እኔ ኤልሻዳይ ነኝ በፊቴ ተመላለስ ፍጹምም ሁን || ቢሾፕ ደጉ ከበደ || Apostolic Church || Degu Kebede || Ene Alshaday Neg

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 2 ก.พ. 2025

ความคิดเห็น • 111

  • @KasiyeTesema
    @KasiyeTesema ปีที่แล้ว +6

    Eshi Eyesuse etebikihalehu

  • @BarakaB-tf8bm
    @BarakaB-tf8bm ปีที่แล้ว +3

    አሜንንን አሜንንን አሜንንን 🤲🤲አሜንንን

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      የተከበራችሁ የአንድ አምላክ አማኞች ፤ መጽሀፍ ቅዱስ ስናጠና ሶስት አንካር ነገሮችን ሁሌም ማጤን ይገባናል ፡፡ ይህም
      1. መጽሀፉ የተጻፈበት ዘመን ፤- ለምሳሌ በብሉያና በሀዲስ ዘመን ፣ እንዲሁም በኢየሱስ በስጋው
      አገልግሎት እና ከትንሳኤው በኃላ ( የሐዋሪያት አገልግሎት ) ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ (ተደራሲያን ) ፡- ለምሳሌ ለአህዛብ ፣ ለእስራኤል ፣ ክርስቲያኖች ፣
      ፈሪሳውያን ወዘተ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ናቸው ፡፡
      4. መልዕክተኛው ፡ ለምሳሌ ነብያት፣ ካህናት ፣ ሐዋሪያት ፣ ኢየሱስ ፣ መጥመቁ ወዘተ
      ወገኖቼ ብዙ ግዜ ከላይ የተዘረዘሩትን ጭብጥ ጉዳይ በትክክል ባለመረዳታችን የተነሳ በሐዋሪያዊት ቤ/ክ እና በወንጌላዊት ቤ/ክ መካከል የዶክትሪን ልዩነት አስከትላል ፡፡ ለአብነት ያክል ጌታችን በማቴ 27 ፡ 19-20 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኃቸው ፣ ያዘዝኃእገሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እየስተራችኃቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው ብሎ ሐዋሪያቱን ያዘዛቸውን ትዕዛዝ ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 3 ባሉት የአጠናን መንገዶች ብንፈትሸው ትክክለኛ መረዳት እናገኛለን ፡፡ እስኪ ማቴ 27 ፡ 19 ወስደን እናጥናው
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን - በሀዲስ ኪዳን ፣ በኢየሱስ በስጋው የአገልግሎት ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - አህዛብ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) - ተናጋሪው ኢየሱስ ሲሆን ፣ ፍሬ ሀሳቡ በአብ-በወልድ ፣ በመንፈስ ቅዱስ ስም በማጥመቅ እና በማስተማር ደቀ መዝሙር ማድረግ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      ታዲያ ወገኖች እስኪ የራሳችሁን ቤተክርስቲያን የጥምቀት አስተምሮ ከየት እንደተቀዳ ምንጩን እንመልከት
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን ፡ በሀዲስ ኪዳን ፣ በሐዋሪያት አገልግሎት
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - እስራኤል ( አይሁድ )
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ፡ ሐዋሪያቱ ፣ በኢየሱስ ስም አይሁዶችን ስለማጥመቅ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      አሁን በቅንነት የሁለቱን ቤተክርስቲን የጥምቀት አካሄድ በሚዛን ላይ አስቀምጠን እንለያቸው !
      ሁላችንም - ኢትዮጲያዊ ነን ፡፡ ኢጥጲያዊ ደግሞ ከአህዛብ ወገን የሚመደብ ነው ፡፡ ታዲያ ኢየሱስ ያዘዛቸው በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም ለአህዛብ እንጂ ለቤተእስራኤል ( አይሁድ ) እንደልሆነ ነገሩ ገባቹሀ ! ወገኖች
      ስለዚህ ሐዋሪያቱ አይሁዶችን በኢየሱስ ስም ያጠመቁበት ሚስጢር ኢየሱስን ስለካዱትና ስለሰቀሉት እርሱ ግን በርግጥም የእግ/ር ልጅ እንደሆነ እንዲያምኑ መጠመቅ ስላስፈለጋቸው ነው ፡፡ በርግጥ አይሁድ የኪዳ ህዝብ ነው ! አህዛብ (የእኔና የናንተ ወገን ) ግን ኪዳን አልባ ህዝብ ስለሆነ አውቆ ኢየሱስ በገዛ አንደበቱ አህዛብ ነጥሎ በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም እንዲያጠምቃቸው ሐዋሪያቱን ሲያዛቸው እንመለከታለን ፡፡ ጌታ ከዚህ በበለጠ ቃሉን ያብራላቹህ ! ወገኖች

    • @GetuSefefe
      @GetuSefefe 5 หลายเดือนก่อน

      ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @apostolic5964
    @apostolic5964 ปีที่แล้ว +3

    አሜን አሜን አሜን አሜን ♥️♥️♥️♥️

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      አቤት ጌታ ሆይ እነዚህ ጴንጤዎች ምነካቸው ? !
      ዩሐ 16 ፡ 28 ‘’ ከአብ ወጥቼ ወደ አለም መጥቻለሁ ፣ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ
      አብም እሄዳለሁ ፡፡ “
      ወገኖቼ ፣ የሐዋሪያት ቤ/ክ ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ነው ብላ የምታስተምረው ትምህርት
      ከላይ ካለው ጥቅስ ጋር እንደማይሄድ አስተዋላችሁትን !
      በእውነት ወገኖች ተናጋሪው ራሱ ጌታችን ነው እኮ ! ከሰማይ የወረደው አብ ከሆነ (ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ) ታዲያ ኢየሱስ ወደ ማን ሊሄድ ነው ? በተጨማሪ ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ታዲያ ስለምን ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ይለናል ? ውድ የሐዋሪያት አማኞች አስተውሉ ኢየሱስ ወጥቼ (ወጥቼ የሚለው ቃል ምን ማለት እንደሆነ አስቡት ) ! የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ግን ወጥቼ ሳይሆን ገብቼ (ሙሉ ማንነቱን ተጎናጽፎ ) ይዞ ወረደ በማለት ታስተምራለች ፡፡
      ለዚህም ማስረጃዋ
      ዩሐ 1 ፡ 1 ‘’ በመጀመሪያው ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግዚያብሔር
      ዘንድ ነበረ ፣ ቃልም እግዚያብሔር ነበረ ፡፡ - - - ቃልም
      ስጋ ሆነ ‘’

      በወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ስንመለከት ደግሞ ፤ ቃል ኢየሱስ ነው ብላ የምታስተምር ሲሆን ፣ ይህም ቃል በእግዚያብሐየር ዘንድ ነበረ ፡፡ አያቹህ ወገኖች ኢየሱስ ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ወደ አብም እመለሳለሁ ሲል ፣ በመጀመሪያ ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግ/ር ዘንድ ነበረ ከሚለው ሀሳብ ጋር እንዴት እንደሚስማማ አስተዋላቹሁ ! እኛ ወንጌላዊውያን አማኞች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚያብሐየር የሚለንን እንቀበላለን ፡፡ ስጋ ሆኖ ከሰማይ የወረደው የአብ ልጅ ከርስቶስ ( ኢየሱሰ ) እንጂ አብ ራሱ ፈጽሞ አልወረደም ! አልተዋረደም ! የተወረደልን ግን ልጁ ነው ፡፡ ኢየሱስ ደጋግሞ አብ ልኮኝ መጥቻለሁ አለ እንጂ አንድም ቦታ እኔ አብ ነኝ ብሎ አልተናገረም !
      ዛሬ እግዚያብሔር ራሱን በልጅ አማካኝነት አስታዋውቆናል ፣ ይህም አብ - ወልድ - መንፈስቅዱስ እግዚያብሔር ( ስላሴ ) ! ኢየሱስም ሐዋሪያቱን በምድር መላው አህዛብ በአብ- በወልድ - በመንፈስ ቅዱስ ስም እንዲያጠምቁ ና እንዲያስተምሩ ትእዛዝ ሰጣቸው ፡፡
      ምንም እንካ አብ -ወልድ- መንፈስቅዱስ ሲባል ቃሉ ቢያንገሸግሻቹህም ፣, እውነታው ግን ሶስት እግዚያብሔር በባህሪይ አንድ እንደሆኑ ና በአካል ሶስት መሆናቸውን እስካልተቀበላቹህ ድረስ የእግ/ር ጠላትነታቹህ እንደጸናባቹህ ይኖራል ! ገና ከጅምሩ ጀምሮ እግ/ር ሰውን ሲፈጥር እየተናገረ ስለምን ልባቹህን ታደነድናላቹህ ወገኖቼ ! ( ዘፍ 1 ፡ 26 እግዚያብሔርም ሰውን በመልካችን ፣ እንደአምሳሌአችን እንፍጠር ሲል ፣ ደግሞ በተጨማሪ ዘፍ 3 ፡ 22 እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፡፡ ሲል በብዙ ቁጥር ራሱን አላስታወቀንም !! )
      ጌታ ኢየሱስ የአብ ልጅ የሆነው ስጋ ሲሆን እንዳልሆነ መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል ፡፡ በመዝ 110 ፡ 3 እርሱ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ የነበረ ከአብ ሆድ እንደተወለደ
      መዝሙረኛው ይናገረዋል ፡፡ ኢየሱስ በብሉ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ
      መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) በመባል ተጠቅሳል ፡፡ ዘፍ 14 ፡18 ፣ ዕብ 5፡9 ፣ ዕብ 7 ፡ 1
      በርግጥ ዛሬ ከሀይማኖት ቀንበር ነፃ የምትሆኑበት ሰአት ነው ! የሰውን አስተምሮ ሳይሆን የጌታን ቃል ያለጥርጣሬ መቀበል ከዘላለም ፍርድ ይታደጋችሃል! የሐዋሪያ አማኞች ሆይ ጌታ እንዲህ ይላችሓል “ልባችሁ አይታወክ በእግዚያብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ “
      የሐ 14 ፡1 (ደግሞ የሚለው ቃል በራሱ በተጨማሪም ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው )
      ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡

  • @mdmajarul8661
    @mdmajarul8661 11 หลายเดือนก่อน +2

    አሜንንንንን

  • @JeryK-vd1qu
    @JeryK-vd1qu ปีที่แล้ว +3

    እሜን አሜን

  • @የአንድአምለክልጅነን
    @የአንድአምለክልጅነን ปีที่แล้ว +3

    አሜን አሜን አሜን በሁሉም እናመሰግናለን ተመሰጌን አምላኬ❤❤❤❤🥰🥰🥰🥰🙏🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🤦‍♂️🤦‍♂️😢😢😢

