When everyone has finished their time, it has become the current fashion to self-exonerate, saying that we were innocent of blood to make the institution look better, but this thinking is absolutely not correct .In the area where I live, the Derg army that existed at the time had a camp in the area. This army had a separate force called Military Police. This force used to torture the people by beating, arresting and chasing the residents of the city.

መሳይ ከነቤተሰቦችህ ለኢትዮጵያ ዋጋ ከፍላችሀል እናመሰግናለን
ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በውጭ አገር በዕጩ መኮንነት ያሰለጠናቸውን የኩባ ኮርስ ብታቀርቧቸው።
የሶስት ማዕዘን ዕዝ የሚባል ከተጀመረ ነው እየወደቅን የመጣነው
መሪ ጀኔሪሎች በመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ሰበብ ስላለቁ ቆራጥ መሪዎች ስላልነበሩ ህዝባዊው ሰራዊት እነ መለስ ዜናዊ በመሳሰሉ የባንዶች ልጆችና ራሣቸውም ባንዶች የሚመሩት ፀረ-ኢትዮጵያ የህወሓት ጥር እንዲበተን ተደርጓል ። በዛሬዎቹ መሪዎችም መካከል የዚያን ጊዜ አፍራሽ ኅይል አባላት ስም ቀይረው ይገኛሉ ።
ፍሲል ልጅ ሆናል 30ኛ ሜካናይዝድ አሰብ በጣም ድህናነህ
ኮሎኔል መንግስቱ እውነተኛ የኢትዮጵያ ልጅ አንበሳ ጀግና ልጅ ናቸው እግዚአብሔር እም ልክ ዕድሜና ጤና ይስጣቸው እውን የስድሳው የካቢኔቱ ስዎች መገደል ያሳዝናል ነገር ግንዛሪ የሚያጨበጭቡ እስመሳዮች ያለ ደም ስርዓት የለም ብለው እግሩን ሲያሽብሩ ነበር ህሊናቸው ይውቀሳቸው እንደዚህ ያሉ ተስፋ ቢሶች. ታሪክ ለዘላለም ሲወቅሳቸው ይኖራል ምንም ልነግራችሁ አልችልም እነዚህ ድንቆሮዎች ግን ህገራቸውን ለማወቅ የህዝቡንም ማንነት ለማወቅ ያንብ ብ ይወቁ
ክክክክክ ጉራ ብቻ፡ ኤርትራ ላይ ጅግንነት እንደፈጸማችሁ ምታወሩት እስከ መቼ ነው፡ የከሰረ ነጋዴ ክክክክ
አዬ ጀግና አዬ ዉሎ
እንዲህ በቀላል ተረሳ የጀግና ዉሎ ቆስሎ
ታሪክ የሠራ ለሐገር የሞተ የቆሰለ
ተረሳ ተረሳ ለማን ቆሰለ እንዲሁ ተጠለ
አዬ ጉድ ጀገና ተበተነ ተረሳ የት እንደዋለ
መ/አ በቀለ አርአያ