የማይነግሯችሁ የተደበቃችሁትን ሚስጥር ዛሬ ላሳያቹ ermias abebe | wongel tube | ኤልቃል | faithline ​ |

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 26 ต.ค. 2024

ความคิดเห็น • 10

  • @konjitniguse9005
    @konjitniguse9005 7 หลายเดือนก่อน +1

    የምር በህይወቴ እንደዚ አይነት ትምህርት ተምሬ አላውቅም ዘመንህ ይባረክ

  • @konjitniguse9005
    @konjitniguse9005 7 หลายเดือนก่อน

    ሜሎስ እየሱስ ዘመንክን ይባርከው መረዳትክ የሚገርም ነው

  • @ZemedkunGirma-w4y
    @ZemedkunGirma-w4y 7 หลายเดือนก่อน +1

    melaye tebarek

  • @semeresibhatu8691
    @semeresibhatu8691 7 หลายเดือนก่อน

    የወንጌል አንደምታ አንብብልን

  • @TesfawGiorgise
    @TesfawGiorgise 7 หลายเดือนก่อน +1

    የምንቃወመው የስህተት ትምህርትን ከሆነ ለምንድነው ጴንጤ ቤት ያሉትን ሃሰተኛ የትምህርት የማትቀየሙት?? ጌታን ጥያቄ እየፈጠረብኝ ነው😢 ወይስ ገንዘብ የሚከፈልላችሁ ኦርቶዶክስን ቢቻ ለምትቃወሙ ቢቻ ነው በተለይ melos metrdaderya mitagenyew ortodoksin bemankuashesh new?

  • @tamirat04
    @tamirat04 7 หลายเดือนก่อน +1

    ወዳጄ ይሄን ያህል ጥላቻ በጌታ እናት ጥሩ አይደለም። እመቤታችን በልቧ ትጠብቀው የነበረውን ነው የገለጠችው። confidence የሚለው ጊዜን በተመለከተ እንጂ አቅምን ወይንም ችሎታን አይመለከትም። ስለማናቀው ነገር ብዙ ባንናገር ጥሩ ነው። ከፅንሰት ጀምሮ በልደቱ ከዚያም በማሳደግ ለሰላሳ ዘመን እግዚአብሔርን ማሳደግ ስላልተገለጠ ዝም እንበል። ዮሐንስ 2 ታሪካዊ ክስተት ነው። ጊዜ አልደረሰም ብሎ የሚላችሁን አድርጉ ውሃው መቀየሩ እንዴት ታየዋለህ?

    • @eleni311
      @eleni311 7 หลายเดือนก่อน

      ምነው ያልሆነችውን ሆናለች እያላችሁ ከእግዚአብሄር ጋ ትጣላላችሁ በተሰጣት መጠን ብትወዷት ምናለ ለሷ ክብር ላይሆን ክእግዚአብሄር ቃል እውነት እኛ እናቃለን አላችሁ ማሪያም የአምላክ እናት የነሁላችን እናት ነች ግን እንደኔ ፍጡር ናት ፃድቅ ናት አዎ እኔም ፃድቅ ነኝ በልጇ ሰላመንኩኝ ሰለዚህ ኦርቶዶክሶች ሰከን በሉ ሁሉን አምላክ የማድረግ አባዜ ይቅርባችሁ።

    • @tamirat04
      @tamirat04 7 หลายเดือนก่อน

      @@eleni311 እኔ የአንቺን እናት በሌለችበት እያነሳሁ ባማት ያልሆነ ነገር ብናገር ስለእርሷ እያቃለለኩ እየናቅሁ ብናገር ደስ ይልሻል? ከተፃፈው አለማለፍ ጥሩ ነው። መጽሐፍ ዝም ባለበት ነገር ገብቶ የራስን አሳብ መግለጥ ጥሩ አይደለም።

    • @eleni311
      @eleni311 7 หลายเดือนก่อน

      @@tamirat04 ማሪያም የጌታዬን እናት ማንም አይሰድባትም የሚሰድባት ቢኖር እሱ የተረገመ ነው እኔ ያልኩት የጌታችን የመድሀኒታችን የኢሱስ ክርሰቶሰ እናት ማሪያም የሁላችን እናት ናት እንወዳታለን እናከብራታለን ግን እንደኛ ፍጡር ናት እንደኛው ሀጢያቷ በልጇ የተደመሰሰላት ናት እሷም ሰላመነች ብፅኢት ተብላለች እኔም በልጇ ሰላመንኩ ብፅኢት ነኝ እግዚአብሄር የሰጠንን ፅድቅ ምነው እናተ ትቃወማላችሁ?ሰለዚህማሪያም አምላክም አማላጅም አይደለችም መፅሀፍ ቅዱሰ ላይ በተፃፈው ልክ ነው እኛ የምናከብራት የምንወዳት ይሄን ለመረዳትመፅሀፉን ማንበብ ነው እኛኮ ሰገዲላት ዘምሩላት አምልኳት ተብሎ ቢፃፍ ለመፅሀፍ ቅዱሱን ቃል ታዛዥ ነን ግን አልተፃፈም አብ ወልድ መንፈሰ ቅዱሰ አንድ አምላክ ብቻ ሌላው ከአምልኮ ውጪ ነው አይመለከታቼውም ኢየሱስ ክርሰቶሰ የምታደርጉትን ሁሉ በሰሜ አድርጉ ነው ያለው በማሪያም ወይም በገብሬል አላለም

  • @semeresibhatu8691
    @semeresibhatu8691 7 หลายเดือนก่อน

    Are you telling your listeners what John interpreted or commented is absolutely rite?
    Read the Amharic commentary too and compare what is written!!!
    Do not be narrow minded and do not misguide the innocent listeners.