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      ክርስቶስ ማን ነው ? ኢየሱስ ማን ነው ?
      1. የሐዋሪያዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስና ኢየሱስ ይለያያሉ ብላ ታምናለች ፡፡ ክርስቶስ ስጋው
      ሲሆን ኢየሱስ ደግሞ አብን እና ስጋውን ነው በማለት ታስረዳለች ፡፡
      2. የወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስ እና ኢየሱስ ምንም ልዩነት የለውም በማለት
      ታስተምራለች ፡፡ ክርስቶስ በስጋ ሳይገለጥ የነበረው ስም ሲሆነ ስጋ
      ከሆነ በሃላ ኢየሱስ ተባለ ፡፡ ስለዚህ መሲህ -ክርስቶስ -ኢየሱስ
      የሚሉ ስሞች የእግ/ር ልጅን የሚወክሉ ብላ ታምናለች ፡፡
      ታዲያ ወገኖቼ የሞተልን ማነው ? ሞትን ድል አድረጎ የተነሳውስ ማን ነው ? ክርስቶስ ወይስ ኢየሱስ !
      በእውነት ይህንን ጉዳይ ቸል ልንል አይገባም ! ይህ እውነት ካልገባን የመጠመቃችን ጉዳይ ዋጋ ሊያሳጣብን ይችላል ፡፡ ምክንያቱም ጥምቀት ማለት ከሞተልን ጋር ስለመሞታችን እና ከተነሳውም ጋር ስለመነሳታችን የምንፈጽመው ማረጋገጫ ማህተማችን ነው ፡፡
      እንደ ሐዋሪዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ኢየሱስ መለኮትን የያዘው ማንነቱ መሆኑን ስለምታስተምር ኢየሱስ
      ሊሞት አይችልም ነገር ግን ሊሞት የሚችለው ስጋው ክርስቶስ
      እንደሆነ ትመሰክራለች ፣ በተመሳሳይ ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው
      ይሄው ክርስቶስ እንጂ ኢየሱስ አይሞትም አይነሳም እርሱ የሁሉ ጌታ
      እና ሃያል አምላክ ነው በማለት አቋማን ትገልጻለች ፡፡
      ወገኖቼ ዋናው ፈራጅ መጽሀፍ ቅዱስ የሞተውና የተነሳው ማን እንደሆነ ይናገር ይሆን ? አብረን እንመልከት
      “ ጴጥሮስና ሐዋሪያትም መልሰው አሉ ፤- ከሰው ይልቅ ለእግዚብሔር ልንታዘዝ ይገባል ፡፡ እናንተ በእንጨት ላይ ሰቅላቹህ የገደላችሁትን ኢየሱስን የአባቶቻችን አምላክ አስነሳው “ ሐዋ 5፡ 29-30
      ይህንን ጥቅስ በደንብ ስንመለከተው ሶስት አንኳር ነገሮችን እናገኛለን ፡፡ ይህም
      ሀ/ በእንጨት ላይ የተሰቀለው ኢየሱስ ነው ይለናል
      ለ/ ኢየሱስ ስለመሞቱ ና ስለመነሳቱ ይናገራል
      ሐ/ ኢየሱስን ከሞት ያስነሳው አምላክ ስለመኖሩ ይገልጽልናል ፡፡
      ወገኖች እስኪ በሶስቱ ሀሳብ ላይ ተሳስቼ ከሆነ አርሙኝ ! ትክክል ነህ ካላቹህኝ ግን ታዲያ የሐዋሪዊት ቤ/ክ ትምህርቷ ችግር እንዳለበት አስተዋላችሁን ?
      ዛሬ ክርስቶስና ኢየሱስ ምንም ልዩነት እንደሌለው እንዲገባቹህ እፈልጋለሁ ! ከራሴ ሳይሆን ከቃሉ ላይ መሰረት አድርጌ ላሳያቹህ
      “ እግ/ር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል ? የሚያጸድቅ እግዚያብሔር ነው ፣ የሚኮንንስ ማን ነው ? የሞተው ይልቁንም ከሙታን የተነሳው በእግዚያብሐየር ቀኝ ያለው ደግሞም ስለእኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው ፡፡ “ ሮሜ 8 ፡33-34
      በግልጽ የሞተልን እና የተነሳው አንድ ስለመሆኑ ከዚህ የሚሻል ማስረጃ ከየት ይገኛል ወገኔ ! ለ 8 አመት ልጅ እንካ ለመረዳት ግልጽ ሆኖ ይታያል ፡፡ መቼስ ሰው ሆነ ብሎ ልቡን እስካላደነደነ ድረስ ይሄ ጥቅስ ክርስቶስና ኢየሱስን ነጣጥሎ ሁለት ማንነት አድርጎ ለመቀበል ፈጽሞ አይችልም !
      ወገኖች ፡ ስለዚህ ጥምቀት ክርስቶስ ኢየሱስ ሞተልኝ - ተነሳልኝ እኔም ከእርሱ ጋር ህያው ሆኜ ለዘላለም
      በአብ ቀኝ እኖራለሁ ማለት እንደሆነ ግልጽ ሊሆንላቹህ ያስፈልጋል ፡፡
      ከዛሬው መልዕክት እባካችሁን ክርስቶስን በቱታ ልብስ መመሰልን እናቁም ! ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚው መርዙን በምድር ላይ ረጭቶት የሄደው የአጋንት ትምህርት መሆኑን አውቃቹህ ፊታቹህን ወደ ክርስቶስ ኢየሱስ እንድትመልሱ እግዚያብሔር በእኔ ታናሽ ባሪያ ጥሪ ያደርግላችሃል ! ኢየሱስ ራሱ ክርስቶስ እንጂ አብ ሲደመር ስጋ አይደለም ! ይልቁን ኢየሱስ የአብ ብቸኛ ከፍጥረት አስቀድሞ የነበረ የሚኖር የዘላለም ልጅ ነው ፡፡ ስጋው ማለት ልጅ ነው የሚል በህልም ቅዠት የተወራ ወሬ እንዴት እናንተን አስሮ ይይዛል !! ወገኔ
      በመጨረሻ ክርስቶስን ማን ብዬ ልመነው ለምትሉ ወንድሞቼና እህቶቼ ፣ ግራ አይግባቹህ መጽሐፍ ቅዱስ ለየትኛውም ጥያቄ ከበቂ በላይ መለስ አለው ፡-
      “ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከእግዚያብሐየር ተወልዶአል ፡ “ 1 ዩሐ 5 ፡ 1
      በዚህ ጥቅስ ዛሬ ፍጹም ሰላም እረፍት በክርስቶስ ኢየሱስ ይሁንላቹህ ፡፡ የሚያጭበረብሩአችሁን የሐሰት መምህር ነን የሚሉትን አትስሙአቸው ! ክርስቶስ ኢየሱስ ስሙት እንጂ ሰው የተፈላሰፈውን የውሽት ቃል ዛሬ አስወግዱት ፣
      ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ደግሞም የአብ ብቸኛ ልጅ ነው ፡፡ ክብር ይሁንለት !
      ጌታ እኔ ከተናገርኩት በላይ ቃሉን ያብራላቹህ ! ተባረኩ ፡፡

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 11 หลายเดือนก่อน

      ውድ የአንድ አምላክ አማኞች ፣ ዛሬ ደስ የሚል ዜና ላሰማቹህ !
      “ የምትወዱኝስ ብትሆኑ ከእኔ አብ ይበልጣልና ወደ አብ በመሄዴ ደስ ባላቹህ ነበር ፡፡ “ ዩሐ 14 ፡ 28
      ወገኖች ፡- ኢየሱስ ደስ ይበላቹህ ብሎ ሐዋሪያቱን እያበሰራቸው ነው ! ለምን ካልን ወደ ቀደመው ክብሩ
      ሊመለስ ሰአቱ ስለደረሰ ነው ፡፡ ደግሞ ልባቸውን እንዳይከፋቸው የምትወዱነኝስ ከሆነ ወደ
      አብ በመሄዴ ደስ ይበላቹህ በማለት ሲያጽናናቸው እንመለከታለን ፡፡
      ቅን ልብ ላላቹህ ወገኖች ፡- እስኪ ኢየሱስ ሐዋሪቱን የተናገራቸውን ቃል መልሼ ለእናንተ እንዲህ ብዬ ልጠይቃቹህና ፡- “ ወድ የሐዋሪዊት ምዕመናን ኢየሱስ ወደ አብ በመሄዱ ደስ ይበላቹህ “ ብዬ ብናገራቹህ ስንቶቻቹህ አሜን ትሉ ይሆን ፣ ስንቶቻቹህ ጌታ ይገስጽህ ትሉኝ ይሆን ? ? ?
      የተቃወማችሁኝ ወገኖችን ጌታ ይባርካቹህ ብዬ መመረቅ እፈልጋለሁ ! ምክንያቱም እናንተ የተነገራቹህ ኢየሱስ ራሱ አብ ነው ስለተባላቹህ ወደ ማን ነው የሚሄደው ብትሉ ምንም ለእኔ የሚደንቅ ሀሳብ አይደለም ፡፡ ዛሬ ግን ልገልጽላቹህ የምፈልገው እውነት ምንድንነው ካላቹህኝ ኢየሱስ ራሱ አብ ስላለመሆኑ ሁላቹህም ይህንን ሀሳብ ከዩሐ 14 ፡28 በማስረጃ ልገልጥላቹህ እወዳለሁ ፡፡
      ወገኖች ፡- ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ስለምን አብ ከእኔ ይበልጣል ብሎ ይናገራል ! ኢየሱስ አብ ከሆነ ወደ አብ ስለምን እሄዳለሁና ደስ ይበላቹህ ይላቸዋል ! አስቡት ከሐዋሪቱ ጋር እብሮ አጠገባቸው እየኖረ እንዴት ወደ አብ ልሄድ ነው ይላቸዋል ? ? ? በእውነት ኢየሱስ የእውነቱን እንጂ እየቀለደባቸው አይደለም ! እኛ የወንጌል አማኞች እውነት በርቶልናል ! ኢየሱስ ሰው ሆኖ ( የዳዊት ዘርን ወስዶ) ከሰማይ ራሱን ዝቅ ብሎ አውርዶ ስለነበረ በተቃራኒው ደግሞ አብ በክብሩ ዙፋን ላይ በሰማይ ስለሚኖር ከእኔ አብ ይበልጣል እና ወደ አብ በመሄዴ ደስ የበላቹህ ሲላቸው እንመለከታለን ፡፡ አሁንም ተመለሱ ! ንቁ ! ኢየሱስ አብ አይደለም ! ከሰማይ ወደ ምድር የወረደው አብ ሳይሆን የአብ ብቸኛው ልጅ ኢየሱስ ነው ፡፡ የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ትምህርቷ በስህተት የተሞላ ነው ! ፈጽሞ ከመጽሀፍ ቅዱስ ጋር የማይስማማ ተረት የተሞላበት ፣ አቅጣጫ መንገድ የጠፋባት ፣ አንዱ ቄስ ያስተማረውን ሌላው ቄስ የሚያፈርስ እርስ በእርሳ የምትለያይ የእምነት ተቋም ስለመሆና እኛ ወንጌላውያን ግርምት ፈጥሮብናል ፡፡ ስረ መሰረታን ብትመረምሩት ከዚህ ቀደም የወንጌላ አማኝ የነበረ ሰው ከ ዛሬ 50 አመት በፊት በንግድ ይተዳደር የነበረ ሰው በድንገት ተነስቶ ህልም አሳየኝ ብሎ ባለቤቱና እሱ ተራ በተራ ህልም አየን እያሉ የመሰረቱት ቤ/ተ እምነት ስለመሆኑ አለም ሁሉ ያሚያውቀው ሀቅ ነው ፡፡ በእውነት ይህ ሰው አመጸኛ ሰው ነበረ ! በእውነት ይህ ሰው ገንዘብን የሚወድ ሰው ነበረ ! በእውነት ይህ ሰው የክርስቶስ ተቋዋሚ ነበረ !!!!!!!
      በጌታ በኢየሱስ ስም ዛሬ ከዚህ ሰው ጠማማ ትምርት ነጻ ሁኑ ! መጽሐፍ እንደሚል ኢየሱስ የህያው የእግዚያብሔር ልጅ ነው ፡፡ ማቴ 16፡16
      ተባረኩ !

