Ato Moges, as you are entiteled to your own openion every body else has also his. Expressing ones own openion with out judging others` is the decent and humble way to act politicaly. Please keep that in mind.
በኖኖ ወረዳ ሠርግ ላይ በነበሩ ንፁሐን ዜጎች ላይ ለተፈጸመ የንጽሐን ጭፍጨፋ በወቅቱ እንዳች ነገር ሳይባል ለዘገየ የኦፍኮ መግለጫ ይህን ሁሉ ማለት እንዴት ተቻለ ? ይህ ገለልተኛነትን ያሳያል ? Why give too much attention to the OFC delayed press release while you ignored the mascaras at the wedding at Nonoo district? Does that show impartiality?
So, you believe we should be slaughtered silently? OFC is supposed to shut up and tell their constituency to gracefully accept the Amara exterimist organized attack. The Oromo and Amara full flagged war is unavoidable. By the way, your fano group didn't even deny the accusations.
Why did OFECO write this in Amharic???😢😢😢😢 The intention is to scare the Amhara people who are living in Orommia region so that they can stop supporting FANO!!! Yes if they start on this, then ETHIOPIA will be history!!! The cycle of revenge will be forever!!!
It's just a blessing to have such integrity like Moge's who is much younger in age and experience while the very many of our politicians are much older in age with rotten mind. We need you Moges...
Jawar and Merrara Gudina are working to save Abiy's government. Both individuals are worried about the loss of domination of oromo in Ethiopia due to the armed resistance of Fano.They do not care the loss of lives.They want to ignite civil war between Amaharas and oromos
If Fanos approching Addis Ababa, Oromo politicians will declare genocide using the national media .let us wait and see.All oromo politicians in Ethiopia are recless and germicidal
Sometime ago I heard from Prospective insider that Jawar is on their payroll. At the time, I didn't believe that. However, when I think about it such idea is only coming when you benefit from the current regime.
The reeaon why the oromos and Amaharas are not killing eqchother is because of the longshared history and living together. The ordinary oromo peoples are very reasonable
Please support us: www.gofundme.com/f/stop-here-to-join-a-community-of-reason
ምርጥ ሰው
Great program brother Moges ! God be with you
Moges, I admired for your making rational critique. Thumbs up👍
ሞገስ you are #1 brain. ተራወችን ተዋቸው
Thanks so much!!!!
Good job Moges ❤
Am Ethiopian living in kenya for da last 25 years if we compare Ethiopia and kenyan democracy there is a lot of difference between them
Thanks!
Thank you!
Ashqabaach!
Young and dynamic brain....keep it up Moges
Ato Moges, as you are entiteled to your own openion every body else has also his. Expressing ones own openion with out judging others` is the decent and humble way to act politicaly. Please keep that in mind.
እድሜ ከንቱ ቁጥር መማርምመደንቆር
Moges, it is clear that whom you are supporting. But as an intellectual ( journalist), did you at least express your condolences for the victims?
ለወንድሞቻቸዉ. ለአጫሉና. መቂላይ. የሗሊት. ጠፍረዉ. አስረዉ. ለገደሏቸዉ.
ያልሳሱት. ኮሬነገኞቻቸዉ. አሰማርተዉ.
በምእራብ. ሸዋ. በሙሽሮቹና. በቤተሰዎቻቸዉ. አደጋ. አድርሰዉ. ከዚያ. ለሚኖሩ. የአማራ. ተወላጆች. ለማጥቂያ.
መነሻ. ነጥብ. እንዲሆናቸዉ. አድርገዉ. የተጠቀሙበት. ስልት. ነዉ. ።
ሞገስ ማናቸው ዩ-ቲዩብህን ለማዘጋት የሚጥሩት ?
ፕሮፌሰሩ እኮ ካበደ ቆየ
Mogest, esti ezih ney eza lat lat weri kemitaweri. Antibokiboki neyina tagikesh motesh betegibar asay esti. Sile ofeco yelishw gin tikikilegna asiteyayet new.
