ขนาดวิดีโอ: 1280 X 720853 X 480640 X 360
แสดงแผงควบคุมโปรแกรมเล่น
เล่นอัตโนมัติ
เล่นใหม่
ቅዱሳንን የፈጠረ አምላክ ምንኛ አዋቂ ነዉ። እኛን በቸርነቱ ስላሰበን ስሙ የተመሰገነ ይሁን።
*_አቤቱ ጌታ ሆይ ቅዱስ ወንጌልህን ለመስማት የብቃን የነቃን የተዘጋጀን አድርገን አሜን፫_*📖🍃🕊🌻*_ስለ ቅዱስ ቃሉ የቃሉ ባአለቤ ልዑል እግዚአብሔር የከበረ የተመሰገን ይሁንልን አሜን፫_*📖🍃*_የሰማነው ቅዱስ ቃል በልቦናችን አድሮ 30/60/100 ያማረ ፍሬ እንድናፈራ ቅዱስ ፍቃዱ ይሁንልን አሜን፫_*📖🌾
አንተም ዝም ብለህ ስራህን ስራ ባዶ ጋኖችም ይጩሁ።። እግዚአብሔር ይጠብቅህ
እውነት ነው 👍
@@hermelaalemneh9947 ዝም ብለህ ስራህን ሰራ ማለት እኮ ዝም ጭጭ በል ማለት አይደለም 😂
ሮሜ 8:34የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።
“ማናቸውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ።” - ዮሐንስ 14፥14
“ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።” - 1ኛ ዮሐንስ 2፥1
“ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ።” - ፊልጵስዩስ 4፥6
እግዚአብሔር ይመስገን ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን ፀጋውን ያብዛልህ ከዲያብሎስ ውጊያ የቅዱሳን መልጃ አይለይህ አይለየን አሜን አሜን አሜን
“ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን።” - ኤፌሶን 1፥4
አሜን ቃለህይወት ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን
“አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤” - 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5
መምህር ቃለ ሕይወት ያሰማልን ።
ቃለ ሕይወት የሰማልን ::መምህራችን ፈጣሪ እጠብቅህ
መምህር ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእውነት ድንቅ ትምህርት ነው እመብርሃን ትጠብቅህ❤❤❤❤❤❤
አሜን ፫ቃል ህይወት ያሰማልን🙏🙏🙏🎉🎉🎉♥♥♥🙏🙏🙏🙏♥♥♥🎉🎉🎉🙏🙏🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን የእግዚአብሔር ጥበቃ አይለይህ
እግዚአብሔር ይመስገን ስላማችሁ ይብዛልኝ የተዋህዶ ልጅች አባታችን ወንድማችን መምህራችን እድሜ ከጤና ፀጋ ከክብር ጋር ይስጠልን እሜን ስለ ቃሉ የቃሉ ባለቤት ይክብር ይመስገን
“የአዲስም ኪዳን መካከለኛ ወደሚሆን ወደ ኢየሱስ፥ ከአቤልም ደም ይልቅ የሚሻለውን ወደሚናገር ወደ መርጨት ደም ደርሳችኋል።” - ዕብራውያን 12፥24
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምራችን🥰🥰🥰🥰🥰🙏🙏🙏🙏🙏
አይ አደበት እግዚአብሔር ከዚህ በላይ ከፍከፍ ያድርግህ እዴት እደምቀናብህ እኮ መፈሳዊ ቅናት። አህዛቦች ይጮሀሉ እርሱ ስራውን ይሰራል መመረጥኮ ነው።❤❤❤❤
መምህር ቃለህይወት ያሰማልን በቤቱ ያፅናህ እመቤቴ ከክፉ አይኖች ትሰውርህ ።
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ዕድሜ ከጤና ጋ ይስጥልን የአገልግሎት ዘመንህ ይባረክ
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር
ቃለ ሂወትን ያሰማልን መምህራችን በእድሜ በፀጋ ያቆይልን🙏🙏🙏❤❤❤
ቃለህይወት ያሰማልንአሜንአሜንአሜን❤❤❤
አሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
አሜን አሜን አሜን አባታችን በፅሎታቸው ይጠብቁን ቃለ ህይወት ያሰማልን❤❤❤
እግዚአብሔር ይመስገን ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን ❤❤🥰🙏
“ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።” - ኢሳይያስ 53፥12
እንቁ መምህራችን
መምህሬ ❤ቃለህይወት ያሰማልን
