@ መስተበቊዕ ዘመስቀል// Mestebeque zemeskel# ለዕጸ ቅዱስ መስቀል #

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 16 ก.ย. 2024
  • መስተበቊዕ ዘመስቀል ## ያሬዳዊ ዜማ # Orthodox thewahdo// Yaredawi ziema###

ความคิดเห็น • 14

  • @KeshiMedhanieTsehayeKeshimedha
    @KeshiMedhanieTsehayeKeshimedha ปีที่แล้ว +2

    kale hiwet ysmealna memhre hawna zemenkum ybarek

  • @MK-rg1og
    @MK-rg1og ปีที่แล้ว +3

    አሜን(3)❤❤❤ ቃለ ሂወት
    ደስ ዘብል መምህረይ🙏🙏🙏

  • @kebedomsium3706
    @kebedomsium3706 ปีที่แล้ว +2

    ቃለ ሂወት የስምዓልና መምህርና ኣምላክ ናይ ኣገልግሎትኩም ዘመን ይባርክ

  • @ezgamenekesete3851
    @ezgamenekesete3851 ปีที่แล้ว +2

    ❤❤❤

  • @azariaazaria6728
    @azariaazaria6728 ปีที่แล้ว +1

    🙏🏻🙏🏻🙏🏻

  • @tirhashaile634
    @tirhashaile634 ปีที่แล้ว +1

    ❤❤❤❤❤

  • @medhingebremedhn4191
    @medhingebremedhn4191 ปีที่แล้ว +1

    ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @dekike_kristos
    @dekike_kristos 5 หลายเดือนก่อน

    ዜማው በጣም ደስ ይላል። ግን "ለእሉ ፪ቱ ስብሐተ ፈጣሪ ይደልዎሙ" ለማለት ኑፋቄ አይደለም?

    • @MenaTewahdo21
      @MenaTewahdo21  5 หลายเดือนก่อน

      ሰለም እግዚአብሔር ለንተ ይሁን !!! ስለ ኣስተያየትህ ኣመሰግናለሁ። ስለኣቀረብከው ጥያቄ መጀመያ ይህ ድንቅ የሆነ ቃል የኣባታችን ማህሌታይ ቅዱስ ያሬድ፡ እግዚኣብሔር መንፈስ ቅዱስ ስለገለጸለት ያዜመው ዜማ ነው እንጂ እንደ ማንም ተራ ዜማ እንዳይመስለን ። እንኳን ድንግል ማርያም አንተ ና እኔ የእግዚአብሔር ጸጋ ፡ሰላምታ ፡ምህረት፡ምስጋና፡ በረከት ካንተ ጋራ ይሁን ብለን እናመስግናለን፡ ነገር ግን !!!!
      ** 1 ለቅድስት ድንግል ማርያም የምናመሰግናት ዝም ብለን ሳይሆን መጽሓፍ ቅዱስ መሰረት ኣድርገን ነው። በወንጌል ሉቃስ ምዕራፍ 1፥ 28 ስንመለከት መልኣኩ ቅዱስ ገብርኤል ሰላም ላንቺ ይሁን ጸጋ የሞላብሽ ወይ ደስ ይበልሽ እግዚኣብሔር ካንቺ ጋር ነው፡ ኣንቺ ከሴቶሽ ሁሉ የተባረክሽ ነሽ ። በመባል ኣመሰገናት። ከዚህ ቀጥላ ደግሞ ቅድስት ኤልሳቤጥም ሉቃ 1፥42 ኣንቺ ከሴቶሽ ኡሉ የተባረክሽ ነሽ እያለች ብዙ ሌላ ምስጋና ጨመረች። ቀጥላም እመቤታችን ራስዋ ሉቃ 1፥ 48 " የባርያይቱ ውርደት ኣይተዋልና እንሆ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብጽእት ይሉኛል " እያለች ደመደምች ታዲያ እኛ ለእመቤታችን መመስገን እንዴታ እንደ ኑፋቄ ይቆጠራል። *** እስዋ የዓለም መድሓኒት የሆነ ጌታችን ኣምላካችን መድሓኒታችን ኢየሱስ ክርስዮስ ዘጠኝ ወር ከ ኣምስ ቀን በማህጸና፡ 3 ዓመት በጃርባዋ ያዘለች በግብጽ በርሃ ለኛ ስትል መራራ ስደት የገጠማት እናት እኛ ለስዋ ስናመሰግናት የበለጠ በረከት እናገኛለን እንጂ ። ሰው ለተራ ሰውም ምስጋና ይሰጣል እንካን ለዚያች ከፍጡራን በላይ ከፈጣሪ በታች የሆነች ቅድስቲ ድንግል ወላዲተ ኣምላክ።
      **2 ለቅዱስ መስቀል የምናመሰግነው ደግሞ ጌታችን ኣምላካችን መድሓኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓርብ ዕለት በመስቀል ላይ ሆኖ ዲያብሎስ ለሁላችን ይከስልን የነበረው የእዳ ደብዳብያችን ጽፈት ከመካከላችን ስለ ኣስወገደልን ነው፡ ለዚ ነው ሃዋርያ ቅዱስ ጳውሎስ ለቆላስይስ ሰዎች በላከላቸው መልእክት ምዕራፍ 2፥14 በግልጽ ስለዚ ጉዳይ ኣብራርቶ የጻፈልን። ሃዋርያ በብዙ መልእክቱ ስለመስቀል ክብር እና ሓይል ጽፈዋል 1 ቆሮ 1፥ 18-19 , ገላ 6፥14-15 ,ፍሊጲ 3፥18 መመልከትና ማንበብ እንችላለን።
      *** በኣጠቃላይ መስቀል ለጌታችን ኣምላካችን መድሓኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ 3 ሰኣት ያክል ተሸክሞታል። በዚ ዓለም ለጌታችን የተሸከሙን ይኽ ኹለት ፍጡራት ማለት እመቤታችን ድንግል ማርያምና ቅዱስ መስቀል ናቸው፡ ለዚ ነው ድግሞ ኣባታችን ቅዱስ ያሬድ ለክልኤቱ ፍጡራን የእግዚኣብሔር ስብሓት ( ምስጋና ) ይገባቸዋል ሲል ደስ በሚል ያሬዳዊ ዜማ የደረሰልን።
      ስብሓት ለእግዚኣብሔር ልዑል።

  • @azariaazaria6728
    @azariaazaria6728 ปีที่แล้ว +1

    ❤❤❤

  • @azariaazaria6728
    @azariaazaria6728 ปีที่แล้ว +1

    ❤❤❤❤❤

  • @azariaazaria6728
    @azariaazaria6728 ปีที่แล้ว +1

    ❤❤❤❤❤❤❤

  • @azariaazaria6728
    @azariaazaria6728 ปีที่แล้ว +1

    ❤❤❤

  • @qdstarssiemaq.a439
    @qdstarssiemaq.a439 ปีที่แล้ว +1

    ❤❤❤