ሞገስ ኦፌኮ ገዳይ ቡድኑን አሰማርቶ በኦሮሚያ የሚኖሩ ንጹሃን አማሮችን ለማስጨፍጨፍ ሲያቅድ ነው እንደዚህ ያለ መግለጫ የሚያወጣው።ነገ ምን የሞት ዜና እንደምንሰማ እንጠብቅ።
አማረኛ መረዳት አትችልም ሆይ ወይስ OFC ተቀባይነት መሰጠት በአንቴ ቤት
Betam yaszenale
በኖኖ ወረዳ ሠርግ ላይ በነበሩ ንፁሐን ዜጎች ላይ ለተፈጸመ የንጽሐን ጭፍጨፋ በወቅቱ እንዳች ነገር ሳይባል ለዘገየ የኦፍኮ መግለጫ ይህን ሁሉ ማለት እንዴት ተቻለ ? ይህ ገለልተኛነትን ያሳያል ?
Why give too much attention to the OFC delayed press release while you ignored the mascaras at the wedding at Nonoo district?
Does that show impartiality?
አይከናችን ሞገስ ይዘህ የምትቀርበው ሀሳብ በጣም ወሳኝና ሕዝብን ለማዳን የሚበጅ በመሆኑ የአንተን ዝግጅት ለማዘጋት የማይፈነቅሉት ድንጋይ አይኖርምና የበለጠ ነግረሀቸዋል፤ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ከአንተ ጋር ስለሆነ የማይችሉትን በማድረጋቸው ዋጋ ይከፍሉበታል። ድርድርን በተመለከተ የቀበሮ ባሕታዊውና ገዳዩ የብል"ጽ"ግና ቡድን ጦርና ደም የጠማው መሪያቸው ተደራዳሪና አደራዳሪ ሆኖ የቀረበው በአገራችን ብቻ ነውና ዓላማቸውን ለማሳካት እየወሰዱ ያለው ርምጃ ሞታቸውን ያፋጥንላቸዋል፤ በሌላ በኩል አዕምሮው እየመከነ ያለው መረራ ጉዲና እና ጃዋር መሀመድ እንዲሁም አጋሮቻቸው የኦሮሞን ሕዝብ እንወክላለን ባዮቹ በአገር ውስጥና ውጭ ያሉት ቀንደኛ የኢትዮጵያ ሕዝብ ጠላቶች ድብቅ አጀንዳቸውን ለማሳካት በይፋ ወጥተዋልና ኢትዮጵያዊ ሁሉ እንቅስቃሴአቸውንበመከታተል ሊያመክን ይገባል።
እስቲ አንድ የአማራ ሰው ጥራ በፅንፋኛው የኦሮሞ ህዝብ ስጨፋጨፍ ወቶ የምቀዋም አለ ወይ🤔🤔 ስለዚህ የማይቀወሙት ከሆነ እየገደላን የለው ህዝቡ ነው ማለት ነው☝️☝️☝️ አዎ ለፖሊቲካቸው ፅንፈኛው የማይገል ቡድን የለውም☝️☝️☝️
Moges btam yemgerm new yasazenale
በዘረኝነት ላበዱ ዋየሁሉ ቸው የዛራህ ውን ታጭደላህ እመነኝ ግፈኛ ስብስብ
ኦኤፍኮ መራራ እንደ ግራዋ የሚመር ሽማግሌ ነው።አንደበቀለ ቡወጣ ይሻለዋል።
ማስረጃ አቅርብ:: ያ ሁሉ የትኛው ያ ሁሉ
Hilda dhibba promo saba amra ajeesa jiira
በጣም ሞራላዊ ሰው ነህ አላህ ይጠብቅህ ።
ይህ ፓርቲ ትንሽ ሻል ያለ የኦሮሞ ፓርቲ ይመስለኝ ነበር።
መወገዝ የለበትም ነው እንዴ የምትለን ሞገሴ እስከዛሬ ሚዛናዊ ነበርክ እንደ አንተ ምን ማለት ነበረበት ወይስ ድርጊቱ አልተፈፀመም ፅንፈኛ ፋኖ ነውኮ ያለው እንጂ የንፁሃንን ፋኖን አይመለከትም ......
