መተት፣አስማት፣ጥንቆላ ከተሰራብን የሚታዩ ምልክቶች-Z Ethiop Tube
ฝัง
- เผยแพร่เมื่อ 7 ก.ย. 2024
- ሠላም ውድ የዘኢትዮጵ ቤተሰቦች Description ስላያችሁልኝ አመሠግናለሁ።
እንዲሁም የዩቲዩብ ቻናሌን Subscribe በማድረግ እንዲሁም የደውሉን ምልክት በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
እንዲሁም ተያያዠ የሐተታ መናፍሰት ቢዲዮች በቻላናችን
መተትን፣አሰማትን፣ድግምትን እንዴት እንከላከላለን
👉 • እንዴት መተትን፣አስማት፣ድግምትን እ...
#ንቅሳት ከመነቀስዎት በፊት ሊያዩት የሚገባ
👉 • መትተ ሲመተትብን የሚታዩ ምልክቶች ...
#ዐውደ-ነገስት ወፍካሬ ከዋክብት ኮከብ ቆጠራ መማሪያ|full
👉 • ራስን መምራት ታላቅነት ነው፣ኮከቦች...
#የኦሾን መፅሐፍ ከማንበብዎ በፊት ማየት ያለቦት እንዲሁም መተት ከተመተተቦት የሚያሳዩት ፀባይ
👉 • የኦሾን የሥነ ልቦና መፅሀፍት ከማን...
#በጥቅምት ወር ሊታይ የሚገባውን
👉 • ጥቅምት ከመግባቱ በፊት ይህንን ተመ...
#ኢሉሚናቲ አባል የሆኑ አርቲስቶች እንዲሁም የቀድሞ መሪዎች
👉 • አብርሆት እምነት በኢትዮጵያ ታዋቂ ...
#ሁሉም ሊያውቀው የሚገባ የኮከብ ቆጠራ ሚስጥሮች
👉 • የዐውደ ነገስቱ ድብቅ ሚስጥር|ዘኢት...
"ኩሉ አመክሩ ወዘሰናይ አፅንዑ"🌹🌹
(ሁሉን መርምሩ የተሻለውን ምረጡ።
ተሰቃየሁ😢😢😢😢😢
#ቀን ያስጎነብሳል #እግዚአብሔር #ያነሳሳል #የሰዉ ፍቅር ያልቃል #የአንተ# ግን #ይዘልቃል
በእግዚአብሔር የታመነ እምነቱም እግዚአብሔር የሆነ ሰው ቡሩክ ነው።
በውኃ አጠገብ እንደ ተተከለ፥ በወንዝም ዳር ሥሩን እንደሚዘረጋ ሙቀትም ሲመጣ እንደማይፈራ ቅጠሉም እንደሚለመልም፥ በድርቅ ዓመትም እንደማይሠጋ ፍሬውንም እንደማያቋርጥ ዛፍ ይሆናል።
ትንቢተ ኤርምያስ 17 7፥8
ለሰው ሁሉ ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አልደረሰባችኹም ነገር ግን፥ከሚቻላችኹ መጠን ይልቅ ትፈተኑ ዘንድ የማይፈቅድ እግዚአብሔር የታመነ ነው፥ትታገሡም ዘንድ እንድትችሉ ከፈተናው ጋራ መውጫውን ደግሞ ያደርግላችኋል።
1ኛ ቆሮ ፲፥፲፫
ሁሉም መዉደቆች ለመጎዳት አይደለም
አንዳንድ መዉደቆች ለመነሳት ናቸዉ
ሁሉም ማጣቶች ለማጣት አይደሉም
አንዳንድ ማጣቶች ለማግኘት ናቸዉ
ሁሉም ህመሞች ለሞት አይደለም
አንዳንድ ህመሞች ለመዳን ናቸዉ
አንዳንድ ስብራቶች ለመጠገን
አንዳንድ መጠላቶች ለመወደድ ናቸዉ!