Kale hiwet yasmaln Amen 🙏🙏🙏
“እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር ጸሎትንና ምልጃን አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት፤” - ዕብራውያን 5፥7
ቃለ ህይወት ያሰማልን የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት የፃድቃን የሰማዕታት የመላእክት አማላጅነት አይለየን
ኣሜን ኣሜን ኣሜን ቃል ህወት ያሰማልን ኣሜን
Kale hewt yasemalen dakon
አሜን ቃለህይወት ያሰማልን🙏🙏🙏
“እናቱም ለአገልጋዮቹ፦ የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ አለቻቸው።” - ዮሐንስ 2፥5
አሜን አሜን አሜን
እግዚአብሔር ይመሰገን አሜን አሜን አሜን 😭😭😭
Amen amen amen kale Hewet yasemalen ❤❤❤🎉🎉🎉
ህይወት ያሰማልን አሜን አሜን አሜን
1ኛ ተሰሎንቄ 5¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹⁶ ሁልጊዜ ደስ ይበላችሁ፤¹⁷-¹⁸ ሳታቋርጡ ጸልዩ፤ በሁሉ አመስግኑ፤ ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ እናንተ ነውና።
Amenñnnnn amenñnnnn amenñnnnn kale eywetn yasemaln memrachin edime tena ysitln yesemanewn belbonachin yasadriln 🙏🙏🏻🙏🏻♥️🙏🙏🏻🙏🙏♥️♥️♥️🙏🙏🏻🙏🙏🏻🙏🙏🏻🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤❤❤❤❤
Amen Amen Amen
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ❤❤❤❤❤❤❤
Amen Amen Amen Qalehewoti yasemline❤️🤲🏻❤️❤️🤲🏻❤️🤲🏻❤️❤️❤️🤲🏻
Kale hiwet yasemaln Egziabher ymesgen Orthodox tewahdo teketay slehonn ke Orthodox Gar honen Hulu Mulu New !!!
ለዚ ንግግር በእግዚሐብሔር ፊት እድሉ ካለ መልስ ትሰጥበታለ። ኢየሱስ አማላጅ ነው።።።
🌼🙏🇪🇹
Ameen Ameen Ameen👂👂🤲🤲🤲👏👏👏🙏🙏🙏🌾🌾🌾🕊️
1ኛ ጢሞቴዎስ 2¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹-² እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር፥ ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለ ሰዎች ሁሉ ስለ ነገሥታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለሁ።³-⁴ ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።
Qale hiwet yasemaln edmena tena ysth
🙏🙏🙏
❤❤❤❤❤❤❤❤❤
❤❤❤❤❤
አልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እሥቲ የቅዱሥ ዮሀንሥን ምክር ሥማ መምህሩ
እንኳን የማያዳግም ተዳጋጌሞ መልስ ልሆን አይችልም ይሄ ሁሉ ሁሉን በስልጣኑ ስር ያደረገውን የመንንም አማላጅነት የማይፈልገውን ለሀጢአተኞችና ለተናቁት ለሞኞች የመጣው ክርስቶስን በቅዱሳን ሟቾች ነው የሚማለደው በማለት ከክርስቶስ በማራቅ ሀይማኖታዊ ክብራችሁን ለመጠበቅ የሚደረግ ከንቱ ገለጻ ነው
ሮሜ 8¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯²⁶ እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት ይማልድልናል፤²⁷ ልብንም የሚመረምረው የመንፈስ አሳብ ምን እንደ ሆነ ያውቃል፥ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ስለ ቅዱሳን ይማልዳልና።
ሮሜ 8 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯²⁶ እንዲሁም ደግሞ መንፈስ በድካማችን ያግዘናል፤ እንዴት መጸለይ እንደሚገባን አናውቅም፤ መንፈስ ግን በቃላት ሊገለጥ በማይችል መቃተት ለእኛ ይማልድልናል።²⁷ ልባችንንም የሚመረምረው እርሱ የመንፈስን ሐሳብ ያውቃል፤ ምክንያቱም መንፈስ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ለቅዱሳን ይማልዳልና።