ሚዛናዊ አይደለህም ። ፅንፈኛ በየትኛውም ቡድን እና ብሄር ውስጥ ይኖራል እና ሁሉም መወገዝ አለባቸው ። እና ይህንን ዘግናኝ ጭፍጨፋ ያደረጉትን ፅንፈኛ ሲባል ለምን ከነከነህ ? ለአላማ የሚታገሉ ፋኖዎችን እውቅና ስንሰጥ የዚህ አይነት ግፈኞችን ፅንፈኛ ማለት አግባብ ነው ስለዚህ ትንተናህ ልክ አይደለም
ምነው ደመቀ ሞኮንን መንግስትን እየመራ ህዝብን አስተጥቀን እረሱን ይከለከል ብሎ አስተጥቀው ከወለጋ እስከ መተከል ኦሮሞን እነ ጉሙዝን ስያስጨፈጭፍ የት ነበርክ ዘሬ ኦፌኮን ለመተቸት የሄድከው🤔🤔
So, you believe we should be slaughtered silently? OFC is supposed to shut up and tell their constituency to gracefully accept the Amara exterimist organized attack. The Oromo and Amara full flagged war is unavoidable. By the way, your fano group didn't even deny the accusations.
ይህ የፅንፈኛው የፋኖ ደጋፊ ቀባጣሪ የነፍጠኛ ልጅ አስተያየቱ ሁሉ የጅል ነው። ህዝቡ እራሱን እንድከላከል ብሎ ማስጠንቀቅ ምንድነው ችግሩ? የኦሮሞ ህዝብ በደጃፉ ላይ በእርሱ ፋኖዎች ስጨፈጨፉ ቁጭ ብሎ መጠበቅ አለበት?
From the outset it is decayed and lead by out dated minded generation guy
ገና ይፃፋል መጀመሪያ ማወገዝ ነበረበህ
ዩቱብ የሚያዘጋው ኤርሚያስ ለገሰ ነው።
ከብልጽግና ጋር የተቀናጀ ና የተደራጀ መንጋ አለው።
ስማ እያልክያለከው ኦሮሞዎች እባካችሁ ዝም ብላችሁ እለቁ ሌላው ደመቀቀ መኮንን በየትኛውም ክልል ያለ አማራ መታጠቅ አለበት ብሎ እና አብይ በትግራይ ጦርነት ምክንያት መታጠቃቸው ነው ውሸት ወይንስ ፅንፈኛው ፋኖ ኦሮሚያ ክልል ጥቃት አላደረሱም ነው ? ስለዚህ ራሳችሁን ተከላከሉ ባሉ ምኑ ነው ሃጥያት ?? ❤️❤️💚💚❤️❤️💚💚❤️❤️💚💚❤️❤️💚💚❤️❤️💚💚
jazba
I appreciate your rational and couragious criticism.
የኦፌኮ አመራር፣ በተለይም ፣መራራ ጉዲና፣ ለዚህ የዘር ጭፍጨፋ፣ጥሪ ኃላፊነቱን፣ይወስዳል። የትናንቱ ሶሺያሊስት ፣ የአሁኑ ጎጠኛ፣ እንደዚህ ይዘቅጣል? ሲያልቅ አያምር።
ሞገስ የዜግነት ግዴታህን እየተወጣህ ነው። የዝር ግጭትን የሚያፋፍሙ መጨረሻቸው ባጋጋሙት እሳት ጋይተው ያልቃሉ።የፈረሳዩን Robespierre ን ልብ ይሉአል።
ሞገስ ምን ነካህ? በፍጹም በፍጹም ተስፋ መቁረጥማ የለም:: ቃሉንም አትድገመው::
ወደ እግዚአብሔር የሚጮሁትን የንጹሃንን ደም እና እንባ ድምጽ እየሆንክ በዚህ ደስ ሊልህና ልትበረታ ይገባሃል:: ለልጆችህና ለቤተስብህ ለአእምሮህ ጥሩ ስራ ስርተህ ማለፍ ጥሩ ነው:: ማንም ኢትዮጵያዊ ሲጎዳ ድምጽ እየሆንክ ስላለህ ደስ ይበልህ:: አሁንም እግዚአብሔር በሥራህ ይርዳህ ::
የኦሮሞ ፖለቴካ ኮ አማራን በመጥላት የሚወዳደሩበት ነዉ።
