Struggle to Strength: Embracing God's Guidance in the Journey. Episode 1, Part [B]
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 5 ก.พ. 2025
- 👉For our Word empowering playlist, click here: • Hustle doesn't grant y...
V I D E O S T O W A T C H N E X T :
Struggle to Strength: Embracing God's Guidance in the Journey. • Struggle to Strength: ...
The Blessings of GOD Are NOT Fair ! • The Blessings of GOD A...
Locs, Tattoos , Christ...? • Locs, Tattoos , Christ...
The Lost Child • The Lost Child - Episo...
Hustle doesn't grant you success! • Hustle doesn't grant y...
Wine Tasting • Wine Tasting - Episode...
Zacc and The sycamore Tree • Zacc and The Sycamore ...
--------------------------------------------
"God has given us today as a foundation to build upon, but tomorrow rests in His hands."
--------------------------------------------
Inquiries: christivox34@gmail.com
--------------------------------------------
✝️Bible verses used in this video
2 ጢሞቴዎስ 4:16-17
[17] ነገር ግን መልእክቱ በእኔ አማካይነት በሙላት እንዲሰበክና አሕዛብ ሁሉ እንዲሰሙት ጌታ በአጠገቤ ቆሞ አበረታኝ፤ ከአንበሳም መንጋጋ አዳነኝ።
ሐዋርያት ሥራ 16:25
[25] እኩለ ሌሊት አካባቢ ጳውሎስና ሲላስ እየጸለዩና እየዘመሩ እግዚአብሔርን ሲያመሰግኑ ነበር፤ ሌሎቹ እስረኞችም ያዳምጧቸው ነበር።
ሐዋርያት ሥራ 5:41
[41] ሐዋርያትም፣ ስለ ስሙ ውርደትን ለመቀበል በመብቃታቸው ደስ እያላቸው ከሸንጎው ወጥተው ሄዱ፤
ያዕቆብ 1:2-3
[2] ወንድሞቼ ሆይ፤ ልዩ ልዩ መከራ ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቍጠሩት፤ [3] ምክንያቱም የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንደሚያስገኝ ታውቃላችሁ።
ሉቃስ 12:52
[52] ከአሁን ጀምሮ እርስ በርስ የተለያዩ በአንድ ቤተ ሰብ ውስጥ ዐምስት ሰዎች ይኖራሉ፤ ሁለቱ በሦስቱ ላይ፣ ሦስቱም በሁለቱ ላይ ተነሥተው ይለያያሉ።
ሮሜ 8:37
[37] ምንም አይለየንም፤ በዚህ ሁሉ በወደደን በርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን።
2 ቆሮንቶስ 2:14
[14] ነገር ግን በክርስቶስ ሁልጊዜ በድል አድራጊነት እያዞረ ለሚመራን፣ የዕውቀቱንም መዐዛ በእኛ አማካይነት በየስፍራው ለሚገልጥ አምላክ ምስጋና ይሁን፤
1 ጴጥሮስ 4:12-13
[12] ወዳጆች ሆይ፤ እንደ እሳት የሚፈትን ብርቱ መከራ በመቀበላችሁ እንግዳ ነገር እንደ ደረሰባችሁ በመቍጠር አትደነቁ፤ [13] ነገር ግን ክብሩ በሚገለጥበት ጊዜ ደስታችሁ ታላቅ እንዲሆን የክርስቶስ መከራ ተካፋዮች በመሆናችሁ ደስ ይበላችሁ።
መዝሙር 23:1
[1] እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፤ አንዳች አይጐድልብኝም።
ዮሐንስ 1:46
[46] ናትናኤልም፣ “ከናዝሬት በጎ ነገር ሊወጣ ይችላልን?” አለ። ፊልጶስም፣ “መጥተህ እይ” አለው።
ዮሐንስ 7:4
[4] ራሱን ሊገልጥ እየፈለገ በስውር የሚሠራ ማንም የለምና። አንተም እነዚህን ነገሮች የምታደርግ ከሆነ፣ ራስህን ለዓለም ግለጥ።”
ዮሐንስ 18:23
[23] ኢየሱስም፣ “ክፉ ተናግሬ ከሆነ ክፉ መናገሬን መስክር፤ እውነት ከተናገርሁ ግን ለምን ትመታኛለህ?” አለው።
ማቴዎስ 26:53
[53] ካስፈለገ አባቴን ብለምነው ከዐሥራ ሁለት ክፍለ ሰራዊት የሚበልጡ መላእክት የማይሰድድልኝ ይመስልሃል?