  • @Alemitu-x5m
    @Alemitu-x5m ปีที่แล้ว +3

    amene❤❤❤

  • @DanaLacamo
    @DanaLacamo ปีที่แล้ว +4

    Ameen ameen ameen ameen ameen

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

  • @TsionTadese-c8g
    @TsionTadese-c8g ปีที่แล้ว +3

    Amen amen

  • @ramycell1235
    @ramycell1235 ปีที่แล้ว +3

    አሜንንን እልልልልል 🙌🙌🙌

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      ክርስቶስ ማን ነው ? ኢየሱስ ማን ነው ?
      1. የሐዋሪያዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስና ኢየሱስ ይለያያሉ ብላ ታምናለች ፡፡ ክርስቶስ ስጋው
      ሲሆን ኢየሱስ ደግሞ አብን እና ስጋውን ነው በማለት ታስረዳለች ፡፡
      2. የወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስ እና ኢየሱስ ምንም ልዩነት የለውም በማለት
      ታስተምራለች ፡፡ ክርስቶስ በስጋ ሳይገለጥ የነበረው ስም ሲሆነ ስጋ
      ከሆነ በሃላ ኢየሱስ ተባለ ፡፡ ስለዚህ መሲህ -ክርስቶስ -ኢየሱስ
      የሚሉ ስሞች የእግ/ር ልጅን የሚወክሉ ብላ ታምናለች ፡፡
      ታዲያ ወገኖቼ የሞተልን ማነው ? ሞትን ድል አድረጎ የተነሳውስ ማን ነው ? ክርስቶስ ወይስ ኢየሱስ !
      በእውነት ይህንን ጉዳይ ቸል ልንል አይገባም ! ይህ እውነት ካልገባን የመጠመቃችን ጉዳይ ዋጋ ሊያሳጣብን ይችላል ፡፡ ምክንያቱም ጥምቀት ማለት ከሞተልን ጋር ስለመሞታችን እና ከተነሳውም ጋር ስለመነሳታችን የምንፈጽመው ማረጋገጫ ማህተማችን ነው ፡፡
      እንደ ሐዋሪዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ኢየሱስ መለኮትን የያዘው ማንነቱ መሆኑን ስለምታስተምር ኢየሱስ
      ሊሞት አይችልም ነገር ግን ሊሞት የሚችለው ስጋው ክርስቶስ
      እንደሆነ ትመሰክራለች ፣ በተመሳሳይ ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው
      ይሄው ክርስቶስ እንጂ ኢየሱስ አይሞትም አይነሳም እርሱ የሁሉ ጌታ
      እና ሃያል አምላክ ነው በማለት አቋማን ትገልጻለች ፡፡
      ወገኖቼ ዋናው ፈራጅ መጽሀፍ ቅዱስ የሞተውና የተነሳው ማን እንደሆነ ይናገር ይሆን ? አብረን እንመልከት
      “ ጴጥሮስና ሐዋሪያትም መልሰው አሉ ፤- ከሰው ይልቅ ለእግዚብሔር ልንታዘዝ ይገባል ፡፡ እናንተ በእንጨት ላይ ሰቅላቹህ የገደላችሁትን ኢየሱስን የአባቶቻችን አምላክ አስነሳው “ ሐዋ 5፡ 29-30
      ይህንን ጥቅስ በደንብ ስንመለከተው ሶስት አንኳር ነገሮችን እናገኛለን ፡፡ ይህም
      ሀ/ በእንጨት ላይ የተሰቀለው ኢየሱስ ነው ይለናል
      ለ/ ኢየሱስ ስለመሞቱ ና ስለመነሳቱ ይናገራል
      ሐ/ ኢየሱስን ከሞት ያስነሳው አምላክ ስለመኖሩ ይገልጽልናል ፡፡
      ወገኖች እስኪ በሶስቱ ሀሳብ ላይ ተሳስቼ ከሆነ አርሙኝ ! ትክክል ነህ ካላቹህኝ ግን ታዲያ የሐዋሪዊት ቤ/ክ ትምህርቷ ችግር እንዳለበት አስተዋላችሁን ?
      ዛሬ ክርስቶስና ኢየሱስ ምንም ልዩነት እንደሌለው እንዲገባቹህ እፈልጋለሁ ! ከራሴ ሳይሆን ከቃሉ ላይ መሰረት አድርጌ ላሳያቹህ
      “ እግ/ር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል ? የሚያጸድቅ እግዚያብሔር ነው ፣ የሚኮንንስ ማን ነው ? የሞተው ይልቁንም ከሙታን የተነሳው በእግዚያብሐየር ቀኝ ያለው ደግሞም ስለእኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው ፡፡ “ ሮሜ 8 ፡33-34
      በግልጽ የሞተልን እና የተነሳው አንድ ስለመሆኑ ከዚህ የሚሻል ማስረጃ ከየት ይገኛል ወገኔ ! ለ 8 አመት ልጅ እንካ ለመረዳት ግልጽ ሆኖ ይታያል ፡፡ መቼስ ሰው ሆነ ብሎ ልቡን እስካላደነደነ ድረስ ይሄ ጥቅስ ክርስቶስና ኢየሱስን ነጣጥሎ ሁለት ማንነት አድርጎ ለመቀበል ፈጽሞ አይችልም !
      ወገኖች ፡ ስለዚህ ጥምቀት ክርስቶስ ኢየሱስ ሞተልኝ - ተነሳልኝ እኔም ከእርሱ ጋር ህያው ሆኜ ለዘላለም
      በአብ ቀኝ እኖራለሁ ማለት እንደሆነ ግልጽ ሊሆንላቹህ ያስፈልጋል ፡፡
      ከዛሬው መልዕክት እባካችሁን ክርስቶስን በቱታ ልብስ መመሰልን እናቁም ! ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚው መርዙን በምድር ላይ ረጭቶት የሄደው የአጋንት ትምህርት መሆኑን አውቃቹህ ፊታቹህን ወደ ክርስቶስ ኢየሱስ እንድትመልሱ እግዚያብሔር በእኔ ታናሽ ባሪያ ጥሪ ያደርግላችሃል ! ኢየሱስ ራሱ ክርስቶስ እንጂ አብ ሲደመር ስጋ አይደለም ! ይልቁን ኢየሱስ የአብ ብቸኛ ከፍጥረት አስቀድሞ የነበረ የሚኖር የዘላለም ልጅ ነው ፡፡ ስጋው ማለት ልጅ ነው የሚል በህልም ቅዠት የተወራ ወሬ እንዴት እናንተን አስሮ ይይዛል !! ወገኔ
      በመጨረሻ ክርስቶስን ማን ብዬ ልመነው ለምትሉ ወንድሞቼና እህቶቼ ፣ ግራ አይግባቹህ መጽሐፍ ቅዱስ ለየትኛውም ጥያቄ ከበቂ በላይ መለስ አለው ፡-
      “ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከእግዚያብሐየር ተወልዶአል ፡ “ 1 ዩሐ 5 ፡ 1
      በዚህ ጥቅስ ዛሬ ፍጹም ሰላም እረፍት በክርስቶስ ኢየሱስ ይሁንላቹህ ፡፡ የሚያጭበረብሩአችሁን የሐሰት መምህር ነን የሚሉትን አትስሙአቸው ! ክርስቶስ ኢየሱስ ስሙት እንጂ ሰው የተፈላሰፈውን የውሽት ቃል ዛሬ አስወግዱት ፣
      ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ደግሞም የአብ ብቸኛ ልጅ ነው ፡፡ ክብር ይሁንለት !
      ጌታ እኔ ከተናገርኩት በላይ ቃሉን ያብራላቹህ ! ተባረኩ ፡፡

  • @girmachewshiferaw
    @girmachewshiferaw ปีที่แล้ว +4

    Amen amen amen

    • @GetuSefefe
      @GetuSefefe 5 หลายเดือนก่อน

      ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @AnneLEMMA
    @AnneLEMMA ปีที่แล้ว +4

    Amen

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      “ እግዚያብሔር መንፈስ ነው የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል ፡፡
      ሴቲቱ ፡- ክርስቶስ የሚባል መሲህ እንዲመጣ አውቃለሁ እርሱ ሲመጣ ሁሉን ይነግረናል አለችው ፡፡
      ኢየሱስ ፡- የምናገርሽ እኔ እርሱ ነኝ አላት “ የሐ 4 ፡ 24- 25
      ወገኖቼ የሳምራዊቷ ሴት ኢየሱስን ምን ብላ እንደጠየቀችውና ኢየሱስም ስለ ራሱ የመለሰላትን መልስ በእውኑ አስተዋላችሁትን ?
      ይቺ ሴት ክርስቶስ ይመጣል ብላ በተስፋ የምትጠብቅ የሳምረዊ ዜጋ ነች ፡፡ ኢየሱስም ለሁላችንም በሚገባን ቋንቋ በግልጽ
      ስለራሱ ማን እንደሆነ እኔ ክርስቶስ መሲሁ ነኝ አላት ፡፡ በተጨማሪም በማቴ 16 ፡ 15 “እርሱም ፡- እናንተስ እኔን ማን
      እንደሆንሁ ትላላችሁ ? አላቸው ፡፡ ስምዕን ጴጥሮስም መልሶ ፡- አንት ክረስቶስ የሕያው የእግዚያብሔር ልጅ ነህ አለ ፡፡ “
      ውድ የሐዋሪያት አማኞች ዛሬ የህንን እውነት ቸል ብትሉ በሰማይ ታላቅ ፍርድ እንደሚጠብቃቹህ አትጠራጠሩ ! ላስፈራራቹህ ሳይሆን ላስመልጣቹህ ብዬ ነው እርግጡን የምነግራቹህ !!!!
      በእውነት ከቤተሰባቹህ ወርሳቹህ ቢሆን ወይም በሆነ አጋጣሚ ወደዚህ እምነት ገብታቹህ ቢሆን ዛሬ ማምለጥ የሚባቹህ ሰአት ነው ፡፡ አትፍሩ ኢየሱስ ራሱን ገልፆልናል ፡፡ በእውነት ኢየሱስ ራሱን እኔ አብ ነኝ የሚል ቃል ከተናገረ ዛሬ ከጴንጤ ዕምነት ራሴን ነጻ አደርጋለሁ ! እመኑኝ ኢየሱስ እኔ ክርስቶስ ነኝ ፣ ደግሞ እኔ የሕያው እግዚያብሔር ልጅ ነኝ በማለት ራሱን ገለጠለ እንጂ የሐዋሪያት ቤ/ክ እንደምትዋሸው ክርስቶስ ስጋው ነው ደግሞ ኢየሱስ አብ በስጋ ውስጥ ተሰውሮ የማይታየው ነው የሚል የአጋነት ትምህርት በመጽሐፍ ቅዱሳችን ላይ አልተጻፈም ፡፡
      ወገኖች አትፍሩ የተክሌ ገዛሓኝ ቅዝት ከጥልቁ የተላከ እንጂ ከአብ የተላከው ክርስቶስ መሲያችን ነው ፡፡ ስለዚሀ አሽቀንጥራቹህ ትምህርቱነ ከላያቹህ ላይ በጌታ በኢየሱስ ስም ወርውሩት ! ጌታ ይባርካቹህ ! ያልገባቹህ ካላቹህ መንፈስ ቅዱስ ያብራላቹህ ፡፡

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      ክርስቶስ ማን ነው ? ኢየሱስ ማን ነው ?
      1. የሐዋሪያዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስና ኢየሱስ ይለያያሉ ብላ ታምናለች ፡፡ ክርስቶስ ስጋው
      ሲሆን ኢየሱስ ደግሞ አብን እና ስጋውን ነው በማለት ታስረዳለች ፡፡
      2. የወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስ እና ኢየሱስ ምንም ልዩነት የለውም በማለት
      ታስተምራለች ፡፡ ክርስቶስ በስጋ ሳይገለጥ የነበረው ስም ሲሆነ ስጋ
      ከሆነ በሃላ ኢየሱስ ተባለ ፡፡ ስለዚህ መሲህ -ክርስቶስ -ኢየሱስ
      የሚሉ ስሞች የእግ/ር ልጅን የሚወክሉ ብላ ታምናለች ፡፡
      ታዲያ ወገኖቼ የሞተልን ማነው ? ሞትን ድል አድረጎ የተነሳውስ ማን ነው ? ክርስቶስ ወይስ ኢየሱስ !
      በእውነት ይህንን ጉዳይ ቸል ልንል አይገባም ! ይህ እውነት ካልገባን የመጠመቃችን ጉዳይ ዋጋ ሊያሳጣብን ይችላል ፡፡ ምክንያቱም ጥምቀት ማለት ከሞተልን ጋር ስለመሞታችን እና ከተነሳውም ጋር ስለመነሳታችን የምንፈጽመው ማረጋገጫ ማህተማችን ነው ፡፡
      እንደ ሐዋሪዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ኢየሱስ መለኮትን የያዘው ማንነቱ መሆኑን ስለምታስተምር ኢየሱስ
      ሊሞት አይችልም ነገር ግን ሊሞት የሚችለው ስጋው ክርስቶስ
      እንደሆነ ትመሰክራለች ፣ በተመሳሳይ ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው
      ይሄው ክርስቶስ እንጂ ኢየሱስ አይሞትም አይነሳም እርሱ የሁሉ ጌታ
      እና ሃያል አምላክ ነው በማለት አቋማን ትገልጻለች ፡፡
      ወገኖቼ ዋናው ፈራጅ መጽሀፍ ቅዱስ የሞተውና የተነሳው ማን እንደሆነ ይናገር ይሆን ? አብረን እንመልከት
      “ ጴጥሮስና ሐዋሪያትም መልሰው አሉ ፤- ከሰው ይልቅ ለእግዚብሔር ልንታዘዝ ይገባል ፡፡ እናንተ በእንጨት ላይ ሰቅላቹህ የገደላችሁትን ኢየሱስን የአባቶቻችን አምላክ አስነሳው “ ሐዋ 5፡ 29-30
      ይህንን ጥቅስ በደንብ ስንመለከተው ሶስት አንኳር ነገሮችን እናገኛለን ፡፡ ይህም
      ሀ/ በእንጨት ላይ የተሰቀለው ኢየሱስ ነው ይለናል
      ለ/ ኢየሱስ ስለመሞቱ ና ስለመነሳቱ ይናገራል
      ሐ/ ኢየሱስን ከሞት ያስነሳው አምላክ ስለመኖሩ ይገልጽልናል ፡፡
      ወገኖች እስኪ በሶስቱ ሀሳብ ላይ ተሳስቼ ከሆነ አርሙኝ ! ትክክል ነህ ካላቹህኝ ግን ታዲያ የሐዋሪዊት ቤ/ክ ትምህርቷ ችግር እንዳለበት አስተዋላችሁን ?
      ዛሬ ክርስቶስና ኢየሱስ ምንም ልዩነት እንደሌለው እንዲገባቹህ እፈልጋለሁ ! ከራሴ ሳይሆን ከቃሉ ላይ መሰረት አድርጌ ላሳያቹህ
      “ እግ/ር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል ? የሚያጸድቅ እግዚያብሔር ነው ፣ የሚኮንንስ ማን ነው ? የሞተው ይልቁንም ከሙታን የተነሳው በእግዚያብሐየር ቀኝ ያለው ደግሞም ስለእኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው ፡፡ “ ሮሜ 8 ፡33-34
      በግልጽ የሞተልን እና የተነሳው አንድ ስለመሆኑ ከዚህ የሚሻል ማስረጃ ከየት ይገኛል ወገኔ ! ለ 8 አመት ልጅ እንካ ለመረዳት ግልጽ ሆኖ ይታያል ፡፡ መቼስ ሰው ሆነ ብሎ ልቡን እስካላደነደነ ድረስ ይሄ ጥቅስ ክርስቶስና ኢየሱስን ነጣጥሎ ሁለት ማንነት አድርጎ ለመቀበል ፈጽሞ አይችልም !
      ወገኖች ፡ ስለዚህ ጥምቀት ክርስቶስ ኢየሱስ ሞተልኝ - ተነሳልኝ እኔም ከእርሱ ጋር ህያው ሆኜ ለዘላለም
      በአብ ቀኝ እኖራለሁ ማለት እንደሆነ ግልጽ ሊሆንላቹህ ያስፈልጋል ፡፡
      ከዛሬው መልዕክት እባካችሁን ክርስቶስን በቱታ ልብስ መመሰልን እናቁም ! ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚው መርዙን በምድር ላይ ረጭቶት የሄደው የአጋንት ትምህርት መሆኑን አውቃቹህ ፊታቹህን ወደ ክርስቶስ ኢየሱስ እንድትመልሱ እግዚያብሔር በእኔ ታናሽ ባሪያ ጥሪ ያደርግላችሃል ! ኢየሱስ ራሱ ክርስቶስ እንጂ አብ ሲደመር ስጋ አይደለም ! ይልቁን ኢየሱስ የአብ ብቸኛ ከፍጥረት አስቀድሞ የነበረ የሚኖር የዘላለም ልጅ ነው ፡፡ ስጋው ማለት ልጅ ነው የሚል በህልም ቅዠት የተወራ ወሬ እንዴት እናንተን አስሮ ይይዛል !! ወገኔ
      በመጨረሻ ክርስቶስን ማን ብዬ ልመነው ለምትሉ ወንድሞቼና እህቶቼ ፣ ግራ አይግባቹህ መጽሐፍ ቅዱስ ለየትኛውም ጥያቄ ከበቂ በላይ መለስ አለው ፡-
      “ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከእግዚያብሐየር ተወልዶአል ፡ “ 1 ዩሐ 5 ፡ 1
      በዚህ ጥቅስ ዛሬ ፍጹም ሰላም እረፍት በክርስቶስ ኢየሱስ ይሁንላቹህ ፡፡ የሚያጭበረብሩአችሁን የሐሰት መምህር ነን የሚሉትን አትስሙአቸው ! ክርስቶስ ኢየሱስ ስሙት እንጂ ሰው የተፈላሰፈውን የውሽት ቃል ዛሬ አስወግዱት ፣
      ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ደግሞም የአብ ብቸኛ ልጅ ነው ፡፡ ክብር ይሁንለት !
      ጌታ እኔ ከተናገርኩት በላይ ቃሉን ያብራላቹህ ! ተባረኩ ፡፡

