በሰሜን ሸዋ የሚገነባው ግዙፍ የሲሚንቶ ፋብሪካ

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 10 ธ.ค. 2021
  • #FANA_TV #FANA_NEWS #ፋና_ዜና
    በሰሜን ሸዋ በቻይና ባለሃብቶችና በኢስት አፍሪካ ሆልዲንግ ባለቤትነት በዋናነት ለሀገር ውስጥ ፍጆታ የሚውል ግዙፍ የሲሚንቶ ፋብሪካ ሊገነባ ነው።
    በዛሬው እለትም ፋብሪካው በሚገነባበት ቦታ የፌደራል እና የአማራ ክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ፋብሪካው በሚገነባበት ቦታ ተገኝተው በአፋጣኝ ወደ ስራ ስለሚገባበት ሁኔታ መክረዋል።
    ፋብሪካው ተጠናቆ በአፋጣኝ ወደ ምርት እንዲገባም ተገቢውን ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ከአማራ ክልል ጋር በትብብር እንደሚሰራ የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ተናግረዋል።

ความคิดเห็น • 6

  • @zedmekonnen901
    @zedmekonnen901 2 ปีที่แล้ว

    The harder you work, more luck you will have by your side. Good Luck for great beginnings.

  • @dabovet4233
    @dabovet4233 2 ปีที่แล้ว +1

    Bertu 👍🏽

  • @mekonnen2384
    @mekonnen2384 2 ปีที่แล้ว

    የዚህን አይነት ዜናና አቀራረብ እውጭም እወሰጥም ያለን ዜጎችን በትንሸም ይሁን በትልቅ የንግድና የሰራ ዘርፍ ላይ እንድንነቃቃና እንድንሳተፍ ይረዳናል ቀጥሉበት!!!!

  • @user-sz6kw5tc4x
    @user-sz6kw5tc4x 2 ปีที่แล้ว

    Semen shewa yet akababe new

  • @tadelakasatadelakasa6355
    @tadelakasatadelakasa6355 2 ปีที่แล้ว

    Shewa amhara up up gala wawari