የእግዚአብሔር ቃል(መጽሐፍ ቅዱስ) ስለቅዱሳን ማማለድ የተናገረው ካለ ማቅረብ እንጂ ዝም በረ ወለደ አያሳምን እንኳንስ የሞቱ ቅዱሳን በህወት ያሉም አያማልዱም ( “አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤” - 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5 (“የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።” - ሮሜ 8፥34
protestant means protestant. metsahif kidus ጠቀሠልህ እኮ ግን ምን ይደረጋል አህያ የተጫነችው አትበላ:: አንተም or አንችም መ.ቅዱስ ይዛችሁ መዞርና ሮሜ 8:34 ከመጥቀስ ውጭ ሌላ አታውቁም እንዴ
🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲
Habibi Henok
ዮሐንስ 2¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯² ኢየሱስም ደግሞ ደቀ መዛሙርቱም ወደ ሰርጉ ታደሙ።³ የወይን ጠጅም ባለቀ ጊዜ የኢየሱስ እናት፦ የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም አለችው።⁴ ኢየሱስም፦ አንቺ ሴት፥ ከአንቺ ጋር ምን አለኝ? ጊዜዬ ገና አልደረሰም አላት።
ዮሐንስ 2¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯⁷ ኢየሱስም፦ ጋኖቹን ውኃ ሙሉአቸው አላቸው። እስከ አፋቸውም ሙሉአቸው አላቸው። እስከ አፋቸውም ሞሉአቸው።⁸ አሁን ቀድታችሁ ለአሳዳሪው ስጡት አላቸው፤ ሰጡትም።⁹ አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውሃ በቀመሰ ጊዜ ከወዴት እንደ መጣ አላወቀም፤ ውኃውን የቀዱት አገልጋዮች ግን ያውቁ ነበር፤ አሳዳሪው ሙሽራውን ጠርቶ፦¹⁰ ሰው ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል፥ ከሰከሩም በኋላ መናኛውን፤ አንተስ መልካሙን የወይን ጠጅ እስከ አሁን አቆይተሃል አለው።
ቅዱሳንን የፈጠረ አምላክ ምንኛ አዋቂ ነዉ። እኛን በቸርነቱ ስላሰበን ስሙ የተመሰገነ ይሁን።
*_አቤቱ ጌታ ሆይ ቅዱስ ወንጌልህን ለመስማት የብቃን የነቃን የተዘጋጀን አድርገን አሜን፫_*📖🍃🕊🌻
*_ስለ ቅዱስ ቃሉ የቃሉ ባአለቤ ልዑል እግዚአብሔር የከበረ የተመሰገን ይሁንልን አሜን፫_*📖🍃
*_የሰማነው ቅዱስ ቃል በልቦናችን አድሮ 30/60/100 ያማረ ፍሬ እንድናፈራ ቅዱስ ፍቃዱ ይሁንልን አሜን፫_*📖🌾
አንተም ዝም ብለህ ስራህን ስራ ባዶ ጋኖችም ይጩሁ።። እግዚአብሔር ይጠብቅህ
እውነት ነው 👍
@@hermelaalemneh9947 ዝም ብለህ ስራህን ሰራ ማለት እኮ ዝም ጭጭ በል ማለት አይደለም 😂
ሮሜ 8:34
የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።
“ማናቸውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ።”
- ዮሐንስ 14፥14
“ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።”
- 1ኛ ዮሐንስ 2፥1
“ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ።”
- ፊልጵስዩስ 4፥6
እግዚአብሔር ይመስገን ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን ፀጋውን ያብዛልህ ከዲያብሎስ ውጊያ የቅዱሳን መልጃ አይለይህ አይለየን አሜን አሜን አሜን
“ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን።”
- ኤፌሶን 1፥4
አሜን ቃለህይወት ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን
“አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤”
- 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5
መምህር ቃለ ሕይወት ያሰማልን ።