  • @tagemerid1351
    @tagemerid1351 ปีที่แล้ว +4

    Amen Amen geta eyesus yibarikachu 🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🙏🙏☝️👍🥰🙏🙏☝️☝️☝️ eyesus elishaday newu🥺🥺🥺🥺🙏🙏

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      አቤት ጌታ ሆይ እነዚህ ጴንጤዎች ምነካቸው ? !
      ዩሐ 16 ፡ 28 ‘’ ከአብ ወጥቼ ወደ አለም መጥቻለሁ ፣ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ
      አብም እሄዳለሁ ፡፡ “
      ወገኖቼ ፣ የሐዋሪያት ቤ/ክ ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ነው ብላ የምታስተምረው ትምህርት
      ከላይ ካለው ጥቅስ ጋር እንደማይሄድ አስተዋላችሁትን !
      በእውነት ወገኖች ተናጋሪው ራሱ ጌታችን ነው እኮ ! ከሰማይ የወረደው አብ ከሆነ (ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ) ታዲያ ኢየሱስ ወደ ማን ሊሄድ ነው ? በተጨማሪ ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ታዲያ ስለምን ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ይለናል ? ውድ የሐዋሪያት አማኞች አስተውሉ ኢየሱስ ወጥቼ (ወጥቼ የሚለው ቃል ምን ማለት እንደሆነ አስቡት ) ! የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ግን ወጥቼ ሳይሆን ገብቼ (ሙሉ ማንነቱን ተጎናጽፎ ) ይዞ ወረደ በማለት ታስተምራለች ፡፡
      ለዚህም ማስረጃዋ
      ዩሐ 1 ፡ 1 ‘’ በመጀመሪያው ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግዚያብሔር
      ዘንድ ነበረ ፣ ቃልም እግዚያብሔር ነበረ ፡፡ - - - ቃልም
      ስጋ ሆነ ‘’

      በወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ስንመለከት ደግሞ ፤ ቃል ኢየሱስ ነው ብላ የምታስተምር ሲሆን ፣ ይህም ቃል በእግዚያብሐየር ዘንድ ነበረ ፡፡ አያቹህ ወገኖች ኢየሱስ ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ወደ አብም እመለሳለሁ ሲል ፣ በመጀመሪያ ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግ/ር ዘንድ ነበረ ከሚለው ሀሳብ ጋር እንዴት እንደሚስማማ አስተዋላቹሁ ! እኛ ወንጌላዊውያን አማኞች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚያብሐየር የሚለንን እንቀበላለን ፡፡ ስጋ ሆኖ ከሰማይ የወረደው የአብ ልጅ ከርስቶስ ( ኢየሱሰ ) እንጂ አብ ራሱ ፈጽሞ አልወረደም ! አልተዋረደም ! የተወረደልን ግን ልጁ ነው ፡፡ ኢየሱስ ደጋግሞ አብ ልኮኝ መጥቻለሁ አለ እንጂ አንድም ቦታ እኔ አብ ነኝ ብሎ አልተናገረም !
      ዛሬ እግዚያብሔር ራሱን በልጅ አማካኝነት አስታዋውቆናል ፣ ይህም አብ - ወልድ - መንፈስቅዱስ እግዚያብሔር ( ስላሴ ) ! ኢየሱስም ሐዋሪያቱን በምድር መላው አህዛብ በአብ- በወልድ - በመንፈስ ቅዱስ ስም እንዲያጠምቁ ና እንዲያስተምሩ ትእዛዝ ሰጣቸው ፡፡
      ምንም እንካ አብ -ወልድ- መንፈስቅዱስ ሲባል ቃሉ ቢያንገሸግሻቹህም ፣, እውነታው ግን ሶስት እግዚያብሔር በባህሪይ አንድ እንደሆኑ ና በአካል ሶስት መሆናቸውን እስካልተቀበላቹህ ድረስ የእግ/ር ጠላትነታቹህ እንደጸናባቹህ ይኖራል ! ገና ከጅምሩ ጀምሮ እግ/ር ሰውን ሲፈጥር እየተናገረ ስለምን ልባቹህን ታደነድናላቹህ ወገኖቼ ! ( ዘፍ 1 ፡ 26 እግዚያብሔርም ሰውን በመልካችን ፣ እንደአምሳሌአችን እንፍጠር ሲል ፣ ደግሞ በተጨማሪ ዘፍ 3 ፡ 22 እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፡፡ ሲል በብዙ ቁጥር ራሱን አላስታወቀንም !! )
      ጌታ ኢየሱስ የአብ ልጅ የሆነው ስጋ ሲሆን እንዳልሆነ መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል ፡፡ በመዝ 110 ፡ 3 እርሱ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ የነበረ ከአብ ሆድ እንደተወለደ
      መዝሙረኛው ይናገረዋል ፡፡ ኢየሱስ በብሉ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ
      መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) በመባል ተጠቅሳል ፡፡ ዘፍ 14 ፡18 ፣ ዕብ 5፡9 ፣ ዕብ 7 ፡ 1
      በርግጥ ዛሬ ከሀይማኖት ቀንበር ነፃ የምትሆኑበት ሰአት ነው ! የሰውን አስተምሮ ሳይሆን የጌታን ቃል ያለጥርጣሬ መቀበል ከዘላለም ፍርድ ይታደጋችሃል! የሐዋሪያ አማኞች ሆይ ጌታ እንዲህ ይላችሓል “ልባችሁ አይታወክ በእግዚያብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ “
      የሐ 14 ፡1 (ደግሞ የሚለው ቃል በራሱ በተጨማሪም ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው )
      ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡

    • @GetuSefefe
      @GetuSefefe 5 หลายเดือนก่อน

      ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @hakib5417
    @hakib5417 ปีที่แล้ว +3

    God bless you! Wonderful message

    • @ApostolicSongs2616
      @ApostolicSongs2616  ปีที่แล้ว

      Thank you! You too!

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 11 หลายเดือนก่อน

      ውድ የአንድ አምላክ አማኞች ፣ ዛሬ ደስ የሚል ዜና ላሰማቹህ !
      “ የምትወዱኝስ ብትሆኑ ከእኔ አብ ይበልጣልና ወደ አብ በመሄዴ ደስ ባላቹህ ነበር ፡፡ “ ዩሐ 14 ፡ 28
      ወገኖች ፡- ኢየሱስ ደስ ይበላቹህ ብሎ ሐዋሪያቱን እያበሰራቸው ነው ! ለምን ካልን ወደ ቀደመው ክብሩ
      ሊመለስ ሰአቱ ስለደረሰ ነው ፡፡ ደግሞ ልባቸውን እንዳይከፋቸው የምትወዱነኝስ ከሆነ ወደ
      አብ በመሄዴ ደስ ይበላቹህ በማለት ሲያጽናናቸው እንመለከታለን ፡፡
      ቅን ልብ ላላቹህ ወገኖች ፡- እስኪ ኢየሱስ ሐዋሪቱን የተናገራቸውን ቃል መልሼ ለእናንተ እንዲህ ብዬ ልጠይቃቹህና ፡- “ ወድ የሐዋሪዊት ምዕመናን ኢየሱስ ወደ አብ በመሄዱ ደስ ይበላቹህ “ ብዬ ብናገራቹህ ስንቶቻቹህ አሜን ትሉ ይሆን ፣ ስንቶቻቹህ ጌታ ይገስጽህ ትሉኝ ይሆን ? ? ?
      የተቃወማችሁኝ ወገኖችን ጌታ ይባርካቹህ ብዬ መመረቅ እፈልጋለሁ ! ምክንያቱም እናንተ የተነገራቹህ ኢየሱስ ራሱ አብ ነው ስለተባላቹህ ወደ ማን ነው የሚሄደው ብትሉ ምንም ለእኔ የሚደንቅ ሀሳብ አይደለም ፡፡ ዛሬ ግን ልገልጽላቹህ የምፈልገው እውነት ምንድንነው ካላቹህኝ ኢየሱስ ራሱ አብ ስላለመሆኑ ሁላቹህም ይህንን ሀሳብ ከዩሐ 14 ፡28 በማስረጃ ልገልጥላቹህ እወዳለሁ ፡፡
      ወገኖች ፡- ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ስለምን አብ ከእኔ ይበልጣል ብሎ ይናገራል ! ኢየሱስ አብ ከሆነ ወደ አብ ስለምን እሄዳለሁና ደስ ይበላቹህ ይላቸዋል ! አስቡት ከሐዋሪቱ ጋር እብሮ አጠገባቸው እየኖረ እንዴት ወደ አብ ልሄድ ነው ይላቸዋል ? ? ? በእውነት ኢየሱስ የእውነቱን እንጂ እየቀለደባቸው አይደለም ! እኛ የወንጌል አማኞች እውነት በርቶልናል ! ኢየሱስ ሰው ሆኖ ( የዳዊት ዘርን ወስዶ) ከሰማይ ራሱን ዝቅ ብሎ አውርዶ ስለነበረ በተቃራኒው ደግሞ አብ በክብሩ ዙፋን ላይ በሰማይ ስለሚኖር ከእኔ አብ ይበልጣል እና ወደ አብ በመሄዴ ደስ የበላቹህ ሲላቸው እንመለከታለን ፡፡ አሁንም ተመለሱ ! ንቁ ! ኢየሱስ አብ አይደለም ! ከሰማይ ወደ ምድር የወረደው አብ ሳይሆን የአብ ብቸኛው ልጅ ኢየሱስ ነው ፡፡ የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ትምህርቷ በስህተት የተሞላ ነው ! ፈጽሞ ከመጽሀፍ ቅዱስ ጋር የማይስማማ ተረት የተሞላበት ፣ አቅጣጫ መንገድ የጠፋባት ፣ አንዱ ቄስ ያስተማረውን ሌላው ቄስ የሚያፈርስ እርስ በእርሳ የምትለያይ የእምነት ተቋም ስለመሆና እኛ ወንጌላውያን ግርምት ፈጥሮብናል ፡፡ ስረ መሰረታን ብትመረምሩት ከዚህ ቀደም የወንጌላ አማኝ የነበረ ሰው ከ ዛሬ 50 አመት በፊት በንግድ ይተዳደር የነበረ ሰው በድንገት ተነስቶ ህልም አሳየኝ ብሎ ባለቤቱና እሱ ተራ በተራ ህልም አየን እያሉ የመሰረቱት ቤ/ተ እምነት ስለመሆኑ አለም ሁሉ ያሚያውቀው ሀቅ ነው ፡፡ በእውነት ይህ ሰው አመጸኛ ሰው ነበረ ! በእውነት ይህ ሰው ገንዘብን የሚወድ ሰው ነበረ ! በእውነት ይህ ሰው የክርስቶስ ተቋዋሚ ነበረ !!!!!!!
      በጌታ በኢየሱስ ስም ዛሬ ከዚህ ሰው ጠማማ ትምርት ነጻ ሁኑ ! መጽሐፍ እንደሚል ኢየሱስ የህያው የእግዚያብሔር ልጅ ነው ፡፡ ማቴ 16፡16
      ተባረኩ !