እግዚአብሔር ይስጥህ ሞገስ። የእውነት አምላግ ሞገስ ይሁንህ♦
I'm proud of you standing for the truth . God bless you 🙏
59:11 አማራ በተለያዩ ቦታ ጉዳት እና ችግር ሲደርስባቸው በአማራ ስም የተደረጁ ድርጅቶች ሁሉም በመግለጫ ድርጊቱን ያወግዛሉ ። አፊኮ በኦሮሞ ስም የተደራጀ ድርጅት ስለ ህዝቡ ወግኖ መግለጫ ቢያወጣ እንዴት ወንጀል ሆኖ ታየህ ??? በመቶ ሚዲያና የአማራ ፓርቲ ኦሮሞን ስታወግዝ ከርመህ አንድ ለናቱ የኦሮሞ ፓርቲ ህዝቤን አትግደሉ ሲል ብዥ አለብህ ምክንያቱም የለመድከውና ያደክበት ኦሮሞን በማውገዝና በመጥላት ስላደክ ይመስለኛል ሚዛን ያሳጣህ
የሀሳብ ገበታ በጣም በሳል ሀሳብ የሚንሸራሸርበት ገለልተኛ ሚዲያ ስለሆነ ሊደገፍ ይገባል።
የሚገርም ነው እኮ።ህዝብና ህዝብ መቸም አይጣላም ነበር።ፖለቲከኞችማ መቸም የሚገርሙ ናቸው።ህዝቡን አቀራርቦ ብልፅግናን መታገል አዋጭም ትክክልም ነበር
Why did OFECO write this in Amharic???😢😢😢😢
The intention is to scare the Amhara people who are living in Orommia region so that they can stop supporting FANO!!! Yes if they start on this, then ETHIOPIA will be history!!! The cycle of revenge will be forever!!!
Thank you Moges for being voice for the voiceless Amhara people and beyond!!
ወንድም. ሞገስ. ብዙዎች. ያሳዘነ. መግለጫ. ነዉ. ። እድሜዉ. ከገፋና. የተማረሰዉነዉ. ብለህ. ከምትጠብቀዉ. ሰዉ. የተናጋዉ. አገራችን. ፣ ሰላም. ለተጠማዉ. ሕዝባችን. ጭራሽ. የተከሰቱ. ቾግሮች. እንደመፍታት. ከሌላ. አቅጣጫ. ችግሮች. እንዲስፋፉ. ማነሳሳት. አሳዛኝ. ነዉ. ። ብቻ. አንገት. ከሌላቸዉ. ሰዎች. ብዙም. የምንጠብቀዉ. የለምና. ።
ከዚህ. በፊት. ጀዋር. ፣ መራራ. ፣ በቀለገርባ ፣ ድንቄም. ቄስ. ቄስ. በላይ. ሁነዉ. ሰዎቻቸዉ. አሰባስበዉ. ከአማራ. ማሕበረሰብ. ትዳር. የመሰረታችሁ. ተፋቱ
እያሉ. ቅስቀሳ. ጀምረዉ. እንደነበር. እንርሳ.
ሠርገኛ ኦሮሞዎች በአማራ ተጠቂዎች አልተጨፈጨፉም እያልከን ነው ወይስ በዶክተር መራራ ድርጅት በኩል ለምን ቀረበ ነው? ለግዜው ኦፒዲኦ የሚባሉ የአማራ ሴተኛ አዳሪ ልጆች ስልጣን ላይ አካሉ ነገሮች ሊሸፋፈኑ ይችላሉ ነገር በኦሮሚያ የሚኖር ዘረኛው የአማራ ተወላጅ ዋጋውን መክፈሉ አይቀርም። ።
ከአማራ ጋር እንኳን መጋባት አንድ ክልል መኖር አይቻልም ።ትክክልም ናቸው፣ ።
So are you saying fano is innocent
እግዚአብሔር ለእነዚህ ገዳይና አስገዳዮች እራሱ ለህዝቡ መፍትሄ ያምጣ ድል ለተጏዳው ህዝብ❤❤❤❤
ጄኔራሎች ከመረራቸው ፊታቸው አዙረው ወደ ካንፖቸው መመለስ ነው ያለባቸው።የዛኔ መንግስት ተብዬው የሄውነት ድርድር፣ተጠያቂነትን ወስዶ ስልጣኑን ለሕዝብ አስረክበው ለፍርድ ይቀርባሉ።
