ሸህ ጫሊ- ያልተዘመረላቸው ብዕረኛ

แชร์
ฝัง
  • เผยแพร่เมื่อ 23 พ.ค. 2020
  • ሸህ ጫሊ- ያልተዘመረላቸው ብዕረኛ

ความคิดเห็น • 15

  • @alemns5942
    @alemns5942 4 ปีที่แล้ว +3

    እኔ ክርሰቲያን ነጘ ግበጣምነዉ ደሰየሚሉት ምነዉ በድሮግዜ በተወለድኩነበር በዛን ግዜ ዘረጘነት የለም ሁሉም ሀይማኖቱ ተከባብርዉ በፈቅር የሚኖሩት

  • @-khanlantis2902
    @-khanlantis2902 9 หลายเดือนก่อน

    አላህ መንገዱን ይምራን።
    የሷሊሆችን ምርቃት ይስጠን።
    ይማረን ፡ አሚን።

  • @endrisalhabeshy9952
    @endrisalhabeshy9952 4 ปีที่แล้ว +1

    አማራ ማስ ሚድያ ጣፋጭ ፕሮግራም ነው እናመሰግናለን

  • @seadamd1009
    @seadamd1009 ปีที่แล้ว

    ዉቢቶ አሀገሬ የደጋጎች ሀገር

  • @rozirozi3948
    @rozirozi3948 4 ปีที่แล้ว +1

    መሻላህ አላህ ይጨምርላችሁ የኔሙሂቦች💚💚💚💚💚💚

  • @djdhdhehehshgsggs5746
    @djdhdhehehshgsggs5746 2 ปีที่แล้ว +1

    It is modal for world Muslim folewrs.
    Speshaly for areb World.

  • @user-oh5uw7xi7m
    @user-oh5uw7xi7m 2 ปีที่แล้ว

    ሀዬዬዬ መጀንን

  • @noranuro5530
    @noranuro5530 4 ปีที่แล้ว

    መሻላህ፡አላህይጠብቃችሁ፡

  • @mekonnen2384
    @mekonnen2384 4 หลายเดือนก่อน +1

    የወሎ ህዝብ በተለይ ይህ አንዱ ሲሆን በየጉራንጉሩ የነበሩ አሊሞችና ኡለማወች የሰሩትንና የለፋበት በአሁኑ ግዜ በኦንላይን ላይ የተኮለኮለ አክብሩኝና ወደዱኝ ፍሩኝ የሚል የተፈለፈለበት ዘመን ሆነ አሁንም የነሱን የሰራ ወጤት ማሰቀጠል ከተቻለ ጥሩ ነገር ግን አለበለዛ መራቅ አይከፋም!!!

  • @angleangle7960
    @angleangle7960 4 ปีที่แล้ว

    ሰላም

  • @HayatuAbuki-bd3mh
    @HayatuAbuki-bd3mh 9 หลายเดือนก่อน

  • @hafizmehammed2872
    @hafizmehammed2872 4 ปีที่แล้ว +2

    እናት የቴሊኺን ጣቤያዎች ከቻላችሁ እኝ ሙስሊሞች ቁርአናችንን አንደብቅም አናስተባብልም የሚለውን ባደባባይ ይመሰከራል ስለዚህ ሙስሊሞች የተናገሩት ስህተት ነው ለምን ተናገሩ እያላችሁ እንደ ዋልታ ትቪ ጭንቀት እንዳገቡ በቃ አታቅርቡን አልሀምዱሊላሂ ስምተኝው ሺ ሚድያው ተስፋፍቷል እናስተላልፈዋለን ሲጀመር አማራ ቴሌዥን አናውቃችኋለን ማውራት አያስፈልግም

  • @1day322
    @1day322 4 ปีที่แล้ว

    ኧረ ፕሮፌሰር ተው ብዙ እያወክ በዱንያ ጥቅም ታውረህ በአፍህ ብቻ አትኑር ያንተዋህብያ መሆን ይገርመኛል

    • @mekonnen2384
      @mekonnen2384 3 ปีที่แล้ว +1

      ወሀብያ መረቲያ እያላችሁ ሙሰሊሞችን አትከፋፍሉ መሰሊም ሙሰሊም ነው ሁሉንም እንደሰራው ይቅጣው ። አንዳንድ ግዜ ዞወር ብለህ ያለፉትን የውሎ ሙሰሊሞች ታሪክ ከነሰራቸው መመርመር ይገባል ። ሰው በሰው ይፈርዳል እንጂ እራሱላይ አይፈርድም ዋ ለራሴ በል!!!