ምድራዊ ህይወት የራሷ መዞሪያ ዛቢያ አላት ይህንን ዛቢያ የሚዘውረው የህይወታችን የተፈጥሮ መዋቅር ነው፡፡
ህይወት በዛቢያዋ ስትዞር አልያም ስትሽከረከር ውስጣችንን ለደስታ ወይም ለሐዘን መዳረጉ አይቀሬ ነው፡፡በምድራዊ ህይወታችን መዞሪያ ዛቢያ(የህይወት ገጠመኝ) ከዳር እስከ ዳር ከጫፍ እስከ ጫፍ ድረስ የተንጠለጠሉ ፈርጀ ብዙ ክስተቶች አሉ፡፡
#ሕይወት በእውነት ያደለችንን ለመኖር ስናስብ በተጓዳኝ ደግሞ ሌላ አስፈሪ ማዕበል ይነሳል፡፡ ህይወት ያበረከተችንን የበረከት ጣዕም እንዳናጣጥም መሰናክሎች ይበዛሉ፡፡ ያሰብነውን ለመኖር የጀመርነውን ከግቡ ለማድረስ ቀን ማታ ስንኳትን ሌላ ያላሰብነው ያላቀድነው ሕይወታዊ ክስተት ይፈጠራል፡፡ በዚህ ጊዜ ህይወት የዛቢያዋ ነጸብራቅ ይዘበራረቃል፡፡ ለዘመናት ልንኖረው በህይወታችን የወሰነው ውሳኔ ከመኖራችን የተነሳ አዲሱን የህይወት ሃሳብና ዕቅድ ለማሳካት በስብዕናችን እንገደዳለን፡፡ ሆኖም በዚህ የተነሳ ውስጣችን በሐዘን ሳይንሸዋረር አይቀርም፡፡
#ምድራዊው ሕይወታችን በሰማያዊው ህይወት እስኪተካ ድረስ የሕይወትን ተግዳሮቶችን በጸሎትና በመንፈሳዊ ኃይል መጋፈጥ ግድ ይለናል፡፡ ያለበለዚያ ውሳጣዊውም ሆነ አፍአዊው ስብዕናችን በሐዘንና በጭንቀት መታጨቁ አይቀርም፡፡
#ሕይወት መዋቅሯ እጅግ አስገራሚ እና አስደናቂ ነው በሕይወት ስንኖር የማንወጣው ተራራ የማንወርደው ቁልቁለት የማንጋፈጠው የፈተና እና የመከራ ተግዳሮት የለም፡፡ ይሁን ሁሉም በጊዜው ያልፋል፡፡ አንዳንድ ጊዜ የመከራና የፈተና ዥውታ በሕይወታችን ሲያንዣብብ ከመፍራታችን የተነሳ "ሞት ይሻቸኛል ምነው በሞትኩ" እንላለን፡፡ የህይወት ተግዳሮት ሞትን እንድንናፍቅ ቢያደርገንም ሞት ግን በፈለግነው ወቅትና ሰዓት አለመምጣቱ ደግሞ ያበሳጨናል፡፡
#ሁሉም አልፎ ከወደድነው ሰው ጋር መኖር ስንጀምር፣የዚህን ዓለም ሀብት፣ ንብረት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ አቅማችን እስከቻለው ድረስ አከማችተን ሰፊ ዕቅድ፣ አቅደን ታላቅ ራዕይ አኑረን የሚያጓጉ ተስፋዎችን ወዘተ ሰንቀን ለመኖር ተዘጋጅተን አንድ እርምጃ ወደ ፊት ስንራመድ ሁለተኛው እርምጃችን በሞት መገታቱ ከማበሳጨቱ በላይ ወደ ሰማይ የሐዘን እና የጉርምርታ ሲቃ ለማሰማት እንሞክራለን፡፡ ቢሆንም በእኛና በሞት መካከል ያለው የጠበቀ ጓድነት መቋረጥ አይችልም፡፡
#በመንፈሳዊ ኃይል መጋፈጥና ትዕግስት ለህይወት ተለዋጭ የሌለው ቁልፍ ነው።
ነገር ግን እንደ ቅዱስ ዮናስ የፀሐዩን ግለት የነፋሱን ውዥብር ፈርቶ "አሁንም አቤቱ ከህይወት ሞት ይሻለኛል እባክህ ነፍሴን ከእኔ ውሰድ" ዮና 4:3 ብሎ ሞትን መመኘት ለክርስቲያን አግባብ አይደለም፡፡
ማጣትም መቸገርም፣ መውደቅም መነሳትም፣ መንጻትም መርከስም፣ ማግኘትም ማጣትም፣ ማዘንም መደሰትም፣ መሳቅም ማልቀስም፣ መልበስም መራቆትም፣ መጥገብም መራብም፣ መርካትም መጠማትም፣ ማፍቀርም መፈቀርም፣ መውደድም መወደድም፣ አብሮነትም መለያየትም፣ ብቸኝነትም መጣመርም፣ ወዘተ እነዚህ ሁሉ የህይወት የዛቢያዋ ክስቶች እንጂ ያለመኖር ነጸብራቆች አይደሉም፡፡
#ስለዚህ መበርታት፣ መታገስ፣ በመንፈሳዊ ኃይልና ብርታት ደስተኛ መሆን መጸለይ ለህሊናችን መንፈሳዊ ነጻነትን ማወጅ ለሁሉ በሁሉ በእያንዳንዱ ጉዳይ ላይ ከመንፈሳዊ ህይወታችን በስተቀር ነገሮችን ሁሉ አቅልለን ማየት ይኖርብናል፡፡
#እግዚአብሔር እንደ ሰዉ እኮ አይደለም
አይለወጥ ፊቱን አያዞርብን፣ያደረግልን ብዛቱ ከወዳጅ በላይ እኮ ነዉ።#በእርሱ የሆነ ጥቂት ነገር በቂ ነዉ።ከማንም በላይ የሚያሰብልን እሱ ብቻ ነዉ!