በርታ ሰው ማለት አንተ ነህ
ሞገስ ሲጀመር እልቂቱ ከተፈጸመ ሁለት ሳምንት ሊሆነው ነው። አልሰማሁም እንዳትል ብዙ አለም አቀፍ ሚዲያዎች ሸፍነውታል። ፍጅቱን ማንም ያድርሰው ማንም የሞቱት ሰው ለመግደል መሳርያ ይዘው ያሸመቁ አማጽያን ሳይሆኑ ልጆቻቸውን እየዳሩ የነበሩ፣ በደስታና በፌሽታ ላይ የነበሩ ቤተሰቦችና የአካባቢው ሰዎች ናቸው። ታዲያ አንተ እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ ወይም ሰብአዊነት አንደሚሰማው ግለሰብ ይሄን አስከፊ ድርጊት አውግዘሃል? ካላወገዝክ ለምን፣ በአንተ አመለካከት የተጨፈጨፉት የሰውነት መስፈርት አያሟሉም? ሌሎችስ አንተን መሰል የአማራ መነካት ብቻ የሚቆረቁራቸው በመቶዎች የሚቆጠሩ የፍለጠው፣ ቁረጠው ቀርቶ ሲያስተላልፉ የሚውሉ ሚዲያዎች ይሄን ድርጊት አውግዘዋል? በዚህ ላይ ቃል እነዳልተነፈሳችሁ እናንተም ታውቃላችሁ፣ እኛ ደግሞ መዝግበን እናስቀምጣለን።
ታዲያ እየተጨፈጨፍን እናንተ ስትሸፋፍኑት ከናንተው ጋር ሸፋፍነን ዝም አንድንል ነው ይሄን ያህል እያሰጮኸህ ያለው? ያ ጊዜ አልፋል፣ አካፋን አካፋ ብለን ልኩን መንገርና አደብ ገዝቶ እንዲቀመጥ የሚደረግበት ጊዜ ላይ መደረሱን አትዘንጋ።
ኦፌኮ ጠመንጃ አልያዘም፣ ጠመንጃ ይዞ ሠራዊት እየመራ ያለው ምሬ ወዳጆ በሚዲያ ፊት ቆሞ "ሥራችን ይሄን መንግሥት መጣል ብቻ ሳይሆን ሸኔንም የማጥፋት ግዳጅ ይጠብቀናል" ብሎ በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ጦርነት ሲያውጅ ቃል ተንፍሰሃል? የኦሮሞ ሕዝብ ታጋሽ በመሆኑ እንጂ ይሄን ሲሰማ በውስጡ የሚኖሩ አማሮች ላይ ለሊቱን ጦርነት አውጆ ቢያድር ይፈረድበታል? እናጠፋዋለን የተባለው ሸኔስ ያን ማሕበረሰብ የማጥፋት ዘመቻ ቢጀምር ጥፋቱ የማነው ሊባል ነው?
ስለዚህ የሌላውን ጉድፍ ከማውጣትህ በፊት የራስህን ግንድ ለማየት ሞክርደ
የኦፌኮ መግለጫ እንከን የለሽ ነው። ለፍትህ አለመቆምህ የአደባባይ ሚስጥር እየሆነ ነው። እየመረረህም ቢሆን እውነቱን መጋት አለብህ።
የሰው ልጅ እንደማገዶ ነዶ አመድ ሆኖ ሲሞት ያላሳሰበህ ከእንደዚህ አሳቃቂ ግድያ በራሳችሁ ቄዬ ተደራጅታችሁ እራሳችሁን ጠብቁ ተብሎ መግለጫ ሰለወጣ አሳዘነህ? ደሞ አንድ ሁለት ሰው አይደለም ወደ 30 በላይ ሰዎች ለዚያውም የነገ ተሰፋ የሰነቁ ሙሽሮችን ጨምሮ ነው ነደው የሞቱት። በእውነት እለሃለው አንተ ሰው ሳትሆን የሚናገር እቃ ነህ፣ ደሞ አታፍርም ሚዲያ ላይ ትናገራለህ! መጀመሪያ ሰው ሁን ወንድሜ እንደሰው ጭንቅላትህን እንድታስብ፣ እንድትሰራ እና እንድትናገር ከዛ በኃላ ሚዲያ ላይ ውጣ።
በሠርጋቸው ቀን በጭካኔ ለተገደሉት ሙሽሮችና በሠፈራቸው በቀዬአቸው በግፍ ከተፈጁት ሠዎች ከመጨነቅ ይልቅ ፋኖ ፅንፈኛ ለምን ተባለ ብሎ የሚከራከረው ሞገስ ዘውዱ ከሀሳብ ከፍታ ወርዷል። አንገት ቆርጠው በዱላ ላይ ሠክተው የሚጨፍሩ አረመኔዎችን እሠይ አንበሦቼ የሚሉአቸው አቶ ሞገስና ቅልብ ተስፋፊዎች ብቻ ናቸዉ። የህለና ከፍታ ማለት እንዲህ ነው?