  • @badmawededu6078
    @badmawededu6078 4 ปีที่แล้ว

    ሱዳን እስካሁን በአንድ አመት ውስጥ ብቻ ከ4 ቢሊዮን ዶላር ግምት በላይ ያለው ገንዘብ፣ ህንጻ፣ ቤት፣ ድርጅት፣ ፋብሪካ፣ ሆቴል፣ ሱቅ፣ የጭነት መኪናንና አውቶቡስን ጨምሮ ተሸከርካሪና ሌላውንም በእስር ከሚገኝ የቀድሞው ፕሬዚደንት፣ ዘመዶቹና ጭፍሮቹ እስከ ውጪ ሀገር ድረስ በመዝለቅ አስመልሳለች፡፡ ገናም ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡ የሜንጫዎች አገዛዝስ በወንጀል የተጨማለቁ ሰዶማዊ ትህነግን/ህወሀትን፣ ቤተሰቦቻቸውንና ጭፍሮቻቸውን በተመለከተ ከሁለት አመት በላይ ምን እየሰራ ነው? የማገባውን በጀት ለትግራይ መድቦ ከፍትህ አምልጠው ትገራ ለተደበቁና በወንጀል ለተሰማሩ አሸባሪዎች ለሰዶማዊያን በመስጠት በወንጀላቸው እንዲቀጥሉ ማድረግ ነው ስለእነሱ የሰራው ሰራ ቢኖር፡፡ በእውነት ሀገር የሚመራና ለህዝብ የሚሰራ ከሆነ ግን ከጅምሩ ጀምሮ በሰዶማዊ ትህነግ/ህወሀት ላይ በማተኮር የዘረፉትንና የሰረቁትን ማስመለስ፣ የግላቸው የሆነን የጥፋት ህገመንግስታቸውን ጨምሮ ያበለሹትን ማስተካከል፣ የብሄር ፖለቲካንና የራሳቸውም ህገመንግስት የማያውቀውን ህገወጥ ክልል ታሪክን መሰረት በማድረግ በማስተካል ወንጀለኞችን በእስር ያጉር ነበር፡፡
    ዘረ ባንዳ የአድዋ አውራጃ ሰዶማዊ ትህነግ/ህወሀት ከነቤተሰቡና ጭፍሮቹ የሰረቀውና የዘረፈው ሀብትና ንብረት እስከ ውጪ ሀገር ድረስ ታድኖ በመያዝ ሁሉም ለሀገር ገቢ መሆን አለበት፡፡ ሱዳን ይህን እያደረገች ነው፡፡ ሱዳን አዲስ የሀገር ህገመንግስት እያረቀቀች ነው እና የትም ሀገር የሌለና ኖሮ የማያውቅ አጥፊና ወንጀለኛ የሆነ በብሄር ፖለቲካ ህዝብን በመከፋፈል በማመስና በህገወጥ ክልል ሀገርን ቆራርሶ በማፈረስ ላይ የተመሰረተ የደደቢት የሰዶማዊ ትህነግ/ህወሀት ህገወጥ ህገ-መንግስት መቀየር ወሳኝና ሌላ አማራጪ የሌለው ነው፡፡ ለሀገርና ለህዝብ የሚያሰብና የሚሰራ የዘመኑን ፖለቲካ የሚያራምድ መሪና አገዛዝ ካለ ያለምንም ማወላወልና ጥያቄ ወይም መልስ በቅድሚያ ይህን የሚያደርግ ነው፡፡ የሰዶማዊ ትህነግ ህገ-መንግስት እንደ እነሱ ክፉ፣ ዘረኛ፣ ሴረኛ፣ ተንኮለኛ፣ ሌባ፣ ዘራፊ፣ ከፋፋይ፣ ገዳይና በተለያየ ወንጀል የተጨማለቀ ስለሆነ ይህን ይዞ የትም መድረስ አይቻልም፤ ወደለየለት ሲኦል ካልሆነ በስተቀር፡፡

