ አባ ገብረኪዳን🙏🙏🙏ጸሎትዎ ትድረሰን
አባታችን አባ ገብረ ኪዳን ግርማ ቃለ ህይወት ያሰማልን !!!
ብሰማ ብሰማ የማይሰለቹኝ አባት እድሜ ይስጠዎት ለኛ ለምናምነው ፀሎትና በረከተዎት ከሁላችንም ላይ ይደርብን🙏🏽🙏🏽🙏🏽
አባታችን ቃለሕይወት ያሰማልን። ለነገሩ እኛ ፈጣሪን የምናምነው ሰው ለማናደድ አይደለም። ማርያም ስሟ ሲጠራ የሚታመም ስለ ርብቃ አንድቀን ወሰዶ የሚሰብክ አገልጋይ ባለበት ሁኔታ ድንግልን አለመረዳታቸው ያማል።
አሜን አሜን አሜን
😊😊😊😊
Bereketwo yiderben
AMEN AMEN AMEN 🙏 ❤❤❤❤
እየሱስ ጌታ ነው ይሉና አማላጅ ነው ይሉሃል እባቴ ደግሞም ተመለሱ ይሉናል ይገርመኛል
በስሜ ይመጣሉ ብሎአል እንዳያስቷችሁ ተጠንቀቁ ተብሎ ተፅፏል የቀደመች ሃይማኖት ኦርቶዶክስ በረከታችሁ ይደርብን አባታችን
🙏🏾❤️ Blessings!
Abatchin Kala hiwote yasmalin Amen Amen ❤❤❤❤
Unetm babilonawya Qalehiwet yasemaln Abatachn.
በምን አወከዉ መተት መሆኑን ይልቅ አዳምጥ ይጠቅምሐል
❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉❤❤❤❤❤❤
❤❤❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Egziabher yikir yibelachihu sewun yalakebere Egziabhern ayawukim enante hasab yemitisetu sowoch yikir yibelachihu
abatachin Egziabher Edmi yistott
ለነገሩ ያልገባቸው ፡የማይገባቸዉ፡ግራ የገባቸዉ፡መነሻዉን፡የማያቁ፡መጨረሻዉን፡የማያቁ ሉተር የወለዳቸዉ፡የግብር ልጆቹ አሉ፡መፃፉም የተፃፈዉ፡እደነዚ ላሉ መልስ፡እዲሆን፡ነዉ፡ለምን ለምስክር ፣በሉቃስ ወንጌል ፲፮ ላይ አምስት ወድሞች አሉኝ እባክ አብረሐም አባት ሆይ፡እኔ የገባዉበት እዳይገቡ፡አላዛርን ላክልኝ፡ያለዉን፡የመፃፍ ቅዱስ ቃል እንቅደደዉ?ለነገሩ ማቴ ቄል ፋሪስ
Qale hywet ysemaln
እግዚአብሔርን ያወቅነው ኢየሱስ ሰው ሁኖ በመወለዱ ነው? አባ ገብረ ኪዳን እግዚአብሔርማ የታወቀው ለአዳምና ሔዋን ቅጣት በጣለባቸው ጊዜ፤ ለነቢዩ ሙሴ ማንነቱን ደጋግሞ በገለጠለት ጊዜ እና ኹኔታ ነበር እንጂ። በኢየሱስ መምጣት የሥላሴ ማንነት እና መምንነት ተገለጠ፤ የቀደመው የውርስ ኃጢአት ተሻረ።
ጅል መናፍቅ ካልሆነ በስተቀር ሁሉም ሞስሊምም ሳይቀሩ እያመኑና እየተመለሱ ናቾው
Degmo chira meyaz newur hone yihn yalachihut enante nachihu chira zenb mabareriya new
Mestehafe lay keagegneh min asechenekeh kihedet wetoheh new demo kidesena be kinenet enji be kinat ayegegnem libona ena masetewelun yadelachehu medehanealem kirstos
ጌታዬና መዳኒቴ ብላለች የእየሱስ እናት ማሪያም
እንግዲህ ምን አይነት ትርጉም እንስጠዉ?
መዳኒቴ ማለት መዳኒቴ ነዉ !!!!
እያስተማሩህ እኮ ነው ስላልገባህ ኦርቶዶክሳዊ አረዳዱን እየተነተኑልህ ነው በቃ ኦርቶዶክሳውያን የምንተረጉመው እንደዚያ ነው በቃ አትበበሳጭ እምነታችን እንደዛ ነው
አዎ ሰዉ በሂወት እያለ የምልጃ ፀሎት ሊሰራ ይችላል! ከሞተ በኋላ ግን አይቻልም!
ማሪያም ሞታለች ስለዚህ አታማልድም!
አታጭበርብር ዉስጥህ እያወቀ ነዉ አፍህ የሚዋሸዉ!
አይገቡ አያስገቡ የተባለዉ ለአንተ አይነቱ ነዉ!
ጌታ እየሱስ ግን ህዝቡን እየሰበሰበ ነዉ!