  • @BizuneshAsefa-uq6oo
    @BizuneshAsefa-uq6oo ปีที่แล้ว +4

    Amen 🙏

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      “ እግዚያብሔር መንፈስ ነው የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል ፡፡
      ሴቲቱ ፡- ክርስቶስ የሚባል መሲህ እንዲመጣ አውቃለሁ እርሱ ሲመጣ ሁሉን ይነግረናል አለችው ፡፡
      ኢየሱስ ፡- የምናገርሽ እኔ እርሱ ነኝ አላት “ የሐ 4 ፡ 24- 25
      ወገኖቼ የሳምራዊቷ ሴት ኢየሱስን ምን ብላ እንደጠየቀችውና ኢየሱስም ስለ ራሱ የመለሰላትን መልስ በእውኑ አስተዋላችሁትን ?
      ይቺ ሴት ክርስቶስ ይመጣል ብላ በተስፋ የምትጠብቅ የሳምረዊ ዜጋ ነች ፡፡ ኢየሱስም ለሁላችንም በሚገባን ቋንቋ በግልጽ
      ስለራሱ ማን እንደሆነ እኔ ክርስቶስ መሲሁ ነኝ አላት ፡፡ በተጨማሪም በማቴ 16 ፡ 15 “እርሱም ፡- እናንተስ እኔን ማን
      እንደሆንሁ ትላላችሁ ? አላቸው ፡፡ ስምዕን ጴጥሮስም መልሶ ፡- አንት ክረስቶስ የሕያው የእግዚያብሔር ልጅ ነህ አለ ፡፡ “
      ውድ የሐዋሪያት አማኞች ዛሬ የህንን እውነት ቸል ብትሉ በሰማይ ታላቅ ፍርድ እንደሚጠብቃቹህ አትጠራጠሩ ! ላስፈራራቹህ ሳይሆን ላስመልጣቹህ ብዬ ነው እርግጡን የምነግራቹህ !!!!
      በእውነት ከቤተሰባቹህ ወርሳቹህ ቢሆን ወይም በሆነ አጋጣሚ ወደዚህ እምነት ገብታቹህ ቢሆን ዛሬ ማምለጥ የሚባቹህ ሰአት ነው ፡፡ አትፍሩ ኢየሱስ ራሱን ገልፆልናል ፡፡ በእውነት ኢየሱስ ራሱን እኔ አብ ነኝ የሚል ቃል ከተናገረ ዛሬ ከጴንጤ ዕምነት ራሴን ነጻ አደርጋለሁ ! እመኑኝ ኢየሱስ እኔ ክርስቶስ ነኝ ፣ ደግሞ እኔ የሕያው እግዚያብሔር ልጅ ነኝ በማለት ራሱን ገለጠለ እንጂ የሐዋሪያት ቤ/ክ እንደምትዋሸው ክርስቶስ ስጋው ነው ደግሞ ኢየሱስ አብ በስጋ ውስጥ ተሰውሮ የማይታየው ነው የሚል የአጋነት ትምህርት በመጽሐፍ ቅዱሳችን ላይ አልተጻፈም ፡፡
      ወገኖች አትፍሩ የተክሌ ገዛሓኝ ቅዝት ከጥልቁ የተላከ እንጂ ከአብ የተላከው ክርስቶስ መሲያችን ነው ፡፡ ስለዚሀ አሽቀንጥራቹህ ትምህርቱነ ከላያቹህ ላይ በጌታ በኢየሱስ ስም ወርውሩት ! ጌታ ይባርካቹህ ! ያልገባቹህ ካላቹህ መንፈስ ቅዱስ ያብራላቹህ ፡፡

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      አቤት ጌታ ሆይ እነዚህ ጴንጤዎች ምነካቸው ? !
      ዩሐ 16 ፡ 28 ‘’ ከአብ ወጥቼ ወደ አለም መጥቻለሁ ፣ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ
      አብም እሄዳለሁ ፡፡ “
      ወገኖቼ ፣ የሐዋሪያት ቤ/ክ ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ነው ብላ የምታስተምረው ትምህርት
      ከላይ ካለው ጥቅስ ጋር እንደማይሄድ አስተዋላችሁትን !
      በእውነት ወገኖች ተናጋሪው ራሱ ጌታችን ነው እኮ ! ከሰማይ የወረደው አብ ከሆነ (ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ) ታዲያ ኢየሱስ ወደ ማን ሊሄድ ነው ? በተጨማሪ ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ታዲያ ስለምን ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ይለናል ? ውድ የሐዋሪያት አማኞች አስተውሉ ኢየሱስ ወጥቼ (ወጥቼ የሚለው ቃል ምን ማለት እንደሆነ አስቡት ) ! የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ግን ወጥቼ ሳይሆን ገብቼ (ሙሉ ማንነቱን ተጎናጽፎ ) ይዞ ወረደ በማለት ታስተምራለች ፡፡
      ለዚህም ማስረጃዋ
      ዩሐ 1 ፡ 1 ‘’ በመጀመሪያው ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግዚያብሔር
      ዘንድ ነበረ ፣ ቃልም እግዚያብሔር ነበረ ፡፡ - - - ቃልም
      ስጋ ሆነ ‘’

      በወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ስንመለከት ደግሞ ፤ ቃል ኢየሱስ ነው ብላ የምታስተምር ሲሆን ፣ ይህም ቃል በእግዚያብሐየር ዘንድ ነበረ ፡፡ አያቹህ ወገኖች ኢየሱስ ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ወደ አብም እመለሳለሁ ሲል ፣ በመጀመሪያ ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግ/ር ዘንድ ነበረ ከሚለው ሀሳብ ጋር እንዴት እንደሚስማማ አስተዋላቹሁ ! እኛ ወንጌላዊውያን አማኞች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚያብሐየር የሚለንን እንቀበላለን ፡፡ ስጋ ሆኖ ከሰማይ የወረደው የአብ ልጅ ከርስቶስ ( ኢየሱሰ ) እንጂ አብ ራሱ ፈጽሞ አልወረደም ! አልተዋረደም ! የተወረደልን ግን ልጁ ነው ፡፡ ኢየሱስ ደጋግሞ አብ ልኮኝ መጥቻለሁ አለ እንጂ አንድም ቦታ እኔ አብ ነኝ ብሎ አልተናገረም !
      ዛሬ እግዚያብሔር ራሱን በልጅ አማካኝነት አስታዋውቆናል ፣ ይህም አብ - ወልድ - መንፈስቅዱስ እግዚያብሔር ( ስላሴ ) ! ኢየሱስም ሐዋሪያቱን በምድር መላው አህዛብ በአብ- በወልድ - በመንፈስ ቅዱስ ስም እንዲያጠምቁ ና እንዲያስተምሩ ትእዛዝ ሰጣቸው ፡፡
      ምንም እንካ አብ -ወልድ- መንፈስቅዱስ ሲባል ቃሉ ቢያንገሸግሻቹህም ፣, እውነታው ግን ሶስት እግዚያብሔር በባህሪይ አንድ እንደሆኑ ና በአካል ሶስት መሆናቸውን እስካልተቀበላቹህ ድረስ የእግ/ር ጠላትነታቹህ እንደጸናባቹህ ይኖራል ! ገና ከጅምሩ ጀምሮ እግ/ር ሰውን ሲፈጥር እየተናገረ ስለምን ልባቹህን ታደነድናላቹህ ወገኖቼ ! ( ዘፍ 1 ፡ 26 እግዚያብሔርም ሰውን በመልካችን ፣ እንደአምሳሌአችን እንፍጠር ሲል ፣ ደግሞ በተጨማሪ ዘፍ 3 ፡ 22 እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፡፡ ሲል በብዙ ቁጥር ራሱን አላስታወቀንም !! )
      ጌታ ኢየሱስ የአብ ልጅ የሆነው ስጋ ሲሆን እንዳልሆነ መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል ፡፡ በመዝ 110 ፡ 3 እርሱ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ የነበረ ከአብ ሆድ እንደተወለደ
      መዝሙረኛው ይናገረዋል ፡፡ ኢየሱስ በብሉ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ
      መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) በመባል ተጠቅሳል ፡፡ ዘፍ 14 ፡18 ፣ ዕብ 5፡9 ፣ ዕብ 7 ፡ 1
      በርግጥ ዛሬ ከሀይማኖት ቀንበር ነፃ የምትሆኑበት ሰአት ነው ! የሰውን አስተምሮ ሳይሆን የጌታን ቃል ያለጥርጣሬ መቀበል ከዘላለም ፍርድ ይታደጋችሃል! የሐዋሪያ አማኞች ሆይ ጌታ እንዲህ ይላችሓል “ልባችሁ አይታወክ በእግዚያብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ “
      የሐ 14 ፡1 (ደግሞ የሚለው ቃል በራሱ በተጨማሪም ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው )
      ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡

  • @saradebaba5682
    @saradebaba5682 ปีที่แล้ว +2

    አሜን አሜን ሃዳራ እየሱስ😥🙏🙌🙌👆❤❤❤❤

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      የተከበራችሁ የአንድ አምላክ አማኞች ፤ መጽሀፍ ቅዱስ ስናጠና ሶስት አንካር ነገሮችን ሁሌም ማጤን ይገባናል ፡፡ ይህም
      1. መጽሀፉ የተጻፈበት ዘመን ፤- ለምሳሌ በብሉያና በሀዲስ ዘመን ፣ እንዲሁም በኢየሱስ በስጋው
      አገልግሎት እና ከትንሳኤው በኃላ ( የሐዋሪያት አገልግሎት ) ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ (ተደራሲያን ) ፡- ለምሳሌ ለአህዛብ ፣ ለእስራኤል ፣ ክርስቲያኖች ፣
      ፈሪሳውያን ወዘተ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ናቸው ፡፡
      4. መልዕክተኛው ፡ ለምሳሌ ነብያት፣ ካህናት ፣ ሐዋሪያት ፣ ኢየሱስ ፣ መጥመቁ ወዘተ
      ወገኖቼ ብዙ ግዜ ከላይ የተዘረዘሩትን ጭብጥ ጉዳይ በትክክል ባለመረዳታችን የተነሳ በሐዋሪያዊት ቤ/ክ እና በወንጌላዊት ቤ/ክ መካከል የዶክትሪን ልዩነት አስከትላል ፡፡ ለአብነት ያክል ጌታችን በማቴ 27 ፡ 19-20 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኃቸው ፣ ያዘዝኃእገሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እየስተራችኃቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው ብሎ ሐዋሪያቱን ያዘዛቸውን ትዕዛዝ ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 3 ባሉት የአጠናን መንገዶች ብንፈትሸው ትክክለኛ መረዳት እናገኛለን ፡፡ እስኪ ማቴ 27 ፡ 19 ወስደን እናጥናው
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን - በሀዲስ ኪዳን ፣ በኢየሱስ በስጋው የአገልግሎት ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - አህዛብ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) - ተናጋሪው ኢየሱስ ሲሆን ፣ ፍሬ ሀሳቡ በአብ-በወልድ ፣ በመንፈስ ቅዱስ ስም በማጥመቅ እና በማስተማር ደቀ መዝሙር ማድረግ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      ታዲያ ወገኖች እስኪ የራሳችሁን ቤተክርስቲያን የጥምቀት አስተምሮ ከየት እንደተቀዳ ምንጩን እንመልከት
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን ፡ በሀዲስ ኪዳን ፣ በሐዋሪያት አገልግሎት
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - እስራኤል ( አይሁድ )
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ፡ ሐዋሪያቱ ፣ በኢየሱስ ስም አይሁዶችን ስለማጥመቅ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      አሁን በቅንነት የሁለቱን ቤተክርስቲን የጥምቀት አካሄድ በሚዛን ላይ አስቀምጠን እንለያቸው !
      ሁላችንም - ኢትዮጲያዊ ነን ፡፡ ኢጥጲያዊ ደግሞ ከአህዛብ ወገን የሚመደብ ነው ፡፡ ታዲያ ኢየሱስ ያዘዛቸው በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም ለአህዛብ እንጂ ለቤተእስራኤል ( አይሁድ ) እንደልሆነ ነገሩ ገባቹሀ ! ወገኖች
      ስለዚህ ሐዋሪያቱ አይሁዶችን በኢየሱስ ስም ያጠመቁበት ሚስጢር ኢየሱስን ስለካዱትና ስለሰቀሉት እርሱ ግን በርግጥም የእግ/ር ልጅ እንደሆነ እንዲያምኑ መጠመቅ ስላስፈለጋቸው ነው ፡፡ በርግጥ አይሁድ የኪዳ ህዝብ ነው ! አህዛብ (የእኔና የናንተ ወገን ) ግን ኪዳን አልባ ህዝብ ስለሆነ አውቆ ኢየሱስ በገዛ አንደበቱ አህዛብ ነጥሎ በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም እንዲያጠምቃቸው ሐዋሪያቱን ሲያዛቸው እንመለከታለን ፡፡ ጌታ ከዚህ በበለጠ ቃሉን ያብራላቹህ ! ወገኖች

    • @abelyohannis3223
      @abelyohannis3223 11 หลายเดือนก่อน

      Jesus is the Eternal Father Isaiah 9 v 6 and it is also known we all have one father Malachi 2 v 10.
      The Bible only teaches there is only one GOD and Bishop Tekle also preached what the bible says. So bro try to be awake from fake doctrine that based on NECEA agreement.
      @@habtamusium8646

  • @Mehert-kc9cy
    @Mehert-kc9cy ปีที่แล้ว +4

    ሀሌሉያ እግዚአብሄር ፃድቅ ነዉ !!!!!!!!!!!!!!!!!!

