የዲላ-ቡሌ-ሻኪሶ መንገድ የአስፓልት ግንባታ እስካሁን ለምን አልተጀመረም? Etv | Ethiopia | News
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 3 ก.พ. 2025
- የዲላ-ቡሌ-ሻኪሶ መንገድ በአስፓልት ደረጃ ይሰራል ተብሎ በተደጋጋሚ ቃል ቢገባም እስካሁን ድረስ ባለመሰራቱ ለከፍተኛ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግር መጋለጣቸውን አሽከረካሪዎችና የአካባቢው ነዎሪዎች ተናገሩ።
#ebc #etv #news
#EthiopianBroadcastingCorporation
#ethiopiannews #newsdaily
Africa
Jezboch
የአለም ነዳጅ ድርጅት OPEC የመንገዱን ፕሮጀክት ፋይናንስ ካላደረገው አይተገበርም። የሳምሶን መልስ። ያ ካልተሳካ ለመጪው አስርተ አመታት የህዝቡ የዘመናት ጥየቄ በይደር ይቆይ ይመስላል ምላሹ። የፌዴራል መንግስት ፕላን B የፋይናንስ አማራጭ ሊኖረው ግድ ይላል።