አይ መረራ ጉድጓድህ ዩተማሰ መሆኑን አውቀህ አርፈህ ተኛ። የፃፍከውን እንኳን ማንበብ የማትችል በእድሜህ ሙጨረሻ ሕዝብን ለማጫረስ መነሣትህ ያሣዝናል።
ሞገስ ከዝህ ውጭ ምን ብለው መግለፅ አለባቸው አንዳንዴ ትንተናችሁ በጣም ይገርማል። ማይክ በእጃችን ነው ብላችሁ ትተረትራላችሁ። ያንተም ይገርማል!
እውነትን ሀገርን አስቀድመህ ትግልህን ቀጥል
It's just a blessing to have such integrity like Moge's who is much younger in age and experience while the very many of our politicians are much older in age with rotten mind. We need you Moges...
ሞገስ አንተ ደግሞ ከጀዋር ባስክብን እኮ ፣ታዲያ በርቱ መባል ነበረባቸው ?
Jawar and Merrara Gudina are working to save Abiy's government. Both individuals are worried about the loss of domination of oromo in Ethiopia due to the armed resistance of Fano.They do not care the loss of lives.They want to ignite civil war between Amaharas and oromos
If Fanos approching Addis Ababa, Oromo politicians will declare genocide using the national media .let us wait and see.All oromo politicians in Ethiopia are recless and germicidal
Mogas atii kibbaa oromoo akka qabduu nibeekkamaa. Qaamaa fannoo oromiyaa keessattii IJARUU akka keetitii
Sometime ago I heard from Prospective insider that Jawar is on their payroll. At the time, I didn't believe that. However, when I think about it such idea is only coming when you benefit from the current regime.
እንግደላችለሁ አትከላከሉ ብትል አይሻልም ?
The reeaon why the oromos and Amaharas are not killing eqchother is because of the longshared history and living together. The ordinary oromo peoples are very reasonable
በሚሎየን አፈናቅለው በሺዎች ገድለው
እና ፡ አደብ ፡ መግዛት ፡ የለባቸውም ፡ ነው
እፌኮ የደነዝ ነፍስ ገዳዮች ስብስብ ነው
Dedeb neh how Alshebab is strengthened by Dr, Abiye
ይሄ ኦፌኮ ሳይሆን ኦነግ ነው።
ይገርማል።
Ashqabaach
የአንድ ኢትዮጵያዊ ሞት የሁላችን ሞት ሆኖ ሳለ እንደዚህ አይነት ሞራል አልባ መግለጫ ማዉጣት የአስተሳሰብ ድሃ መሆናችንን ያሳያል !
Wasaa
How do you get the doc?
yes
Don't worry my friend,we are with you!
ጥሩ ነዋ በአማራ ስም የተጠሩ በሕወሀት ላይ የሚያነሳሱ እንደዚ አይደለም ወይ?