    በሽር የመንግስት ግልበጣ በማካሄድ ነው በሱዳን ስልጣን የያዘ፡፡ ከበጣም መጥፎ የከፋም እጅግ በጣም መጥፎ አለ እና እሱ እንደ ዘረ ባንዳ ሰዶማዊ ትህነጎች/ህወሀቶች ወንጀለኛ አይደደለም፡፡ በእነሱ ክፋት፣ ሴራ፣ ተንኮል፣ ውሸትና ተዘርዝሮ የማያልቅ ወንጀል የሚደርስ ማንም የለም፡፡ ሱዳንን ጨምሮ ከውጪ እርዳታ እያገኙ ከትግራይ ጀምሮ ኢትዮጵያን በመውጋት፣ ዜጋን በመጨፍጨፍና ንብረት በማውደም ለ17 አመት ሙሉ በሽብር ተሰማርተውና በእርስ በእርስ ጦርነት ተጨማልቀው ነው በኢህዴን፣ ሻቢያ፣ አረቦችና የአለም ነቀርሳ በሆነች በእንግሊዝ መሪነት በምእራባዊያን ታዝለው አዲስ አበባ ቤተመንግስት ከጀርባ የወረዱና በለየለት ወንጀል መጨማለቅ የጀመሩና የቻሉም፡፡
    የበሽር አገዛዝ ሱዳንን አንድ ሀገርና እኩል ዜጋ ለማድረግ የሰራ ሲሆን ሰዶማዊ ትህነጎች/ህወሀቶች ግን እነሱ ባንዳ ሆነው ያገለገሉትን የፋሽስት ጣሊያንን በሀገራችን የ5 አመታት ወረራና የሰቆቃ ዘመን ጨምሮ ልክ የውጪ ቅኝ ገዢ ዘረኛ ጠላት እንዲሚያደርገው በብሄር ፖለቲካ ዜጎችን በመከፋፈል ለማመስና በቋንቋ ሰበብ በህገወጥ ክልል ሀገርን በመቆራረስ ለማፍረስ ከደደቢት አቅደው በመምጣት የተገበሩ ሲሆኑ ይህንም ለማሳካት የራሳቸውን የደደቢት የትግራይን ማኒፌስቶ የሀገር ህገወጥ ህገመንግስት እንዲሆን አድርገው ሀገሪቱን እነሱ ብቻ ተቆጣጥረው በወልቃይትና በራያ ወረራን ጨምሮ እንዳሰኛቸው በወንጀል ተጨመላልቀዋል፡፡
    ነገር ግን የሱዳን ጠላት ያልሆነ በሽርና ጭፍሮቹ ከስልጣን ከተባረሩ በአንድ አመት ውስጥ 4 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት በእሱ፣ በዘመዶቹና በአጋሮቹ የተዘረፈ ገንዘብና ቤትን ጨምሮ ንብረት ለሱዳን ህዝብ ገቢ እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የኢትዮጵያ ጠላት የሆነ ሰዶማዊ ትህነግ ግን እንደ ቅኝ ገዥና የለየለት ጠላት ሆኖ ሀገርን እየዘረፈና እየሰረቀ ለማፍረስና ዜጋን እያሰቃየና እየገደለ በማመስ ለማጥፋት ለ27 አመታት ሙሉ የፈጸመው ወንጀል እስከ አለም ድረስ የሚታወቅ ሆኖ እያለ ነገር ግን ይህ ሰዶማዊ ቡድን ከፍትህ በማምለጥ አሁንም ትግራይ ተደብቆ የሸፈተ በመምሰል በሽብር ተሰማርቶ በሀገራችን ላይ ከባድ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል፡፡ ለትግራይ የተመደበ በጀት አሁንም ለዚህ ወንጀለኛ ቡድን የሚሰጥ ሲሆን ይህን እየተጠቀመም ነው በወንጀሉ የቀጠለበት፡፡
