Ethiopia// ቆይታዬ ከሙፍቲ ሐጅ ዑመር እድሪስ ጋር

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 18 ก.ย. 2024
  • የአእምሮ ሜዲያ TH-cam ቻናላችን ወዳጅ እንዲሆኑ በአክብሮት እንጋብዝዎታለን
    / @aimromedia
    ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር እድሪስ፤ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ፕሬዝዳንት፤ ከእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች በተጨማሪ በበርካታ ኢትዮጵያውያን ዘንድ የተከበሩ መፈሳዊ አባት ናቸው።
    ስለ ፕሬዚዳንታዊ ወንበራቸው ግድ የሌላቸው፤ ለመንፈሳዊ አባትነት ሃላፊነታቸው የሚጨነቁ፣ የሚጠበቡ፣ ስለ ሃይማኖታቸው እና ስለ ሃገራቸው ሰላም ተግተው የሚጸልዩ ተግተው የሚሰሩ አባት። በመስከረም 2012 ኢትዮጵያ ለ 23 ቀናት በቆየሁበት ጊዜ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር እድሪስን ለመተዋወቅና ይህንን አጭር ቆይታ ለማድረግ በመታደሌ ደስተኛ ነኝ።
    ከሙፍቲ ሐጅ ዑመር እድሪስ ጋር ለመገናኘት ቅጠሮ በማመቻቸት ለተባበረኝ ወዳጄ ማህሙድ ሳላህ እና ለኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የፕሬዚዳንቱ ቢሮ ሃላፊ ምስጋናዬን እያቀረብኩ ከእርሳቸው ጋር ያደረግኩትን ቆይታ ላካፍልዎ!!

ความคิดเห็น • 1