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

  • @tagetage
    @tagetage 11 หลายเดือนก่อน +3

    Amen Amen hallelujah hallelujah praise God 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏👏🤲🤲☝️🙏🙏👏🤲🤲☝️🙏🙏👏🤲🤲☝️🙏🙏👏🤲🤲☝️🙏🙏♥️✅ Lord Jesus Christ Bless you

  • @habitamumathwos3767
    @habitamumathwos3767 ปีที่แล้ว +3

    Amen❤❤❤

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      አቤት ጌታ ሆይ እነዚህ ጴንጤዎች ምነካቸው ? !
      ዩሐ 16 ፡ 28 ‘’ ከአብ ወጥቼ ወደ አለም መጥቻለሁ ፣ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ
      አብም እሄዳለሁ ፡፡ “
      ወገኖቼ ፣ የሐዋሪያት ቤ/ክ ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ነው ብላ የምታስተምረው ትምህርት
      ከላይ ካለው ጥቅስ ጋር እንደማይሄድ አስተዋላችሁትን !
      በእውነት ወገኖች ተናጋሪው ራሱ ጌታችን ነው እኮ ! ከሰማይ የወረደው አብ ከሆነ (ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ) ታዲያ ኢየሱስ ወደ ማን ሊሄድ ነው ? በተጨማሪ ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ታዲያ ስለምን ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ይለናል ? ውድ የሐዋሪያት አማኞች አስተውሉ ኢየሱስ ወጥቼ (ወጥቼ የሚለው ቃል ምን ማለት እንደሆነ አስቡት ) ! የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ግን ወጥቼ ሳይሆን ገብቼ (ሙሉ ማንነቱን ተጎናጽፎ ) ይዞ ወረደ በማለት ታስተምራለች ፡፡
      ለዚህም ማስረጃዋ
      ዩሐ 1 ፡ 1 ‘’ በመጀመሪያው ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግዚያብሔር
      ዘንድ ነበረ ፣ ቃልም እግዚያብሔር ነበረ ፡፡ - - - ቃልም
      ስጋ ሆነ ‘’

      በወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ስንመለከት ደግሞ ፤ ቃል ኢየሱስ ነው ብላ የምታስተምር ሲሆን ፣ ይህም ቃል በእግዚያብሐየር ዘንድ ነበረ ፡፡ አያቹህ ወገኖች ኢየሱስ ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ወደ አብም እመለሳለሁ ሲል ፣ በመጀመሪያ ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግ/ር ዘንድ ነበረ ከሚለው ሀሳብ ጋር እንዴት እንደሚስማማ አስተዋላቹሁ ! እኛ ወንጌላዊውያን አማኞች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚያብሐየር የሚለንን እንቀበላለን ፡፡ ስጋ ሆኖ ከሰማይ የወረደው የአብ ልጅ ከርስቶስ ( ኢየሱሰ ) እንጂ አብ ራሱ ፈጽሞ አልወረደም ! አልተዋረደም ! የተወረደልን ግን ልጁ ነው ፡፡ ኢየሱስ ደጋግሞ አብ ልኮኝ መጥቻለሁ አለ እንጂ አንድም ቦታ እኔ አብ ነኝ ብሎ አልተናገረም !
      ዛሬ እግዚያብሔር ራሱን በልጅ አማካኝነት አስታዋውቆናል ፣ ይህም አብ - ወልድ - መንፈስቅዱስ እግዚያብሔር ( ስላሴ ) ! ኢየሱስም ሐዋሪያቱን በምድር መላው አህዛብ በአብ- በወልድ - በመንፈስ ቅዱስ ስም እንዲያጠምቁ ና እንዲያስተምሩ ትእዛዝ ሰጣቸው ፡፡
      ምንም እንካ አብ -ወልድ- መንፈስቅዱስ ሲባል ቃሉ ቢያንገሸግሻቹህም ፣, እውነታው ግን ሶስት እግዚያብሔር በባህሪይ አንድ እንደሆኑ ና በአካል ሶስት መሆናቸውን እስካልተቀበላቹህ ድረስ የእግ/ር ጠላትነታቹህ እንደጸናባቹህ ይኖራል ! ገና ከጅምሩ ጀምሮ እግ/ር ሰውን ሲፈጥር እየተናገረ ስለምን ልባቹህን ታደነድናላቹህ ወገኖቼ ! ( ዘፍ 1 ፡ 26 እግዚያብሔርም ሰውን በመልካችን ፣ እንደአምሳሌአችን እንፍጠር ሲል ፣ ደግሞ በተጨማሪ ዘፍ 3 ፡ 22 እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፡፡ ሲል በብዙ ቁጥር ራሱን አላስታወቀንም !! )
      ጌታ ኢየሱስ የአብ ልጅ የሆነው ስጋ ሲሆን እንዳልሆነ መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል ፡፡ በመዝ 110 ፡ 3 እርሱ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ የነበረ ከአብ ሆድ እንደተወለደ
      መዝሙረኛው ይናገረዋል ፡፡ ኢየሱስ በብሉ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ
      መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) በመባል ተጠቅሳል ፡፡ ዘፍ 14 ፡18 ፣ ዕብ 5፡9 ፣ ዕብ 7 ፡ 1
      በርግጥ ዛሬ ከሀይማኖት ቀንበር ነፃ የምትሆኑበት ሰአት ነው ! የሰውን አስተምሮ ሳይሆን የጌታን ቃል ያለጥርጣሬ መቀበል ከዘላለም ፍርድ ይታደጋችሃል! የሐዋሪያ አማኞች ሆይ ጌታ እንዲህ ይላችሓል “ልባችሁ አይታወክ በእግዚያብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ “
      የሐ 14 ፡1 (ደግሞ የሚለው ቃል በራሱ በተጨማሪም ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው )
      ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡

  • @BizuneshAsefa-uq6oo
    @BizuneshAsefa-uq6oo ปีที่แล้ว +5

    ❤❤

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      የተከበራችሁ የአንድ አምላክ አማኞች ፤ መጽሀፍ ቅዱስ ስናጠና ሶስት አንካር ነገሮችን ሁሌም ማጤን ይገባናል ፡፡ ይህም
      1. መጽሀፉ የተጻፈበት ዘመን ፤- ለምሳሌ በብሉያና በሀዲስ ዘመን ፣ እንዲሁም በኢየሱስ በስጋው
      አገልግሎት እና ከትንሳኤው በኃላ ( የሐዋሪያት አገልግሎት ) ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ (ተደራሲያን ) ፡- ለምሳሌ ለአህዛብ ፣ ለእስራኤል ፣ ክርስቲያኖች ፣
      ፈሪሳውያን ወዘተ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ናቸው ፡፡
      4. መልዕክተኛው ፡ ለምሳሌ ነብያት፣ ካህናት ፣ ሐዋሪያት ፣ ኢየሱስ ፣ መጥመቁ ወዘተ
      ወገኖቼ ብዙ ግዜ ከላይ የተዘረዘሩትን ጭብጥ ጉዳይ በትክክል ባለመረዳታችን የተነሳ በሐዋሪያዊት ቤ/ክ እና በወንጌላዊት ቤ/ክ መካከል የዶክትሪን ልዩነት አስከትላል ፡፡ ለአብነት ያክል ጌታችን በማቴ 27 ፡ 19-20 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኃቸው ፣ ያዘዝኃእገሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እየስተራችኃቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው ብሎ ሐዋሪያቱን ያዘዛቸውን ትዕዛዝ ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 3 ባሉት የአጠናን መንገዶች ብንፈትሸው ትክክለኛ መረዳት እናገኛለን ፡፡ እስኪ ማቴ 27 ፡ 19 ወስደን እናጥናው
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን - በሀዲስ ኪዳን ፣ በኢየሱስ በስጋው የአገልግሎት ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - አህዛብ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) - ተናጋሪው ኢየሱስ ሲሆን ፣ ፍሬ ሀሳቡ በአብ-በወልድ ፣ በመንፈስ ቅዱስ ስም በማጥመቅ እና በማስተማር ደቀ መዝሙር ማድረግ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      ታዲያ ወገኖች እስኪ የራሳችሁን ቤተክርስቲያን የጥምቀት አስተምሮ ከየት እንደተቀዳ ምንጩን እንመልከት
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን ፡ በሀዲስ ኪዳን ፣ በሐዋሪያት አገልግሎት
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - እስራኤል ( አይሁድ )
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ፡ ሐዋሪያቱ ፣ በኢየሱስ ስም አይሁዶችን ስለማጥመቅ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      አሁን በቅንነት የሁለቱን ቤተክርስቲን የጥምቀት አካሄድ በሚዛን ላይ አስቀምጠን እንለያቸው !
      ሁላችንም - ኢትዮጲያዊ ነን ፡፡ ኢጥጲያዊ ደግሞ ከአህዛብ ወገን የሚመደብ ነው ፡፡ ታዲያ ኢየሱስ ያዘዛቸው በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም ለአህዛብ እንጂ ለቤተእስራኤል ( አይሁድ ) እንደልሆነ ነገሩ ገባቹሀ ! ወገኖች
      ስለዚህ ሐዋሪያቱ አይሁዶችን በኢየሱስ ስም ያጠመቁበት ሚስጢር ኢየሱስን ስለካዱትና ስለሰቀሉት እርሱ ግን በርግጥም የእግ/ር ልጅ እንደሆነ እንዲያምኑ መጠመቅ ስላስፈለጋቸው ነው ፡፡ በርግጥ አይሁድ የኪዳ ህዝብ ነው ! አህዛብ (የእኔና የናንተ ወገን ) ግን ኪዳን አልባ ህዝብ ስለሆነ አውቆ ኢየሱስ በገዛ አንደበቱ አህዛብ ነጥሎ በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም እንዲያጠምቃቸው ሐዋሪያቱን ሲያዛቸው እንመለከታለን ፡፡ ጌታ ከዚህ በበለጠ ቃሉን ያብራላቹህ ! ወገኖች

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      ክርስቶስ ማን ነው ? ኢየሱስ ማን ነው ?
      1. የሐዋሪያዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስና ኢየሱስ ይለያያሉ ብላ ታምናለች ፡፡ ክርስቶስ ስጋው
      ሲሆን ኢየሱስ ደግሞ አብን እና ስጋውን ነው በማለት ታስረዳለች ፡፡
      2. የወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስ እና ኢየሱስ ምንም ልዩነት የለውም በማለት
      ታስተምራለች ፡፡ ክርስቶስ በስጋ ሳይገለጥ የነበረው ስም ሲሆነ ስጋ
      ከሆነ በሃላ ኢየሱስ ተባለ ፡፡ ስለዚህ መሲህ -ክርስቶስ -ኢየሱስ
      የሚሉ ስሞች የእግ/ር ልጅን የሚወክሉ ብላ ታምናለች ፡፡
      ታዲያ ወገኖቼ የሞተልን ማነው ? ሞትን ድል አድረጎ የተነሳውስ ማን ነው ? ክርስቶስ ወይስ ኢየሱስ !
      በእውነት ይህንን ጉዳይ ቸል ልንል አይገባም ! ይህ እውነት ካልገባን የመጠመቃችን ጉዳይ ዋጋ ሊያሳጣብን ይችላል ፡፡ ምክንያቱም ጥምቀት ማለት ከሞተልን ጋር ስለመሞታችን እና ከተነሳውም ጋር ስለመነሳታችን የምንፈጽመው ማረጋገጫ ማህተማችን ነው ፡፡
      እንደ ሐዋሪዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ኢየሱስ መለኮትን የያዘው ማንነቱ መሆኑን ስለምታስተምር ኢየሱስ
      ሊሞት አይችልም ነገር ግን ሊሞት የሚችለው ስጋው ክርስቶስ
      እንደሆነ ትመሰክራለች ፣ በተመሳሳይ ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው
      ይሄው ክርስቶስ እንጂ ኢየሱስ አይሞትም አይነሳም እርሱ የሁሉ ጌታ
      እና ሃያል አምላክ ነው በማለት አቋማን ትገልጻለች ፡፡
      ወገኖቼ ዋናው ፈራጅ መጽሀፍ ቅዱስ የሞተውና የተነሳው ማን እንደሆነ ይናገር ይሆን ? አብረን እንመልከት
      “ ጴጥሮስና ሐዋሪያትም መልሰው አሉ ፤- ከሰው ይልቅ ለእግዚብሔር ልንታዘዝ ይገባል ፡፡ እናንተ በእንጨት ላይ ሰቅላቹህ የገደላችሁትን ኢየሱስን የአባቶቻችን አምላክ አስነሳው “ ሐዋ 5፡ 29-30
      ይህንን ጥቅስ በደንብ ስንመለከተው ሶስት አንኳር ነገሮችን እናገኛለን ፡፡ ይህም
      ሀ/ በእንጨት ላይ የተሰቀለው ኢየሱስ ነው ይለናል
      ለ/ ኢየሱስ ስለመሞቱ ና ስለመነሳቱ ይናገራል
      ሐ/ ኢየሱስን ከሞት ያስነሳው አምላክ ስለመኖሩ ይገልጽልናል ፡፡
      ወገኖች እስኪ በሶስቱ ሀሳብ ላይ ተሳስቼ ከሆነ አርሙኝ ! ትክክል ነህ ካላቹህኝ ግን ታዲያ የሐዋሪዊት ቤ/ክ ትምህርቷ ችግር እንዳለበት አስተዋላችሁን ?
      ዛሬ ክርስቶስና ኢየሱስ ምንም ልዩነት እንደሌለው እንዲገባቹህ እፈልጋለሁ ! ከራሴ ሳይሆን ከቃሉ ላይ መሰረት አድርጌ ላሳያቹህ
      “ እግ/ር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል ? የሚያጸድቅ እግዚያብሔር ነው ፣ የሚኮንንስ ማን ነው ? የሞተው ይልቁንም ከሙታን የተነሳው በእግዚያብሐየር ቀኝ ያለው ደግሞም ስለእኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው ፡፡ “ ሮሜ 8 ፡33-34
      በግልጽ የሞተልን እና የተነሳው አንድ ስለመሆኑ ከዚህ የሚሻል ማስረጃ ከየት ይገኛል ወገኔ ! ለ 8 አመት ልጅ እንካ ለመረዳት ግልጽ ሆኖ ይታያል ፡፡ መቼስ ሰው ሆነ ብሎ ልቡን እስካላደነደነ ድረስ ይሄ ጥቅስ ክርስቶስና ኢየሱስን ነጣጥሎ ሁለት ማንነት አድርጎ ለመቀበል ፈጽሞ አይችልም !
      ወገኖች ፡ ስለዚህ ጥምቀት ክርስቶስ ኢየሱስ ሞተልኝ - ተነሳልኝ እኔም ከእርሱ ጋር ህያው ሆኜ ለዘላለም
      በአብ ቀኝ እኖራለሁ ማለት እንደሆነ ግልጽ ሊሆንላቹህ ያስፈልጋል ፡፡
      ከዛሬው መልዕክት እባካችሁን ክርስቶስን በቱታ ልብስ መመሰልን እናቁም ! ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚው መርዙን በምድር ላይ ረጭቶት የሄደው የአጋንት ትምህርት መሆኑን አውቃቹህ ፊታቹህን ወደ ክርስቶስ ኢየሱስ እንድትመልሱ እግዚያብሔር በእኔ ታናሽ ባሪያ ጥሪ ያደርግላችሃል ! ኢየሱስ ራሱ ክርስቶስ እንጂ አብ ሲደመር ስጋ አይደለም ! ይልቁን ኢየሱስ የአብ ብቸኛ ከፍጥረት አስቀድሞ የነበረ የሚኖር የዘላለም ልጅ ነው ፡፡ ስጋው ማለት ልጅ ነው የሚል በህልም ቅዠት የተወራ ወሬ እንዴት እናንተን አስሮ ይይዛል !! ወገኔ
      በመጨረሻ ክርስቶስን ማን ብዬ ልመነው ለምትሉ ወንድሞቼና እህቶቼ ፣ ግራ አይግባቹህ መጽሐፍ ቅዱስ ለየትኛውም ጥያቄ ከበቂ በላይ መለስ አለው ፡-
      “ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከእግዚያብሐየር ተወልዶአል ፡ “ 1 ዩሐ 5 ፡ 1
      በዚህ ጥቅስ ዛሬ ፍጹም ሰላም እረፍት በክርስቶስ ኢየሱስ ይሁንላቹህ ፡፡ የሚያጭበረብሩአችሁን የሐሰት መምህር ነን የሚሉትን አትስሙአቸው ! ክርስቶስ ኢየሱስ ስሙት እንጂ ሰው የተፈላሰፈውን የውሽት ቃል ዛሬ አስወግዱት ፣
      ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ደግሞም የአብ ብቸኛ ልጅ ነው ፡፡ ክብር ይሁንለት !
      ጌታ እኔ ከተናገርኩት በላይ ቃሉን ያብራላቹህ ! ተባረኩ ፡፡

