የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ በመጪው ጥር ወር ወደ ማምረት ይገባል

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 29 มี.ค. 2023
  • በአገሪቱ የሚታየውን የሲሚንቶ እጥረት በከፍተኛ ሁኔታ ይቀርፋል የተባለው የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ በመጪው ጥር ወር ወደ ማምረት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡በከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የተመራ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ቡድን በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ በግንባታ ላይ የሚገኘውን የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ጎብኝቷል።
    #enanews #EthiopianNewsAgenecy #ENA #Ethiopiannews #ENAtube #ኢዜአ

ความคิดเห็น • 1