ማን እንደ #እግዚአብሔር
ብርሀነ ግርማ-ዘኢትዮጵ ትዩብ
ወላዲተ አምላክ መፍትሔውን ትላክልን
እውነት ነው
የመምህር ግርማ ወንድሙ ትምህርት አስመስለህ ምትከልሰው እድሜ ለሳቸው ከነቃን ቆየን ተመስገን
amen ❤
95% ከኔ ህይወት የሚመሣሠል ትምህርት ነው ።ቃለ ህይወት ያሠማልን ወንድሜ🙏🙏🙏
ከዚህ በበለጠ "በማለዳ መ'ያዝ" መፅሐፉን ያንብቡ።እናመሰግናለን
ያልከው ሙሉ በሙሉ ትክክል ነዉ ወንድሜ በገኝህ ደስ ይላኛል
ውድ የዘኢትዮጵ ቤተሰብ በሚገባ ትክክል ነው ከአባቶቻችን የቀሰምነው ዕውቀት ነውና የምናወቀውን እንናገራለን።
ዘኢትዮጵ ትዩብ
@@-zethioptube እሽ አንተ በምን ለገኝ በውስጥ ለገኝ እሸለሁ
facebook.com/profile.php?id=100077730353175
t.me/zethiop777
@@-zethioptube እሽ አመሰግናለሁ🙏🙏🙏
ስልክ፡ቁጥርክ
እኔ በአንዳንዱ ተጠቂ ነኝ በተለይ ደስታ ማጣት,መናደድ,የትዳር አለመሳካት,የገንዘብ መበተን,በሰው አለመታመን ወዘተ ,,,ምን አለፋህ ሕይወቴ የተመሰቃቀለ ነው😢😢😢
#ቀን ያስጎነብሳል #እግዚአብሔር #ያነሳሳል #የሰዉ ፍቅር ያልቃል #የአንተ# ግን #ይዘልቃል
በእግዚአብሔር የታመነ እምነቱም እግዚአብሔር የሆነ ሰው ቡሩክ ነው።
በውኃ አጠገብ እንደ ተተከለ፥ በወንዝም ዳር ሥሩን እንደሚዘረጋ ሙቀትም ሲመጣ እንደማይፈራ ቅጠሉም እንደሚለመልም፥ በድርቅ ዓመትም እንደማይሠጋ ፍሬውንም እንደማያቋርጥ ዛፍ ይሆናል።
ትንቢተ ኤርምያስ 17 7፥8
ለሰው ሁሉ ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አልደረሰባችኹም ነገር ግን፥ከሚቻላችኹ መጠን ይልቅ ትፈተኑ ዘንድ የማይፈቅድ እግዚአብሔር የታመነ ነው፥ትታገሡም ዘንድ እንድትችሉ ከፈተናው ጋራ መውጫውን ደግሞ ያደርግላችኋል።
1ኛ ቆሮ ፲፥፲፫
ሁሉም መዉደቆች ለመጎዳት አይደለም
አንዳንድ መዉደቆች ለመነሳት ናቸዉ
ሁሉም ማጣቶች ለማጣት አይደሉም
አንዳንድ ማጣቶች ለማግኘት ናቸዉ
ሁሉም ህመሞች ለሞት አይደለም
አንዳንድ ህመሞች ለመዳን ናቸዉ
አንዳንድ ስብራቶች ለመጠገን
አንዳንድ መጠላቶች ለመወደድ ናቸዉ!