  • @israelabera8580
    @israelabera8580 6 หลายเดือนก่อน +1

    Yene Amilaki yichelal Amen Amen Haleluya❤❤❤❤❤❤ Eridagn Amilake Agizegn😢😢😢😢😢😢😢

  • @Aaaaaaaapppppo
    @Aaaaaaaapppppo ปีที่แล้ว +3

    amen amen🙇🙇🙇🙏🙏

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @Aaaaaaaapppppo
      @Aaaaaaaapppppo ปีที่แล้ว +1

      አባትና ልጅ አለ ለሚትሉሁሉ
      ግልድ የሆነ አባባል ምንድ ነው
      በአከል ደረጃ ስንት ትላላችሁ?
      እግ/ር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቀ ነበር 2ቆሮ 5:18 የሚለውን
      እግ/ር ቃል መሆኑን ና ቃልም ሥጋ ሆነ ዮሒ 1:5ቁ14 እግ/ርቃል አባት ቃልም ስጋ የሆነ ኢየሱስመሆኑን ልጃ ሆኖ የማይታይ ቃል የሚታይ ሥጋ ነው ለሞን አይታመንሞ እርሱሞ ኢየሱስ የሚይታይ አሞላክ ሞሳሌ መሁነ ቆላ 1:15

    • @Aaaaaaaapppppo
      @Aaaaaaaapppppo ปีที่แล้ว +1

      ቆላ2:9:10 በእርሱ የመለካ ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና ለአለቅነትና ለሥልጣንም ሁሉ ራስ በሆነ በእርሱ ......

    • @Aaaaaaaapppppo
      @Aaaaaaaapppppo ปีที่แล้ว +1

      @@habtamusium8646 ኢየሱስ የዘላለም አባት ነው ኢሳ 9:6
      ተመስገን ሐዋርያት ነኝ💪

    • @aayoosh6090
      @aayoosh6090 ปีที่แล้ว

      ❤❤❤❤​@@Aaaaaaaapppppo

  • @Yeshi-o5r
    @Yeshi-o5r 12 วันที่ผ่านมา +1

    ሐሜንኤልሻይ ኢየሱስ ❤

  • @BezaDache
    @BezaDache หลายเดือนก่อน +1

    Hawryate hewote bete kerstyane❤❤❤❤❤❤

  • @Mekeds-y8z
    @Mekeds-y8z 7 หลายเดือนก่อน +2

    አሜን አሜን ኦ ሀሌ ሉያያያያያ 😭😭😭😭

  • @GingaAmaru
    @GingaAmaru 11 วันที่ผ่านมา +1

    ጌታ ይባርክህ

  • @FevenFekere
    @FevenFekere 2 หลายเดือนก่อน +1

    አሜን አሜን አሜን☝️😭🤲

  • @Hajjhjajak
    @Hajjhjajak 5 หลายเดือนก่อน +1

    Ameeen yene yesus yichilal🙏🙏🙏🙏🙌🙌🙌

  • @tagetage
    @tagetage 11 หลายเดือนก่อน +2

    ❤❤❤❤❤❤❤😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢

  • @alemuasha8251
    @alemuasha8251 10 หลายเดือนก่อน +1

    ረጅም ዕድሜ ተመኘሁላችሁ

  • @TesfaneshAchiso
    @TesfaneshAchiso 3 หลายเดือนก่อน +1

    Amen temesigen eyesus 🤲🤲

  • @mekidesacha2001
    @mekidesacha2001 4 หลายเดือนก่อน +1

    አሜን አሜን 🙏🙏🙏🙏🙏

  • @Meera-v4g
    @Meera-v4g 5 หลายเดือนก่อน +1

    Amen Amen Amen ❤❤❤❤❤❤

  • @banchitesfaye2851
    @banchitesfaye2851 9 หลายเดือนก่อน

    ❤❤አሜንንንንን❤❤❤

  • @sentayehupolice259
    @sentayehupolice259 6 หลายเดือนก่อน +1

    አሜን አሜን አሜን

  • @FevenPawalos
    @FevenPawalos 10 หลายเดือนก่อน +1

    Amennnnn eyasus yibarakilige

  • @KassahungetachewGetachew
    @KassahungetachewGetachew 5 หลายเดือนก่อน +1

    አሜን ❤

  • @MehrteK-w9s
    @MehrteK-w9s ปีที่แล้ว +4

    Ameeeeeeeeeeeeeeeeen🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🤲🤲🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🙏🥰🙏🙏🙏🙏🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🙏🙏🙏🙏🥰🥰🥰🥰

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      የተከበራችሁ የአንድ አምላክ አማኞች ፤ መጽሀፍ ቅዱስ ስናጠና ሶስት አንካር ነገሮችን ሁሌም ማጤን ይገባናል ፡፡ ይህም
      1. መጽሀፉ የተጻፈበት ዘመን ፤- ለምሳሌ በብሉያና በሀዲስ ዘመን ፣ እንዲሁም በኢየሱስ በስጋው
      አገልግሎት እና ከትንሳኤው በኃላ ( የሐዋሪያት አገልግሎት ) ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ (ተደራሲያን ) ፡- ለምሳሌ ለአህዛብ ፣ ለእስራኤል ፣ ክርስቲያኖች ፣
      ፈሪሳውያን ወዘተ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ናቸው ፡፡
      4. መልዕክተኛው ፡ ለምሳሌ ነብያት፣ ካህናት ፣ ሐዋሪያት ፣ ኢየሱስ ፣ መጥመቁ ወዘተ
      ወገኖቼ ብዙ ግዜ ከላይ የተዘረዘሩትን ጭብጥ ጉዳይ በትክክል ባለመረዳታችን የተነሳ በሐዋሪያዊት ቤ/ክ እና በወንጌላዊት ቤ/ክ መካከል የዶክትሪን ልዩነት አስከትላል ፡፡ ለአብነት ያክል ጌታችን በማቴ 27 ፡ 19-20 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኃቸው ፣ ያዘዝኃእገሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እየስተራችኃቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው ብሎ ሐዋሪያቱን ያዘዛቸውን ትዕዛዝ ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 3 ባሉት የአጠናን መንገዶች ብንፈትሸው ትክክለኛ መረዳት እናገኛለን ፡፡ እስኪ ማቴ 27 ፡ 19 ወስደን እናጥናው
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን - በሀዲስ ኪዳን ፣ በኢየሱስ በስጋው የአገልግሎት ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - አህዛብ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) - ተናጋሪው ኢየሱስ ሲሆን ፣ ፍሬ ሀሳቡ በአብ-በወልድ ፣ በመንፈስ ቅዱስ ስም በማጥመቅ እና በማስተማር ደቀ መዝሙር ማድረግ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      ታዲያ ወገኖች እስኪ የራሳችሁን ቤተክርስቲያን የጥምቀት አስተምሮ ከየት እንደተቀዳ ምንጩን እንመልከት
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን ፡ በሀዲስ ኪዳን ፣ በሐዋሪያት አገልግሎት
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - እስራኤል ( አይሁድ )
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ፡ ሐዋሪያቱ ፣ በኢየሱስ ስም አይሁዶችን ስለማጥመቅ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      አሁን በቅንነት የሁለቱን ቤተክርስቲን የጥምቀት አካሄድ በሚዛን ላይ አስቀምጠን እንለያቸው !
      ሁላችንም - ኢትዮጲያዊ ነን ፡፡ ኢጥጲያዊ ደግሞ ከአህዛብ ወገን የሚመደብ ነው ፡፡ ታዲያ ኢየሱስ ያዘዛቸው በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም ለአህዛብ እንጂ ለቤተእስራኤል ( አይሁድ ) እንደልሆነ ነገሩ ገባቹሀ ! ወገኖች
      ስለዚህ ሐዋሪያቱ አይሁዶችን በኢየሱስ ስም ያጠመቁበት ሚስጢር ኢየሱስን ስለካዱትና ስለሰቀሉት እርሱ ግን በርግጥም የእግ/ር ልጅ እንደሆነ እንዲያምኑ መጠመቅ ስላስፈለጋቸው ነው ፡፡ በርግጥ አይሁድ የኪዳ ህዝብ ነው ! አህዛብ (የእኔና የናንተ ወገን ) ግን ኪዳን አልባ ህዝብ ስለሆነ አውቆ ኢየሱስ በገዛ አንደበቱ አህዛብ ነጥሎ በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም እንዲያጠምቃቸው ሐዋሪያቱን ሲያዛቸው እንመለከታለን ፡፡ ጌታ ከዚህ በበለጠ ቃሉን ያብራላቹህ ! ወገኖች