ቃለ ሕይወት የሰማልን ::መምህራችን ፈጣሪ እጠብቅህ
መምህር ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእውነት ድንቅ ትምህርት ነው እመብርሃን ትጠብቅህ❤❤❤❤❤❤
አሜን ፫ቃል ህይወት ያሰማልን🙏🙏🙏🎉🎉🎉♥♥♥🙏🙏🙏🙏♥♥♥🎉🎉🎉🙏🙏🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን የእግዚአብሔር ጥበቃ አይለይህ
እግዚአብሔር ይመስገን ስላማችሁ ይብዛልኝ የተዋህዶ ልጅች አባታችን ወንድማችን መምህራችን እድሜ ከጤና ፀጋ ከክብር ጋር ይስጠልን እሜን ስለ ቃሉ የቃሉ ባለቤት ይክብር ይመስገን
“የአዲስም ኪዳን መካከለኛ ወደሚሆን ወደ ኢየሱስ፥ ከአቤልም ደም ይልቅ የሚሻለውን ወደሚናገር ወደ መርጨት ደም ደርሳችኋል።”
- ዕብራውያን 12፥24
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምራችን🥰🥰🥰🥰🥰🙏🙏🙏🙏🙏
አይ አደበት እግዚአብሔር ከዚህ በላይ ከፍከፍ ያድርግህ እዴት እደምቀናብህ እኮ መፈሳዊ ቅናት። አህዛቦች ይጮሀሉ እርሱ ስራውን ይሰራል መመረጥኮ ነው።❤❤❤❤
መምህር ቃለህይወት ያሰማልን በቤቱ ያፅናህ እመቤቴ ከክፉ አይኖች ትሰውርህ ።
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ዕድሜ ከጤና ጋ ይስጥልን የአገልግሎት ዘመንህ ይባረክ
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር
ቃለ ሂወትን ያሰማልን መምህራችን በእድሜ በፀጋ ያቆይልን🙏🙏🙏❤❤❤
ቃለህይወት ያሰማልንአሜንአሜንአሜን❤❤❤
አሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
አሜን አሜን አሜን አባታችን በፅሎታቸው ይጠብቁን ቃለ ህይወት ያሰማልን❤❤❤
እግዚአብሔር ይመስገን ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን ❤❤🥰🙏
“ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።”
- ኢሳይያስ 53፥12
እንቁ መምህራችን
መምህሬ ❤ቃለህይወት ያሰማልን
Kale hiwet yasmaln Amen 🙏🙏🙏
“እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር ጸሎትንና ምልጃን አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት፤”
- ዕብራውያን 5፥7
ቃለ ህይወት ያሰማልን የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት የፃድቃን የሰማዕታት የመላእክት አማላጅነት አይለየን
ኣሜን ኣሜን ኣሜን ቃል ህወት ያሰማልን ኣሜን
Kale hewt yasemalen dakon
አሜን ቃለህይወት ያሰማልን🙏🙏🙏
“እናቱም ለአገልጋዮቹ፦ የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ አለቻቸው።”
- ዮሐንስ 2፥5
አሜን አሜን አሜን
እግዚአብሔር ይመሰገን አሜን አሜን አሜን 😭😭😭
Amen amen amen kale Hewet yasemalen ❤❤❤🎉🎉🎉
ህይወት ያሰማልን አሜን አሜን አሜን
1ኛ ተሰሎንቄ 5
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ ሁልጊዜ ደስ ይበላችሁ፤
¹⁷-¹⁸ ሳታቋርጡ ጸልዩ፤ በሁሉ አመስግኑ፤ ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ እናንተ ነውና።
Amenñnnnn amenñnnnn amenñnnnn kale eywetn yasemaln memrachin edime tena ysitln yesemanewn belbonachin yasadriln 🙏🙏🏻🙏🏻♥️🙏🙏🏻🙏🙏♥️♥️♥️🙏🙏🏻🙏🙏🏻🙏🙏🏻🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤❤❤❤❤
Amen Amen Amen
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ❤❤❤❤❤❤❤
Amen Amen Amen Qalehewoti yasemline❤️🤲🏻❤️❤️🤲🏻❤️🤲🏻❤️❤️❤️🤲🏻
Kale hiwet yasemaln
Egziabher ymesgen
Orthodox tewahdo teketay slehonn ke Orthodox Gar honen Hulu Mulu New !!!