ዮሐንስ 16:33
[33] “በእኔ ሰላም እንዲኖራችሁ፣ ይህን ነግሬአችኋለሁ። በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዟችሁ! እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ።”
ማርቆስ 16:17
[17] የሚያምኑትን እነዚህ ምልክቶች ይከተሏቸዋል፤ በስሜ አጋንንትን ያወጣሉ፤ በአዲስ ልሳንም ይናገራሉ፤
1 ቆሮንቶስ 14:4
[4] በልሳን የሚናገር ራሱን ያንጻል፤ ትንቢትን የሚናገር ግን ቤተ ክርስቲያንን ያንጻል።
ሮሜ 8:37
[37] ምንም አይለየንም፤ በዚህ ሁሉ በወደደን በርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን።
መዝሙር 23:4
[4] በሞት ጥላ ሸለቆ ውስጥ ብሄድ እንኳ፣ አንተ ከእኔ ጋራ ስለ ሆንህ፣ ክፉን አልፈራም፤ በትርህና ምርኵዝህ፣ እነርሱ ያጽናኑኛል።
መዝሙር 23:1
[1] እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፤ አንዳች አይጐድልብኝም
ዮሐንስ 10:11
[11] “መልካም እረኛ እኔ ነኝ፤ መልካም እረኛ ሕይወቱን ስለ በጎቹ አሳልፎ ይሰጣል፤
1 ቆሮንቶስ 10:13
[13] በሰዎች ሁሉ ላይ ከደረሰው የተለየ ፈተና አልደረሰባችሁም፤ እግዚአብሔር ታማኝ ነው፤ ስለዚህ ከምትችሉት በላይ እንድትፈተኑ አይተዋችሁም፤ ነገር ግን በምትፈተኑበት ጊዜ ፈተናውን መታገሥ እንድትችሉ፣ መውጫ መንገዱን ያዘጋጅላችኋል።
ማቴዎስ 14:29
[29] እርሱም፣ “ና” አለው። ጴጥሮስም፣ ከጀልባው ወርዶ በውሃው ላይ እየተራመደ ወደ ኢየሱስ አመራ።
መዝሙር 23:1
[1] እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፤ አንዳች አይጐድልብኝም
ማቴዎስ 2:13-18
ማቴዎስ 26:31
[31] ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፤ “ሁላችሁም በዚህች ሌሊት በእኔ ተሰናክላችሁ ትሄዳላችሁ፤ እንዲህ ተብሎ ተጽፏልና፤ “ ‘እረኛውን እመታለሁ፤ የመንጋውም በጎች ይበተናሉ።’
ዮሐንስ 6:63
[63] መንፈስ ሕይወትን ይሰጣል፤ ሥጋ ግን ምንም አይጠቅምም። እኔ የነገርኋችሁ ቃል መንፈስም ሕይወትም ነው፤
ኢዩኤል 2:28
[28] “ከዚህም በኋላ፣ መንፈሴን በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁ ትንቢት ይናገራሉ፤ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልም ያልማሉ፤ ጕልማሶቻችሁም ራእይ ያያሉ።
ሮሜ 10:10
[10] የምትጸድቀው በልብህ አምነህ ነው፤ የምትድነውም በአፍህ መስክረህ ነውና።
ዮሐንስ 14:30
[30] የዚህ ዓለም ገዥ ስለሚመጣ ከእንግዲህ ወዲህ ከእናንተ ጋራ ብዙ አልናገርም። እርሱም በእኔ ላይ ሥልጣን የለውም፤
ኤፌሶን 6:12
[12] ምክንያቱም ተጋድሏችን ከሥጋና ከደም ጋራ ሳይሆን ከዚህ ከጨለማ ዓለም ገዦች፣ ከሥልጣናትና ከኀይላት እንዲሁም በሰማያዊ ስፍራ ካሉ ከርኩሳን መናፍስት ሰራዊት ጋራ ነው።
ዮሐንስ 10:10
[10] ሌባው ሊሰርቅ፣ ሊገድልና ሊያጠፋ ብቻ ይመጣል፤ እኔ ግን ሕይወት እንዲኖራቸውና እንዲትረፈረፍላቸው መጥቻለሁ።
ዮሐንስ 8:12
[12] ፣ “እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝም የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ ከቶ በጨለማ አይመላለስም” አላቸው።
ዮሐንስ 16:8
[8] በሚመጣበትም ጊዜ ዓለምን ስለ ኀጢአት፣ ስለ ጽድቅና ስለ ፍርድ ይወቅሣል።
ሮሜ 12:2
[2] መልካም፣ ደስ የሚያሰኝና ፍጹም የሆነውን የእግዚአብሔር ፈቃድ ምን እንደ ሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ በአእምሯችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ።
ሮሜ 8:13
[13] እንደ ሥጋ ብትኖሩ ትሞታላችሁና፤ ክፉ የሆነውን የሥጋ ሥራ በመንፈስ ብትገድሉ ግን፣ በሕይወት ትኖራላችሁ።
ዕብራውያን 4:12
[12] የእግዚአብሔር ቃል ሕያውና የሚሠራ ነውና፤ በሁለት በኩል ስለት ካለው ሰይፍ ሁሉ ይልቅ የተሳለ ነው፤ ነፍስንና መንፈስን፣ ጅማትንና ቅልጥምን እስኪለያይ ድረስ ዘልቆ ይወጋል፤ የልብንም ሐሳብና ምኞት ይመረምራል።
1 ጴጥሮስ 5:7
ዮሐንስ 1:1
ቈላስይስ 1:16
ማርቆስ4:20
ማቴዎስ 13:15
ማርቆስ 7:6
ሆሴዕ 4:6
ማርቆስ 12:24
ምሳሌ 3:5
ምሳሌ 14:12
ቈላስይስ 3:2
ኢያሱ 1:8-9
ኢሳይያስ 29:13
ማርቆስ 7:6-7
ገላትያ 3:11
2 ቆሮንቶስ 5:7
ሮሜ 10:17
ማቴዎስ 14:22
ዘፍጥረት 12
1 ቆሮንቶስ 1:21
W
Wooooow
G👏👏👏👏👏👏👏
🤟🏾🙌🏾
- S.O.T.B media team
22:45 👏🏾
Facts ❗
- S.O.T.B media team
Love the transparency
Amen❗
- S.O.T.B media team
You don't win by not thinking. You will by the Word, Sword of the Spirit.
Killin' it guys.
Amen , Thank you brother
- S O.T.B media team
This is fireeeeeee
🔥🙌🏾
- S.O.T.B media team
Always exceeding expectations🔥🔥
True true
- S.O.T.B media team
Blessed by it👏
Glad you enjoyed it
- S.O.T.B media team
Awsome content🔥🔥🔥Thanks
Glad you liked it!
- S.O.T.B media team
It’s amazing GOD blessed 🔥🔥🔥
🙏🏽
- S.O.T.B media team