ምድራዊ ህይወት የራሷ መዞሪያ ዛቢያ አላት ይህንን ዛቢያ የሚዘውረው የህይወታችን የተፈጥሮ መዋቅር ነው፡፡
ህይወት በዛቢያዋ ስትዞር አልያም ስትሽከረከር ውስጣችንን ለደስታ ወይም ለሐዘን መዳረጉ አይቀሬ ነው፡፡በምድራዊ ህይወታችን መዞሪያ ዛቢያ(የህይወት ገጠመኝ) ከዳር እስከ ዳር ከጫፍ እስከ ጫፍ ድረስ የተንጠለጠሉ ፈርጀ ብዙ ክስተቶች አሉ፡፡
#ሕይወት በእውነት ያደለችንን ለመኖር ስናስብ በተጓዳኝ ደግሞ ሌላ አስፈሪ ማዕበል ይነሳል፡፡ ህይወት ያበረከተችንን የበረከት ጣዕም እንዳናጣጥም መሰናክሎች ይበዛሉ፡፡ ያሰብነውን ለመኖር የጀመርነውን ከግቡ ለማድረስ ቀን ማታ ስንኳትን ሌላ ያላሰብነው ያላቀድነው ሕይወታዊ ክስተት ይፈጠራል፡፡ በዚህ ጊዜ ህይወት የዛቢያዋ ነጸብራቅ ይዘበራረቃል፡፡ ለዘመናት ልንኖረው በህይወታችን የወሰነው ውሳኔ ከመኖራችን የተነሳ አዲሱን የህይወት ሃሳብና ዕቅድ ለማሳካት በስብዕናችን እንገደዳለን፡፡ ሆኖም በዚህ የተነሳ ውስጣችን በሐዘን ሳይንሸዋረር አይቀርም፡፡
#ምድራዊው ሕይወታችን በሰማያዊው ህይወት እስኪተካ ድረስ የሕይወትን ተግዳሮቶችን በጸሎትና በመንፈሳዊ ኃይል መጋፈጥ ግድ ይለናል፡፡ ያለበለዚያ ውሳጣዊውም ሆነ አፍአዊው ስብዕናችን በሐዘንና በጭንቀት መታጨቁ አይቀርም፡፡
#ሕይወት መዋቅሯ እጅግ አስገራሚ እና አስደናቂ ነው በሕይወት ስንኖር የማንወጣው ተራራ የማንወርደው ቁልቁለት የማንጋፈጠው የፈተና እና የመከራ ተግዳሮት የለም፡፡ ይሁን ሁሉም በጊዜው ያልፋል፡፡ አንዳንድ ጊዜ የመከራና የፈተና ዥውታ በሕይወታችን ሲያንዣብብ ከመፍራታችን የተነሳ "ሞት ይሻቸኛል ምነው በሞትኩ" እንላለን፡፡ የህይወት ተግዳሮት ሞትን እንድንናፍቅ ቢያደርገንም ሞት ግን በፈለግነው ወቅትና ሰዓት አለመምጣቱ ደግሞ ያበሳጨናል፡፡
#ሁሉም አልፎ ከወደድነው ሰው ጋር መኖር ስንጀምር፣የዚህን ዓለም ሀብት፣ ንብረት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ አቅማችን እስከቻለው ድረስ አከማችተን ሰፊ ዕቅድ፣ አቅደን ታላቅ ራዕይ አኑረን የሚያጓጉ ተስፋዎችን ወዘተ ሰንቀን ለመኖር ተዘጋጅተን አንድ እርምጃ ወደ ፊት ስንራመድ ሁለተኛው እርምጃችን በሞት መገታቱ ከማበሳጨቱ በላይ ወደ ሰማይ የሐዘን እና የጉርምርታ ሲቃ ለማሰማት እንሞክራለን፡፡ ቢሆንም በእኛና በሞት መካከል ያለው የጠበቀ ጓድነት መቋረጥ አይችልም፡፡
#በመንፈሳዊ ኃይል መጋፈጥና ትዕግስት ለህይወት ተለዋጭ የሌለው ቁልፍ ነው።
ነገር ግን እንደ ቅዱስ ዮናስ የፀሐዩን ግለት የነፋሱን ውዥብር ፈርቶ "አሁንም አቤቱ ከህይወት ሞት ይሻለኛል እባክህ ነፍሴን ከእኔ ውሰድ" ዮና 4:3 ብሎ ሞትን መመኘት ለክርስቲያን አግባብ አይደለም፡፡
ማጣትም መቸገርም፣ መውደቅም መነሳትም፣ መንጻትም መርከስም፣ ማግኘትም ማጣትም፣ ማዘንም መደሰትም፣ መሳቅም ማልቀስም፣ መልበስም መራቆትም፣ መጥገብም መራብም፣ መርካትም መጠማትም፣ ማፍቀርም መፈቀርም፣ መውደድም መወደድም፣ አብሮነትም መለያየትም፣ ብቸኝነትም መጣመርም፣ ወዘተ እነዚህ ሁሉ የህይወት የዛቢያዋ ክስቶች እንጂ ያለመኖር ነጸብራቆች አይደሉም፡፡
#ስለዚህ መበርታት፣ መታገስ፣ በመንፈሳዊ ኃይልና ብርታት ደስተኛ መሆን መጸለይ ለህሊናችን መንፈሳዊ ነጻነትን ማወጅ ለሁሉ በሁሉ በእያንዳንዱ ጉዳይ ላይ ከመንፈሳዊ ህይወታችን በስተቀር ነገሮችን ሁሉ አቅልለን ማየት ይኖርብናል፡፡
#እግዚአብሔር እንደ ሰዉ እኮ አይደለም
አይለወጥ ፊቱን አያዞርብን፣ያደረግልን ብዛቱ ከወዳጅ በላይ እኮ ነዉ።#በእርሱ የሆነ ጥቂት ነገር በቂ ነዉ።ከማንም በላይ የሚያሰብልን እሱ ብቻ ነዉ!