ለዚ ንግግር በእግዚሐብሔር ፊት እድሉ ካለ መልስ ትሰጥበታለ። ኢየሱስ አማላጅ ነው።።።
🌼🙏🇪🇹
Ameen Ameen Ameen👂👂🤲🤲🤲👏👏👏🙏🙏🙏🌾🌾🌾🕊️
1ኛ ጢሞቴዎስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹-² እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር፥ ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለ ሰዎች ሁሉ ስለ ነገሥታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለሁ።
³-⁴ ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።
Qale hiwet yasemaln edmena tena ysth
🙏🙏🙏
❤❤❤❤❤❤❤❤❤
❤❤❤❤❤
አልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
እሥቲ የቅዱሥ ዮሀንሥን ምክር ሥማ መምህሩ
እንኳን የማያዳግም ተዳጋጌሞ መልስ ልሆን አይችልም ይሄ ሁሉ ሁሉን በስልጣኑ ስር ያደረገውን የመንንም አማላጅነት የማይፈልገውን ለሀጢአተኞችና ለተናቁት ለሞኞች የመጣው ክርስቶስን በቅዱሳን ሟቾች ነው የሚማለደው በማለት ከክርስቶስ በማራቅ ሀይማኖታዊ ክብራችሁን ለመጠበቅ የሚደረግ ከንቱ ገለጻ ነው
ሮሜ 8
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁶ እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት ይማልድልናል፤
²⁷ ልብንም የሚመረምረው የመንፈስ አሳብ ምን እንደ ሆነ ያውቃል፥ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ስለ ቅዱሳን ይማልዳልና።
ሮሜ 8
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁶ እንዲሁም ደግሞ መንፈስ በድካማችን ያግዘናል፤ እንዴት መጸለይ እንደሚገባን አናውቅም፤ መንፈስ ግን በቃላት ሊገለጥ በማይችል መቃተት ለእኛ ይማልድልናል።
²⁷ ልባችንንም የሚመረምረው እርሱ የመንፈስን ሐሳብ ያውቃል፤ ምክንያቱም መንፈስ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ለቅዱሳን ይማልዳልና።
የእግዚአብሔር ቃል(መጽሐፍ ቅዱስ) ስለቅዱሳን ማማለድ የተናገረው ካለ ማቅረብ እንጂ ዝም በረ ወለደ አያሳምን እንኳንስ የሞቱ ቅዱሳን በህወት ያሉም አያማልዱም ( “አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤”
- 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5 (“የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።”
- ሮሜ 8፥34
protestant means protestant. metsahif kidus ጠቀሠልህ እኮ ግን ምን ይደረጋል አህያ የተጫነችው አትበላ:: አንተም or አንችም መ.ቅዱስ ይዛችሁ መዞርና ሮሜ 8:34 ከመጥቀስ ውጭ ሌላ አታውቁም እንዴ
🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲
Habibi Henok
ዮሐንስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
² ኢየሱስም ደግሞ ደቀ መዛሙርቱም ወደ ሰርጉ ታደሙ።
³ የወይን ጠጅም ባለቀ ጊዜ የኢየሱስ እናት፦ የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም አለችው።
⁴ ኢየሱስም፦ አንቺ ሴት፥ ከአንቺ ጋር ምን አለኝ? ጊዜዬ ገና አልደረሰም አላት።
ዮሐንስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁷ ኢየሱስም፦ ጋኖቹን ውኃ ሙሉአቸው አላቸው። እስከ አፋቸውም ሙሉአቸው አላቸው። እስከ አፋቸውም ሞሉአቸው።
⁸ አሁን ቀድታችሁ ለአሳዳሪው ስጡት አላቸው፤ ሰጡትም።
⁹ አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውሃ በቀመሰ ጊዜ ከወዴት እንደ መጣ አላወቀም፤ ውኃውን የቀዱት አገልጋዮች ግን ያውቁ ነበር፤ አሳዳሪው ሙሽራውን ጠርቶ፦
¹⁰ ሰው ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል፥ ከሰከሩም በኋላ መናኛውን፤ አንተስ መልካሙን የወይን ጠጅ እስከ አሁን አቆይተሃል አለው።