Yechewata Engida - Nebiy Mekonnen Interview (ገጣሚ እና ደራሲ ነቢይ መኮንን) Week 5 Part One

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 4 ก.พ. 2025

ความคิดเห็น • 20

  • @Burgerham8
    @Burgerham8 4 ปีที่แล้ว +9

    እኔ በጣም የሚገርመኝ በዚ ግዜ ደርግን እንደ ቅዱስ ኣድርገው ስያመሰግኑት እና ሲናፍቁት ሳይ ነው በጣም ያሳዝናል 😢😢 መኣዚ & ነቢዩ በጣም እናመስግናለን

  • @tedeltubeethiopia
    @tedeltubeethiopia 4 ปีที่แล้ว +5

    Thanks 👌

  • @tedeltubeethiopia
    @tedeltubeethiopia 4 ปีที่แล้ว +4

    Thank you for sharing this great story ነብይና ማአዚ

  • @selamhabteyes2799
    @selamhabteyes2799 ปีที่แล้ว +1

    ❤😮

  • @nuredinbedewi9789
    @nuredinbedewi9789 4 ปีที่แล้ว +1

    ልክ እንደ ኢትዮጲያችን እናንተም ለዘልአለም ኑሩ

  • @biggiesmallz6179
    @biggiesmallz6179 4 ปีที่แล้ว +7

    My fav chewatawoch
    እያሱ በርሄ
    ነብይ መኮንን
    ፕ/ሮ መስፍን ወ/ማርያም
    በሀይሉ ገ,እግዚአብሔር
    እንዳለጌታ ከበደ
    ንጉሴ አክሊሉ
    ሽብሩ ተድላ
    ህይወት ተፈራ
    ምህረት ደበበ
    ኪሩቤል ጃርሶ ሞት ባይኖር
    አለማየው ገላጋይ
    እንድሪያስ እሸቴ
    መአዚዬ ሁሌም ክበሪልኝ 🙏
    ሸገር የኛ❤

    • @balambarasentertainment3007
      @balambarasentertainment3007 4 ปีที่แล้ว +1

      I will definitely put Prof. Mesfin Wolde Mariam on that list.

    • @biggiesmallz6179
      @biggiesmallz6179 4 ปีที่แล้ว +1

      @@balambarasentertainment3007 በትክክል!! መርሳቴ ገርሞኛል..... ምክኒያቱም ፕሮፍ ካረፋ በኃላም ኢቭን በድጋሜ ሰምቼዋለው። hope he rest well in heaven🤞❤
      Thanks for remind me mate

    • @balambarasentertainment3007
      @balambarasentertainment3007 4 ปีที่แล้ว

      👍

    • @balambarasentertainment3007
      @balambarasentertainment3007 4 ปีที่แล้ว +1

      ከላይ የጠቀስካቸውን ታላቅ የኢትዮጵያ ድንቅዬ ሰዎችን ኢንተርቪው በመስማት ብቻ የኢትዮጵያን ታሪክና ቱፊት በተገቢው መረዳት ይቻላል።
      እኔም ቢያንስ ሁለቱ ጊዜ አብዛኞቹን አድምጫለሁ መአዚንና ሸገሮቸን እጅግ በጣም ማመስገን እፈልጋለሁ ።

    • @biggiesmallz6179
      @biggiesmallz6179 4 ปีที่แล้ว +1

      @@balambarasentertainment3007 እውነት ነው መአዚና ክሩዎቿ ሊመሰገኑ ይገባሉ....በትውልድ ክፍተት ውስጥ ሳይመለሱ ወይም ተድበስብሰው የነበሩ ብዙ ከፖለቲካ:ከባህል:ከትውልድ አንፃር: ከአቢዮት:ከጥበብ:ከሀገር ፍቅር እነዚና መሰል ጥያቄዎችና አፈታሪኮች በዚህ በጨዋታ ፕሮግራም ላይ ተመልሷል ወይም ተዳሷል ብዬ አምናለው።
      I dare you to tell me whose your favourite chewata?
      just one#

  • @mesgenagayim4707
    @mesgenagayim4707 2 หลายเดือนก่อน

    ነብይ እግዚአብሔር ነብስህን ይማር መቼም ቢሆን አትጠገብም ማን ከፈጣሪ ይታገላል ሁሌም ብርቄ ነህ ወንድሜ!!

  • @workudamena4641
    @workudamena4641 4 ปีที่แล้ว +8

    ይህ ነቢይ የሚጠቅስው ከእስር ቤት ቀደም ሲል የተገደለ ሰው ስም ሲጠራ እኔ ነኝ ብሎ የወጣው ሰው አለማየሁ ታፈሰ ይባል ነበር። በዚያን ዕለት ከማይጨው ጦር ሰፈር በተመሳሳይ መንገድ የወጣ ሌላ ሰውም ነበር። ስሙን ዘነጋሁት። ግን መብራት ሃይል ሠራተኛ የነበረ እና ወደ አሲምባ ሲሄድ መቀሌ ላይ ተጠቁሞበት የተያዘ ነበር። በነገራችን ላይ አለማየሁ ታፈሰ እና ይህን ሁለተኛውን ሰው ጭምር ከማይጨው ጦር ሠፈር እንደወጣን አብሮን የተፈታው ዮሐንስ መርሻ የሚባል አባቱ በመኪና ይቀበሉት ስለነበር ሁለቱንም አሳፍረው እንዲወስዷቸው ተደረገ።

    • @alexargaw7167
      @alexargaw7167 4 ปีที่แล้ว

      አሁን በህይወት አለ?

    • @workudamena4641
      @workudamena4641 4 ปีที่แล้ว +3

      አሁን በህይወት ስለመኖሩ አላውቅም። የፍልውሃ ሰፈር ልጅ እንደነበረም አስታውሳለሁ።

    • @alexargaw7167
      @alexargaw7167 4 ปีที่แล้ว

      አመሰግናለው ስለ ፈጣን መልስህ

  • @abicktv5600
    @abicktv5600 4 ปีที่แล้ว +2

    Des sil