ማን እንደ #እግዚአብሔር
ብርሀነ ግርማ-ዘኢትዮጵ ትዩብ
Selot’ameloko( segedet) ‘neseha’ kedus kurban .
Enam edza nege😢😢😢😢ena men maderg albege
እግዚአብሔር ያስተካክልልሽ🙏🙏🙏
የኔም ሕይወት እንደዛ ነው😢
የሚገርም ነው እኛ ሀገር በዚሁ ተጥለቅልቆ የለ
ከአለም ሁሉ እንለያለንኮ በክፋት
ብቻ እንጸልይ እንበርታ እንጂ ዎንማችን ያለው ሁሉም እውነት ነው
ምንጭ በማለዳ መያዝ 1እና 2መፃፍ ገዝተው ያንብቡ የኔ አባት የነቁኝ ለዘመናት እናትና አባቴ በመተት ተለያዪብኝ በቤተሰብ የተሰራው መተት ለኔም ትዳር ፈተና ሆነ በመላከመንክራት ህይወታችን ተቀይሯል ተመስገን አምላኬ ረጅም እድሜ ለአባታችን
የት ይገኛል ጠቁሙኝ እስኪ
ቃለ ሂወትን ያሰማልን ወድማችን 😢😢😢የኔ ሂወት ማርያም ድግል ማርያም በምህረቷ ታድነኝ 😢😢
አሜን❤❤❤❤❤❤❤
አሜን
ፈጣሪ እንደው ይንቀልልን ።እኔ ግራ ገብቶኛል።
እግዚአብሔር ከርኩስ መንፈስ በቸርነቱ ይጠብቀን
ቁጥርህን ብሰጠኝ ትባረካለህ 😢😢😢
እውነት እኔማ አንዳ ነኝ እመቤቴ ማርያም ከታስርኩበት የአፅያት ማስርያ ትፍታኝ እንጂ ከባድ ነው
እመቤተ ድንግል ማርያም ስም በጡለታችሁ አስብን ወለተ ፃድቅ እያላችሁ አስብኝ ወድሜ ቃለሒወት ያሠማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን 🙏😢 እኔ እራሴ ፈጣሪ በቃ በለኝ በለን😢
ፈጣሪ ከዚህ ሁሉ ፈተና አተጠብቀኝ
የሚያሥደሥት ትምህርት ነው በእውነት
አሜን😢😢😢😢😢
በርታ❤ መምህር ግርማንም እድሜ ይስጥልን
አምሰግናለሁ የኔ ወንድሜ አግዚአብሔር ይ በ ር ክ ህ
It is Gorgeous thanks Dn Birhan
Thanks and welcome
በስደትእየኖርሁ ጤናየለኝም ፆለትእገባለሁትምህርት ስማርፊልምእዳዬያደርገኛል ስራአላገኝየሰራሁበትንአላገኝ እይይይይ የኔሂወትነዉ በፆለታችሁአስቡኝ😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢
እግዚአብሔር ካንችጋር ይሁን ፀልይ
ቃለ ሕይወት ያሠማልን
እሆ ሁሉ ምልክቶች ከኔ ጋር ኣለ ኣምላኬ ሆይ ማረኝ. ቃል ህይወት ያሰማልን ወንድማችን
ሁሉም የዘረዘርካቸዉ እኔ ላይ አሉ😢😢😢በፆሎታችሁ አስቡኝ
የተናገርከዉ እዉነትነዉ እኔ ጸበልስሄድ ሁልግዜም የወር አበባ ዬ ይመጣል ምንም መጠመቅ አልቻልኩም
❤❤❤❤❤❤
❤galatomii.