This is the real image of ofeko
ይድረሰ ለአቶ ሞገስ ዘውዴ ተሾመ
ሰሞኑን በምዕራብ ሸዋ ኖኖ ወረዳ በጽንፈኛ ፋኖዎች በአጃቢ ሠርገኛና ሙሹሮች ላይ የተፈጸመውን ዘግናኝ ፈጂትን አሰመልክቶ ኦፌኮ ያወጣውን መግለጫ በተመለከ የሰጠህ ትችት ስሰማ እንደሰው የሚያስብ ጭንቅላት ያለህ መሆኑን እየተጠራጠርኩ ነው እንዲህ ለማለት የቻልከው ለኦሮሞ ሕዝብ ካለህ ጥላቻ የተነሣ ባለበት ቦታ በምንም መልኩ እንድገደል ፍላጎትህ መሆኑን ተረዳው
ያ ሁሉ በደል በግፊ ሕዝቡ ላይ ሲፈጸም ምንም ያልተነፈሰክ አምቾ ጭንቅላት ኦፌኮ ሕዝቡ እራሱን እንድከላከል ጥሪ ማቅረቡ ምነው ቆጨህ እንድገሉአቸው ከአደራጁት ነህ መሰለኝ እነዚህ ሟቾች እኮ የዛሬ ገዳዮቻቸው በተረቡ ጊዜ በሰፈራ አሰጠግቶ በሰላም ያኖራቸው ናቸው ዛሬ በደል የፈጸሙባቸው ያጎሮሰውን እጅ ነካሽ ይባላል ይህ ነው
በሌላ በኩል ሰለወለጋ ግድያ ለመውቀሰ ሞክረሃል በመሠረቱ ትችት ከማቅረብ በፊት ሁኔታዎችን ከሥሩ ለማጥራት መሞከር በተገባ ነበረ ያ ሆነ ይህ በአከባቢው የተፈጸመው ግድያ በጣም አሳዛኝ ነው ታሪክ ያወጠዋል በፕሮፓጋ ሽፋን እንደታፈነ አይቀርም ከወለጋ የተፈናቀሉት ለምንድነው ወሎዬ ብቻ የሆኑት ጎጀሜና ጎንዶሬ ለምን አልተነኩም አፈናቃዎቹ በፋኖ ስም የተደራጁ ጎጃሜና ጎንዶሬ ሰለሆኑ ወለዬዎቹ ደግሞ ሙሰሊምና ኦሮሞ ሰለሆኑ የተፈጸመ በደል ሲሆን አንድ ቀን ሃቁ ይወጣል
ሰለዚህ ደጋግመ አሰብ አምቾ ጭንቅላትን ተጠቅመህ ሃቅ ለመሸፋፈን ከሞከርህ በፊት
NB ይህን በመጻፌ የኦፌኮ አባል አደረገህ እንዳት ወሰድ ኦፌኮን በሰሙ እንጂ በሌላ አላውቀውም
ለዛሬ ይበቃል
Thank you moges!
Wendme be oromia ketemoch kegeter habt nibretun Tito ena tenetiko sheshito yetekemete yelela beher ...andim ken tewu atafenakilu bilo megilecha awto yawkal???? yane ye oromo hizb enzin sewoch tebiku malet alneberebetm???
😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅😅 kizenam
Tanek❤❤❤❤❤❤❤❤
good job
እንደ እንጨት የነደዱት ሳያሳዝኑህ መግለጫው ሲያሳዝንህ ለሰው ልጅ ያለህን ክብር ያሳንሰዋል ።ይህን ፕሮግራም ከማዘጋጀትህ በፊት ፀሎት ብታ ደርግ ኖሮ የክቡሩ ሰው ልጅ በእሳት መንደድ ያሳዝንህ ነበር ። እዛ ውስጥ እህትህና ወንድሞች ቢኖሩ ኖሮ ይህ ቃል አይወጣህም ነበር ።
ኦፌኮ ምን ነካው የህዝብ ለሕዝብ አልቂት አንድመጣ የመፈለግ መግለጫ ነዉ ግን የኦሮሞ ሕዝብ የነኚህን ደደብና ሆዳም ሃሳብን አይቀበልም መራራ አሳፋሪ ነዉ ሙሁር አንደዚህ ሲዘቅጥ ያሳዝናል ህዝባችን አይሰማችሁም ሞግሴ አናመሰግናለን ከልብ
የኔ ወንድም መረራ እኮ የሚያውቀው የቡዳ ፖሉቲካ የትባለውን ቃል ብቻ። ማነው እርሱን ምሁር ያደረገው?
Hiddi habeshaa summiidha. Amma jecha OFC to lubbuu namootaa manakeessatti gubaterraa nama miidhaa?