እሱ ያንተ እምነት ነው ቅዱሳን በአፀደ ሥጋ እና በአፀደ ነፍስ ያማልዳሉ ብለን እናምናለን። እኛ ለምናምነው አንተ ምበሰጨህ? ድሮ ድሮ ከኢየሱስ በቀር አማላጅ የለም ትሉ ነበር አሁን አሻሽላችሁ ሰው በህይወት እያለ ያማልዳል ወደማለት ተጠግታችኋል የነገውን ደግሞ አብረን የምናየው ይሆናል የፕሮቴስታንት አስተምህሮ በየጊዜው በሰዎች ፍላጎትንና አስተሳሰብ ሼፕ የሚደረግ የግለሰቦች አስተሳሰብ ነው ወንድሜ እኛጋ እንደዛ ብሎነገር የየለም በሐዋርያት አስተምህሮ ላይ የፀናች ናት ወደዚህች ቤት ፍቅር እጋብዝኃለው።
ደደብ። እንዳንተ ያለውን ደደብ ከማስተማር ድንጋይ መፍለጥ ይቀላል።
በምልጃዋ ላመነ እመቤታችን ንፅህይተ ንፁሀን ቅድስተ ቅዱሳን የአምላክ እናት ቅድስት ድንግል ማርያም ታማልዳለች ከማማለድም አልፋ ትፈርዳለች
አንተ መጀመርያ ተረጋጋና አስተውል
ልጅ እናቱን ይመስል የለ
እውነተኛውን ጌታን ካገኝህው እና ከወደድከው እናቱን ስለሚመስል እናቱን እመቤታችንን እማትወድበትና እማትቀበልበት ምክንያት የለም
ልብ ይስጠን
@@alemayele7521 ወንጌል ያለማወቅ እኮ ድንቁርና ነው። ሰው ከሞተ በዃላ አያማልድም የሚለው ሃሳብህ ሰው በአካል ከሞተ በጆሮው አይሰማም በእጁ አይዳስስም የሰዎችን የአማልዱኝ ጥያቄ በጆሮው ሊሰማ አይችልም በሚለው አካላዊ እሳቤ ሄደህ የደረሰክበት የስህተት ድምዳሜ ነው። ሰው ከሞተ በዃላ መንፈሱና ነፍሱ ያዳምጣሉ፤ ስሜት አላቸው፤ ይናገራሉ። ምሳሌ አልአዛር በአብርሃም እቅፍ ሆኖ የተመለከተው ሰውየ አብርሃምን እባክህ ውሃ ጠማኝ ብሎ ስሜቱን ተናገረ ምድር ላይ ላሉት ዘመዶቼ መምህር ላክላቸው በማለት በጭንቅላቱ አሁንም ትዎስታውን ተናገረ ።፤ ሰማይ ላይ ሆኖ እነዚያ ዘመዶቹ አሁንም ድረስ ሃጢያት እየሰሩ እንደሆነ እሱም አወቀ፤ አብርሃምም ይህን አውቆ መምህራን አሉላቸው አለው። ሰው በምድር ሳለ የሚጸልየው በመንፈሱ ነው። ሰማይ ቤት ያ መንፈሱ ህያው ነው። ምድር ላይ የምልጃ ስራ የሚሰራው ያው መንፈሱ አሁን በአካሉ ሞቷልና ምልጃው አይቀጥልም ማለትህ የመንፈስን ዘላለማዊ ባህሪ የሚቃረን ነውና እባክህን በደንቦ ተማር።
የገባህን እመን ያልገባህን ተው። አንተ ያከበርከውን ፖስተር አክብር የኛን አባት ለኛ ተውልን። ይኸውልህ ጅል ሁሌም እዛው ነው።
ታቦት ሰርታችሁ እየሰገዳችሁ እጣን እያጠናችሁ ቤተ መቅደስ ሰርታችሁ 30 ቀን እያከበራችሁ! መፅሐፍ ቅዱስ! ከእኔ በቀር ለሌላ አምላክ አትስገድ . እኔ ቀናተኛ አምላክ ነኝ ብሏል እግዚአብሔር !!
እሱን አንተ አልክ እኛ የምናመልከው እግዚአብሔርን ነው የምንሰግደውም ለእርሱ ነው
የጠቀስከው የመፀሀፍ ቅዱስን ክፍል ስለምን እያወራ እንኳ የማታውቅ በመሆንህ ቅድሚያ ተረዳና ለትችት ና ሌላው አባታችን ያስተማሩትን ከልብህ ሳትሰማ 30 ቀን እያከበራችሁ ያልከውን ደግመህ አዳምጠው ከሉተር ፍልስፍና ውጣ።
ደደብ። እንዳንተ ያለውን ደደብ ከማስተማር ድንጋይ መፍለጥ ይቀላል።
ደደብ። እንዳንተ ያለውን ደደብ ከማስተማር ድንጋይ መፍለጥ ይቀላል።
ፓፓ አንተ ኦኮ አትመራመር፣ እንዴት ያለህ ምጡቅ ነህ። እንዴት ያለዉን የተደበቀ ሚስጥር ደረስክበት። ከብት
አሑን ይሔ የያዘው ጭራ እራሡ መተት ድግምት አለበት በጠቅላላ መተተኞች ደብተራዎች ናቸው
ጭራ ዝምብ ማባረሪያ ነው ዐለት በሆነ ስብከታቸው ዝንብ የተባሉ አጋንንትን ያባሩበታል
ተረጋጋ ማረጋጋት ማለት ጥሩ ነው
ልብ ይስጣችሁ እኳን ሀይማኖት አስተማሪ ይቅርና እናተም አትሰደብም ቆይ ግን እኛ ምና የናተ የሆነዉ አናይም አሰማም ግን እናተ ግን ተኛ እግር አጠፉም ነገ በማን ፊት እደምቆሚ አታቂም ስለዚህ አትሳደብ
ባለጌ ስነስርአት የሌላችሁ ሁሉ በአኦርቶዶክስ የማታምኑ ለምንድነው የአኦረቶዶክስን ስብከት የምትሰሙት እዛው ሄዳችሁ ጨፍሩ እኛ በናንተ እምነት ችግር የለብንም ስትፈልጉ ድንጋይ ማምለክ ተችላላችሁ ለምን አትተውንም የምትገርሙ ጉዶች
አባቴ ማሪያም ሰው ናት ከተባለ አሁን በህይወት የለችም እንዴት ነው የምታማልደው?