Waqayo sinii yaa ebbisuu
እግዚአብሔር ይማርን አሜን አሜን አሜን❤❤❤❤❤❤
Qale hiwatn yaseman wadimachn 😢😢🤲🤲🤲🙏
እና መስግናለን ❤️❤️❤️❤️❤️🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
AMEN AMEN AMEN AMEN 🙏🏽🙏🏽🙏🏽
Wendme enamesegnalen
እኔ በጣም ሰውን እፍራለሁ ይገርማችሆል 😢😢😢😢😢
ምንጭ ከምምህር ግርማ መፅሀፍ መሆኑን ቢጠቀስ መልካም ነው
Went nw
❤❤❤❤
ቃለሂወት ያሰማልን❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
አሜን እግዚአብሔር ያክብርልኝ
እድሜህን ያርዝመው እናመሰግናለን
😢😢ቃለህይወትንያሰማልን😊
Amen.3.kalywet.yasemaln.wendmachn
ተባረክ ወንድሜ
Kale hiwot yasemaligne
Hule sigej Be Abi BeWoldi SimiGeschiw Yiqomal Ayizosh
❤❤❤❤❤🎉amen
እኔ የዚህ ሁሉ ተጠቂ ነኝ ከዚህ ስቃይ ለመገላገል ያልሞከርኩት መንገድ የለኝም ነገር ግን እስካሁን ምንም ለውጥ የለውም ባለበት ሂድ ነው
መምህርተስፋዬ አበራ ትምህርትና ገጠመኝ ስሚንሰሐ ግቢ ፀበል ተጠመቂ ስገጂ ፁሚ ከዛ ትድኛለሽ እመኝኝ
🎉🎉🎉
እማኮ መንፈሳዊም አለማዊውም አያስደስተኝም ብቻ ሁሉም ነገር ያስጠላኛል እፉፉፉ😢😢😢
ፆም፣ፀሎት፣ስግደት፣ቅዳሴ፣ ማህሌት መሳተፍ በምንም ነገር እግዚአብሔርን ስናስቀድም ምድራዊውም ሰማያዊውም አስደሳች ይሆንልናል።
ስለሰጡን አስተያየት ከልብ እናመሰግናለን
©ዘኢትዮጵ ትዩብ
Ewunt kali hiwot yasmalin 😢😢😢😢😢😢😢egzabiher yasebin🤲🤲🤲
👍👍👍👍👍👍👍
ምነው አባቴ ድህነት ሀሉ ከአምላካችን ከአማኑኤል ፀጋ በቀር የሰው ልጅ የሀጢያት ተውኔት እጂ እራሱን የማዳን 1ዲትም ፀጋ እደሌለን ዘንግተኀው ነው?
እባካችሁ እደነሳቸው ሁሉ የማይገባንን እና ያልተገባ እውቀት ስለምን ትሰጡናላችሁ??
ውድ የዘኢትዮጵ ቤተሰብ የቄስ ግርማ አካሄድ አልደግፈውም።
እንዲሁም መዳን በልዑል እግዚአብሔር ነው።ሆኖም ግን አካሄዳችንን መመርመርና ከክፍፉ ተንኮለኛዎች ሰዎች እራሳችንን መጠበቅ ስለሚገባን ነው ይህንን እንዲሁም ተያያዥ ትምህርቶችን ያጋራሁት።
ሠይጣንም ቢሆን በሰዎች ላይ አድሮ ይዋጋናልና።እንዲሁም ሰዎች እነዚህን ነገሮች ካስተዋሉ ፈተናውን ተረድተውት አስፈላጊውን መፍትሔ እንዲወስዱ እንዲገነዘቡ ነው።
ዘኢትዮጵ ትዩብ-
ዲ-ብርሀነ ግርማ
መምህር ግርማን አቶደውም ምክኛቱም ለቦናህ ላይ የተቀመጠው እርኩስ መንፈስ ነው
@@nuhanuha5206 ውድ የዘኢትዮጵ ቤተሰብ መምህር ግርማን አከብራቸዋለሁ እወዳቸዋለሁ ግን አካሄዳቸውን እቃወማለሁ ለልጆቻችን ማውረስ ያለብን እግዚአብሔር የሚሰበክበትን መድረክ/ጉባኤ እንጂ ሰይጣን ትርኢት ሚያሳይበትን መሆን እንደሌለበት አምናለሁ።
ፈውስም ቢሆን በእግዚአብሔር ኃይል እንጂ በምናምንቴ መሆን የለበትም ኦርቶዶክስም አታስተምርም።
ዘኢትዮጵ ትዩብ©
ብርሀነ ግርማ
mn enadrig eshi sira astito aynen gardogn wuchi kewetaw sikay new dem mergat ande mekten ere tesekayew tselot argulign zimbiye bet new yalewut
selke khutere bemarame
