የማረቆ ብሔረሰብ አቤቱታ በሃዋሳ

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 18 ก.ย. 2024
  • የደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን ማረቆ ብሄረሰብ በልዩ ወረዳነት እንዲደራጅና “ያለአግባብ በቤተጉራጌ መስቃን ወረዳ ሥር የተካለሉ” ያሏቸው ዘጠኝ ቀበሌዎች ወደ ማረቆ ወረዳ እንዲገቡ አቅርበናል ያሉት ጥያቄ አለመመለሱን የዞኑ ተፈናቃዮች ሃዋሳ ሄደው ለክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ቢሮ ቅሬታቸውን አሰምተዋል።
    Originally published at - amharic.voanew...

ความคิดเห็น • 7