    መሆን ግን የነበረበት ልክ እንደ በሽር፣ ዘመዶቹና ጭፍሮቹ ሰዶማዊ ትህነግም ከነዘመዶቹና ጭፍሮቹ ወዲያው መታሰር ነው የነበረበት፡፡ በሀገርና በውጪ ሀገር ያስቀመጡት ገንዘብ፣ ያላቸው ድርጅትና ቤትን ጨምሮ ሁሉም ለሀገር እንዲመለስ በተደረገ ነበር፡፡ ቤተሰቦቻቸው ግን አሁንም ከሀገርና ከህዝብ በተሰረቀና በተዘረፈ ገንዘብ በውጪ ሀገር ተንደላቀው እየኖሩና በትግራይ አክትቪስትና ሌላም ስም በወንጀል እየተንቦራጨቁ ነው፡፡
    በአዲስ አበባና በሌሎች ከተሞች በብዙ ገንዘብ እየተከራየ ያለ የእነሱ ህንጻ፣ ቤት፣ የጭነት መኪናን ጨምሮ የተለያየ መኪና፣ ፋብሪካ፣ ሱቅን ጀምሮ ድርጅት፣ ሆቴል፣ ባንክ፣ ኢንሹራንስ፣ በብር ሸለቆ፣ የጎጃም አካል በሆነ በመተከልና በጋምቤላ ሰፊ የእርሻ መሬትና ሌላውም በተዘረፈና በተሰረቀ ገንዘብ የእነሱ ሀብት የመሰለ ሁሉም ከሁለት አመት በፊት ለሀገር ገቢ በሆነ ነበር፡፡ ሞሶቦን ጨምሮ የእነሱ የሚሉት ኢፎርት ሁሉም የተዘረፈና የተሰረቀ የሀገር ሀብት ስለሆነ እየተጣራ ገና ድሮ የሀገር ገቢ በሆነ ነበር፡፡
    ስለሆነም ብልጽግና ፓርቲም ሆነ ኢትዮጵያዊ የሆኑ ተቃዋሚዎች አንድ አመት ብቻ ከሆነው የሱዳን የሽግግር መንግስት በመማር በሰዶማዊ ትህነግ ከነቤተሰቦቹና ጭፍሮቹ የተዘረፈ፣ የተሰረቀና አላግባብ ተገኝቶ የእነሱ ሀብትና ንብረት የሚስል ሁሉ እየተጣራ ሁሉም ለሀገር ገቢ መሆን አለበት፡፡ ሱዳን የሀገር ህገ-መንግስት ሙሉ በሙሉ እየቀየረች ነው እና የትም ሀገር የሌለና አጥፊ የሆነ የብሄር ፖለቲካና ህገወጥ ክልል የሰፈረበትን ወንጀለኛ የሰዶማዊ ትህነግ የግል ህገመንግስት ለመቀየር ያልቻለ የአብይ አህመድ መንግስት በሚቀጥለው ምርጫ በህዝብ ለመመረጥ ከፈለገ ሀገር ለማፍረስና ህዝብ ለመበተን ሰዶማዊ ትህነግ በሀገራችን የፈጸመው ወንጀል የብሄር ፖለቲካ፣ ህገወጥ ክልልና የእነሱ የግል ህገመንግስት ሁሉም በሚሰራ መንገድና በትክክል መቀየርና ህዝባችን፣ ፖለቲካችንና ሀገራችን እንደ ዘመኑ አለም መሆን አለበት፡፡
    ሰዶማዊ ትህነግ ከነቤተሰቡና ጭፍሮቹ የሰረቀውና የዘረፈው ሀብትና ንብረት እስከ ውጪ ሀገር ድረስ ታድኖ በመያዝ ሁሉም ለሀገር ገቢ መሆን አለበት፡፡ ሱዳን ይህን ነው ያደረገችና አሁንም እያደረገች የምትገኝ፡፡