ቃለ ህይወት ያሰማልን እኔ ገንዘብ እየተሳለባብኝ ተቸግረለው ተስፈ የመቁረጥ ስረ የመጥለት ኑሮዬ ቁልቁል የመሸቀብ ብቻ ቡዙ ቡዙ ምልክቶች አሉ እግዚአብሔር እንረደኝ በፆሎተቹ አስቡኝ
በቴሰብጋ አለመስማማት ትዳደር አለመሳካት እውቀትህ መበተን ገዘብ መበተን መጨናነቅ አረምን አለመሆን አለኝ
❤❤❤
gn metet yasaw sewm hone yeteserabet sew nsha bigebu fetari ykr aylachewm beteley leaseraw sew
Yastemrenal ena mels endtsetugn beegziabher sm eteykalehu
ንስሐ እግዚአብሔር የሰውን ኃጢአት ይቅር የሚልበትና ከኃጢአት ውጤት የሚያድንበት መሳንስሐ ማለት አንድ ሰው በሠራው ጥፋት፣ ባደረገው ስህተት፣ በፈጸመው ኃጢአት ማዘኑና መቆርቆሩ፣ መፀፀቱ፣ ዳግመኛም ያንን የመሰለ ኃጢአት ላለማድረግ የሚወስነው ውሳኔ ነው። በአጭሩ ንስሐ ማለት ትርጉሙ ይህ ሲሆን፤ በሰዎች ሕይወት ውስጥ ደግሞ መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያስገነዝበን ቀጥሎ የተጠቀሱትን ፍችዎች ያጠቃለለ ሆኖ እናገኘዋለን።
ንስሐ ወደ እግዚአብሔር መመለስ ነው። ሚልኪያስ 3፡7
ንስሐ ከእግዚአብሔር ጋር መታረቅ ነው። 2 ቆሮንቶስ 6፡19
ንስሐ ከኃጢአት እንቅልፍ መንቃት ነው። ሮሜ 13፡11
ንስሐ ወደ መንፈሳዊ ሕይወት መመለስ ነው። ኤፌሶን 5፡14
ንስሐ ከእግዚአብሔር የሚሰጥ እግዚአብሔርን የሚያስወድድ ከንጹህ ልብ የሚመነጭ ጸጋ ነው። ሕዝቅኤል 36፡25-27
ንስሐ ከኃጢአትና ከዲያቢሎስ ባርነት ነጻ መውጣት ነው። ዮሐንስ 8፡34-36
ንስሐ ስለ እግዚአብሔር ፍቅርና ስለ ቅድስና ብሎ ኃጢአትን መተው ነው። ምሳሌ 28 13
ንስሐ ኃጢአትን ከተዉ በኋላ በፍጹም መልሶ አለመስራት ነው።
ንስሐ ስለ አለፈው ስህተት አብዝቶ ማልቀስ፤ ያለፈውን የኃጢአት ኑሮ ማውገዝና መኮነን ነው። ኢዩኤል 2፡12
ንስሐ ፍጹም የሆነ የሕይወት ለውጥ እንጂ ጊዜያዊ ስሜት አይደለም፤ ሮሜ 12፡2
ንስሐ ኃጢአትን ሲሠሩ ከመኖር ይልቅ ከእግዚአብሔር ጋር መኖርን መሻት ነው። መዝሙር 73፡28
ንስሐ የአዕምሮ መታደስ ነው። ሮሜ 12፡2
ንስሐ የእግዚአብሔርን መንግሥት ለመውረስ የሚያስችል ወደ መንግሥተ እግዚአብሔር የሚያስገባ ቁልፍ ነው። ማቴዎስ 25፡1-13
ንስሐ በቀራንዮ መስቀል ላይ እኛን ለማዳንና ከኃጢአት ባርነት ነጻ ለማውጣት የፈሰሰልንን የክርስቶስን ደም እንድናስብ የሚያደርግ መንፈሳዊ ሃብት ነው።
ንስሐ ከኃጢአት የሚያነጻ ሱራፌል ከመንበረ ሥላሴ የወሰዱት የእሳት ፍም ነው። ኢሳያስ 6፡4
ንስሐ ከሚመጣው የመጨረሻ መከራና ሃዘን መዳኛ ወይም ማምለጫ መንገድ ነው። ዮናስ 3፡10
ንስሐ እግዚአብሔር የሰውን ኃጢአት ይቅር የሚልበትና ከኃጢአት ውጤት የሚያድንበት መሳርያ ነው።
ንስሐ ከሰዎች ጋር ለመታረቅ የተዘረጋ የእግዚአብሔር እጅ ነው። መዝሙር 50/51
ንስሐ እግዚአብሔር ወደ ሰው የሚጣራውን ጥሪ ሰምቶ ወደ እርሱ መመለስ ነው። ዮሐንስ 7፡51። ኤፈሶን 4፡30
ንስሐ ስለ አለፈው ኃጢአት ከመፀፀት የተነሳ የተሰበረ ልብ ነው። መዝሙር 50/51፡17
ንስሐ ሰዎች ስለ ኃጢአታቸው ተፀፅተው ከእግዚአብሔር ጋር እንዳይታረቁ በብርቱ በሚጥረው ሰይጣን ላይ የተገኘ ድል ነው። መዝሙር123/124፡ 6-7::
ወስብሃት ለእግዚአብሔር !