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 11 หลายเดือนก่อน

      ውድ የአንድ አምላክ አማኞች ፣ ዛሬ ደስ የሚል ዜና ላሰማቹህ !
      “ የምትወዱኝስ ብትሆኑ ከእኔ አብ ይበልጣልና ወደ አብ በመሄዴ ደስ ባላቹህ ነበር ፡፡ “ ዩሐ 14 ፡ 28
      ወገኖች ፡- ኢየሱስ ደስ ይበላቹህ ብሎ ሐዋሪያቱን እያበሰራቸው ነው ! ለምን ካልን ወደ ቀደመው ክብሩ
      ሊመለስ ሰአቱ ስለደረሰ ነው ፡፡ ደግሞ ልባቸውን እንዳይከፋቸው የምትወዱነኝስ ከሆነ ወደ
      አብ በመሄዴ ደስ ይበላቹህ በማለት ሲያጽናናቸው እንመለከታለን ፡፡
      ቅን ልብ ላላቹህ ወገኖች ፡- እስኪ ኢየሱስ ሐዋሪቱን የተናገራቸውን ቃል መልሼ ለእናንተ እንዲህ ብዬ ልጠይቃቹህና ፡- “ ወድ የሐዋሪዊት ምዕመናን ኢየሱስ ወደ አብ በመሄዱ ደስ ይበላቹህ “ ብዬ ብናገራቹህ ስንቶቻቹህ አሜን ትሉ ይሆን ፣ ስንቶቻቹህ ጌታ ይገስጽህ ትሉኝ ይሆን ? ? ?
      የተቃወማችሁኝ ወገኖችን ጌታ ይባርካቹህ ብዬ መመረቅ እፈልጋለሁ ! ምክንያቱም እናንተ የተነገራቹህ ኢየሱስ ራሱ አብ ነው ስለተባላቹህ ወደ ማን ነው የሚሄደው ብትሉ ምንም ለእኔ የሚደንቅ ሀሳብ አይደለም ፡፡ ዛሬ ግን ልገልጽላቹህ የምፈልገው እውነት ምንድንነው ካላቹህኝ ኢየሱስ ራሱ አብ ስላለመሆኑ ሁላቹህም ይህንን ሀሳብ ከዩሐ 14 ፡28 በማስረጃ ልገልጥላቹህ እወዳለሁ ፡፡
      ወገኖች ፡- ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ስለምን አብ ከእኔ ይበልጣል ብሎ ይናገራል ! ኢየሱስ አብ ከሆነ ወደ አብ ስለምን እሄዳለሁና ደስ ይበላቹህ ይላቸዋል ! አስቡት ከሐዋሪቱ ጋር እብሮ አጠገባቸው እየኖረ እንዴት ወደ አብ ልሄድ ነው ይላቸዋል ? ? ? በእውነት ኢየሱስ የእውነቱን እንጂ እየቀለደባቸው አይደለም ! እኛ የወንጌል አማኞች እውነት በርቶልናል ! ኢየሱስ ሰው ሆኖ ( የዳዊት ዘርን ወስዶ) ከሰማይ ራሱን ዝቅ ብሎ አውርዶ ስለነበረ በተቃራኒው ደግሞ አብ በክብሩ ዙፋን ላይ በሰማይ ስለሚኖር ከእኔ አብ ይበልጣል እና ወደ አብ በመሄዴ ደስ የበላቹህ ሲላቸው እንመለከታለን ፡፡ አሁንም ተመለሱ ! ንቁ ! ኢየሱስ አብ አይደለም ! ከሰማይ ወደ ምድር የወረደው አብ ሳይሆን የአብ ብቸኛው ልጅ ኢየሱስ ነው ፡፡ የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ትምህርቷ በስህተት የተሞላ ነው ! ፈጽሞ ከመጽሀፍ ቅዱስ ጋር የማይስማማ ተረት የተሞላበት ፣ አቅጣጫ መንገድ የጠፋባት ፣ አንዱ ቄስ ያስተማረውን ሌላው ቄስ የሚያፈርስ እርስ በእርሳ የምትለያይ የእምነት ተቋም ስለመሆና እኛ ወንጌላውያን ግርምት ፈጥሮብናል ፡፡ ስረ መሰረታን ብትመረምሩት ከዚህ ቀደም የወንጌላ አማኝ የነበረ ሰው ከ ዛሬ 50 አመት በፊት በንግድ ይተዳደር የነበረ ሰው በድንገት ተነስቶ ህልም አሳየኝ ብሎ ባለቤቱና እሱ ተራ በተራ ህልም አየን እያሉ የመሰረቱት ቤ/ተ እምነት ስለመሆኑ አለም ሁሉ ያሚያውቀው ሀቅ ነው ፡፡ በእውነት ይህ ሰው አመጸኛ ሰው ነበረ ! በእውነት ይህ ሰው ገንዘብን የሚወድ ሰው ነበረ ! በእውነት ይህ ሰው የክርስቶስ ተቋዋሚ ነበረ !!!!!!!
      በጌታ በኢየሱስ ስም ዛሬ ከዚህ ሰው ጠማማ ትምርት ነጻ ሁኑ ! መጽሐፍ እንደሚል ኢየሱስ የህያው የእግዚያብሔር ልጅ ነው ፡፡ ማቴ 16፡16
      ተባረኩ !

  • @hana_699ሃና
    @hana_699ሃና 9 หลายเดือนก่อน

    አሜን❤❤❤እየሱስ ሁሉ ይችላል😢😢😢😢😢

  • @AbushiAbushi-pr3eh
    @AbushiAbushi-pr3eh 7 หลายเดือนก่อน +1

    አሜን😢😢😢😢😢😢

  • @aayoosh6090
    @aayoosh6090 ปีที่แล้ว +1

    Ameni tamsgeni geta iyesus
    Egizaberini huluni chayi no haleluya tamsgeni ❤❤❤❤❤

  • @Mohammed-hh7fc
    @Mohammed-hh7fc 5 หลายเดือนก่อน +1

    Amen amen 😢😢❤❤❤

  • @SameraA-ez7ji
    @SameraA-ez7ji 6 หลายเดือนก่อน +1

    Hleluya yesus tebarak

  • @KukuSuper-k4s
    @KukuSuper-k4s 2 หลายเดือนก่อน +1

    Eshe yesuse

  • @demiseberiso2531
    @demiseberiso2531 11 หลายเดือนก่อน +1

    Amen❤🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲☝

  • @AbabechAbabech-dp2tz
    @AbabechAbabech-dp2tz 3 หลายเดือนก่อน +1

    amen🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏👏👏👏👏👏👏

  • @Eade4545
    @Eade4545 5 หลายเดือนก่อน +1

    Haleluya😢

  • @Marta6543Marts
    @Marta6543Marts 11 หลายเดือนก่อน +1

    Ameeni❤❤❤❤

  • @YonasGetachew-r9w
    @YonasGetachew-r9w 6 หลายเดือนก่อน +1

    አሜን ሙሉ ካለክ?ተባረክ

  • @ggghhh9965
    @ggghhh9965 9 หลายเดือนก่อน

    Amen ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @EzraWadu21
    @EzraWadu21 8 หลายเดือนก่อน +1

    Ameeeeen

  • @rahelmen
    @rahelmen 14 วันที่ผ่านมา +1

    🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏

  • @Burita-q3y
    @Burita-q3y 5 หลายเดือนก่อน +1

    ❤❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @SagaMarkos
    @SagaMarkos 6 หลายเดือนก่อน +1

    ❤❤❤❤🙏🙏🙏🙏🙏

  • @GetuSefefe
    @GetuSefefe 5 หลายเดือนก่อน +1

    ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @Marta-mt1rt
    @Marta-mt1rt 2 หลายเดือนก่อน +1

    ❤❤❤❤❤❤😢😢😢😢

  • @tezetadebebe
    @tezetadebebe ปีที่แล้ว +3

    Amen Amen

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 ปีที่แล้ว

      አቤት ጌታ ሆይ እነዚህ ጴንጤዎች ምነካቸው ? !
      ዩሐ 16 ፡ 28 ‘’ ከአብ ወጥቼ ወደ አለም መጥቻለሁ ፣ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ
      አብም እሄዳለሁ ፡፡ “
      ወገኖቼ ፣ የሐዋሪያት ቤ/ክ ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ነው ብላ የምታስተምረው ትምህርት
      ከላይ ካለው ጥቅስ ጋር እንደማይሄድ አስተዋላችሁትን !
      በእውነት ወገኖች ተናጋሪው ራሱ ጌታችን ነው እኮ ! ከሰማይ የወረደው አብ ከሆነ (ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ) ታዲያ ኢየሱስ ወደ ማን ሊሄድ ነው ? በተጨማሪ ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ታዲያ ስለምን ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ይለናል ? ውድ የሐዋሪያት አማኞች አስተውሉ ኢየሱስ ወጥቼ (ወጥቼ የሚለው ቃል ምን ማለት እንደሆነ አስቡት ) ! የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ግን ወጥቼ ሳይሆን ገብቼ (ሙሉ ማንነቱን ተጎናጽፎ ) ይዞ ወረደ በማለት ታስተምራለች ፡፡
      ለዚህም ማስረጃዋ
      ዩሐ 1 ፡ 1 ‘’ በመጀመሪያው ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግዚያብሔር
      ዘንድ ነበረ ፣ ቃልም እግዚያብሔር ነበረ ፡፡ - - - ቃልም
      ስጋ ሆነ ‘’

      በወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ስንመለከት ደግሞ ፤ ቃል ኢየሱስ ነው ብላ የምታስተምር ሲሆን ፣ ይህም ቃል በእግዚያብሐየር ዘንድ ነበረ ፡፡ አያቹህ ወገኖች ኢየሱስ ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ወደ አብም እመለሳለሁ ሲል ፣ በመጀመሪያ ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግ/ር ዘንድ ነበረ ከሚለው ሀሳብ ጋር እንዴት እንደሚስማማ አስተዋላቹሁ ! እኛ ወንጌላዊውያን አማኞች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚያብሐየር የሚለንን እንቀበላለን ፡፡ ስጋ ሆኖ ከሰማይ የወረደው የአብ ልጅ ከርስቶስ ( ኢየሱሰ ) እንጂ አብ ራሱ ፈጽሞ አልወረደም ! አልተዋረደም ! የተወረደልን ግን ልጁ ነው ፡፡ ኢየሱስ ደጋግሞ አብ ልኮኝ መጥቻለሁ አለ እንጂ አንድም ቦታ እኔ አብ ነኝ ብሎ አልተናገረም !
      ዛሬ እግዚያብሔር ራሱን በልጅ አማካኝነት አስታዋውቆናል ፣ ይህም አብ - ወልድ - መንፈስቅዱስ እግዚያብሔር ( ስላሴ ) ! ኢየሱስም ሐዋሪያቱን በምድር መላው አህዛብ በአብ- በወልድ - በመንፈስ ቅዱስ ስም እንዲያጠምቁ ና እንዲያስተምሩ ትእዛዝ ሰጣቸው ፡፡
      ምንም እንካ አብ -ወልድ- መንፈስቅዱስ ሲባል ቃሉ ቢያንገሸግሻቹህም ፣, እውነታው ግን ሶስት እግዚያብሔር በባህሪይ አንድ እንደሆኑ ና በአካል ሶስት መሆናቸውን እስካልተቀበላቹህ ድረስ የእግ/ር ጠላትነታቹህ እንደጸናባቹህ ይኖራል ! ገና ከጅምሩ ጀምሮ እግ/ር ሰውን ሲፈጥር እየተናገረ ስለምን ልባቹህን ታደነድናላቹህ ወገኖቼ ! ( ዘፍ 1 ፡ 26 እግዚያብሔርም ሰውን በመልካችን ፣ እንደአምሳሌአችን እንፍጠር ሲል ፣ ደግሞ በተጨማሪ ዘፍ 3 ፡ 22 እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፡፡ ሲል በብዙ ቁጥር ራሱን አላስታወቀንም !! )
      ጌታ ኢየሱስ የአብ ልጅ የሆነው ስጋ ሲሆን እንዳልሆነ መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል ፡፡ በመዝ 110 ፡ 3 እርሱ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ የነበረ ከአብ ሆድ እንደተወለደ
      መዝሙረኛው ይናገረዋል ፡፡ ኢየሱስ በብሉ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ
      መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) በመባል ተጠቅሳል ፡፡ ዘፍ 14 ፡18 ፣ ዕብ 5፡9 ፣ ዕብ 7 ፡ 1
      በርግጥ ዛሬ ከሀይማኖት ቀንበር ነፃ የምትሆኑበት ሰአት ነው ! የሰውን አስተምሮ ሳይሆን የጌታን ቃል ያለጥርጣሬ መቀበል ከዘላለም ፍርድ ይታደጋችሃል! የሐዋሪያ አማኞች ሆይ ጌታ እንዲህ ይላችሓል “ልባችሁ አይታወክ በእግዚያብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ “
      የሐ 14 ፡1 (ደግሞ የሚለው ቃል በራሱ በተጨማሪም ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው )
      ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡

  • @rahelmen
    @rahelmen 14 วันที่ผ่านมา +1

    አሜን🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏

  • @Tsegaye-x3h
    @Tsegaye-x3h 7 หลายเดือนก่อน +1

    Amen

  • @GechiTamirat
    @GechiTamirat 3 หลายเดือนก่อน

    AMEEEEEEEEEEN❤❤❤

  • @EzraWadu21
    @EzraWadu21 8 หลายเดือนก่อน +1

    Ameeeeen

  • @zeenahaddad6799
    @zeenahaddad6799 6 หลายเดือนก่อน +1

    ❤❤❤❤

  • @ZewdituAssefa-o7p
    @ZewdituAssefa-o7p 2 หลายเดือนก่อน +1

  • @mengistutadessetesema3861
    @mengistutadessetesema3861 9 หลายเดือนก่อน +1

    አሜን አሜን አሜን❤❤❤❤❤❤❤

  • @dabomitikubusula3554
    @dabomitikubusula3554 7 หลายเดือนก่อน +1

    Amen Amen

  • @CalmBanjo-jl6xc
    @CalmBanjo-jl6xc 6 หลายเดือนก่อน +1

    Amen

  • @yacobabraham5632
    @yacobabraham5632 3 หลายเดือนก่อน +1

    ❤❤❤❤❤

  • @Eshe92
    @Eshe92 4 หลายเดือนก่อน

    Amen

  • @AbabechAbabech-dp2tz
    @AbabechAbabech-dp2tz 3 หลายเดือนก่อน +1

    ❤❤❤❤❤❤❤

  • @BezaDache
    @BezaDache หลายเดือนก่อน +1

    ❤❤❤❤❤