ዘኢትዮጵ ትዩብ
@@-zethioptube eshi wendme betam amesegnalehu egziabher ystlgn
Kechalk be WhatsApp weym be imo btaweragn des ylegnal ketechale
Enas lemsale ene yemwedew lji lay mestefakr aserche neber gn mnlbelh mnaynet nseha gebche fetari endemimregn alawkm ebakhn wendme atsnanagn yegeza sraye selamen nestognal
@@SerajSeraj-y3r whatsapp +251929131365
በናታችሁ ያሉበትን ቦታ ንገሩኝ
meftewis 😢😢
ምልክቶቹ እኔም ላይ አለብኝ።
ንስሀ፣ፆም፣ፀሎት፣ቅዱስ ቁርባን ተቀበል
የሠይጣንን ውግያ ማክሸፊያው ይህ ብቻ ነው።
😢😢😢😢😢😭😭❤
ምድነው ማስመሰል ውሸት ሴጣንም በሰውላይ ሆኖ ይዋሻል ያስመስላልዴ ንገሩኝ በማሪያም አፍላይይቀመጣልዴ😢😢😢😢😢😢
አዋ በደብ ይቀመጣል አንቺ መልካም ለመናገር ስትፈልጊ ይቀድምሻል
አው፡መንፈሡ፡እንዲዋሹ፡ያደርጋቸዋል፡ሰይጣን፡ማለት፡እኮ፡የውሸት፡አባት፡ነው
@@selamselam6431 ኡኡኡበመብርሃን ህይወቴን አጨለመብኝ እኔኮ አልፍልገውም ልጁን ይገርምሻል ግን ባፋ ሌላእናገራለሁእማልፍልገውን እድናገርያስገድደኛል ግን ቡሃላ ከሆነ በሃላ ነቃሁ ከዛምእራሴንላጠፍአሰብሁ ያለሁትሰውሃገርነው አሁንስራምመስራትአልቻልሁ በቃሃገሬ ልገባነውብዙአላማነበረኝ ሌላሃገርልቀይር ፀበል ልፀበልና በፀሎታችሁ አስቡኝወለተአማኑኤልእያላችሁ
😭😭😭😭😭🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢
💔💔💔💔💔💔💔🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏😭😭😭😭😭
😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭
እኔ እንደዛውነኝ
የወጣትነት ጊዜ አይገኝም ወንድሜ
ንስሀ ግባ ከዛም ሱባኤ ያዝ ቀጥሎም ቅዱስ ቁርባን ተቀብለህ የራስህን ህልውና አስከብረህ መኖር አለብህ።
ጓደኛ መምረጥ፣መጠጥ አለመጠጣት ከሱሶች እራስህን መሰወር ትዳር መስርተህ ዓላማ ያለው ህይወት መኖር አለብህ።
የክርስቲያን ህይወት በዚህ በአጭሩ ምድራዊ ህይወት እንደ ህገ እግዚአብሔር ለረጅሙ የህይወት ጉዞ እራስን መምራት ያስፈልጋል።
ዘኢትዮጵ ትዩብ®
Memiher girma adirasha yet nw
እኔ እኮ በጣም የሚገርመኝ ነገር ሁሌ የአበሻ የቪዲዮ መልእክት ሲተላለፍ በክላሲካል ሙዚቃና ከጀርባው በሚያስተጋባ ጫጫታና ጆሮ የሚረብሽ ድምፅ ነው በዚህ ምክንያት የሚተላለፈው መልእክት በጭራሽ አይሰማም አንዳንዴ የህንድ ፊልም የምከታተልም ይመስለኛል 😂 የሰለጠናቹሁና ያወቃቹሁ እየመሰላቹሁ ነው እናንተ እበቶች ፋራዎች ? ለመጀመሪያ ጊዜ ከኋላ የሚረብሽ ድምፅና ሙዚቃ የሌለው መልእክት ሲተለለፍ ለዚህም ነው በአበሻ የሚሰሩ ፊልሞችን በሙሉ መልእክታቸውን ማወቅና መስማት የማይቻለው ፈፅሞ የድምፅ ጥራት የሚባል ነገር አይታወቅም
ውድ የዘኢትዮጵ ሚዲያ ተከታይ ሀሳብና አስተያየቶን ስለሰጡን እናመሰግናለን።
እንዲሁም እንድንዳስሰው የሚፈልጉት ጉዳይ ካለ ሀሳቦትን ያጋሩን።
©ዘኢትዮጵ ትዩብ
'የዕውቀት ገበታ'
አይይ፡እርኩስ፡መፈስ፡እዳትሠማ፡እያረገህ፡ነው፡እንጆ፡በደንብ፡ነው፡የሚሠማው፡
@@sebelgebr8553 ቂጥሽን የእርኩስ መንፈስ አስፈንድዶ ይብዳው አንቺ ግም አሽቃባጭ ሸርሙጣ
❤❤❤❤❤❤