ขนาดวิดีโอ: 1280 X 720853 X 480640 X 360
แสดงแผงควบคุมโปรแกรมเล่น
เล่นอัตโนมัติ
เล่นใหม่
የሉቃስ ወ 16 ቁጥር 13 ለሁለት ጌቶች መገዛት የሚቻለው ባሪያ ማንም የለም := ወይም አንዱን ይጠላልና ሁለተኛውንም ይወዳል ÷ ወይም ወደ አንዱ ይጠጋል ሁለተኛውንም ይንቃል :: ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም :: 14 ገንዘብንም የሚወዱ ፈሪሳውያን ይህን ሁሉ ሰምተው ያፌዙበት ነበር :: 15 እንዲህም አላቸው :: ራሳችሁን በሰው ፊት የምታጸድቁ እናንተ ናችሁ ÷ ነገር ግን እግዚአብሔር ልባችሁን ያውቃል := በሰው ዘንድ የከበረ በእግዚአብሔር ፊት ርኩሰት ነውና ::
የሉቃስ ወ 13 ቁጥር 1 በዚያን ጊዜም ሰዎች መጥተው ጴላጦስ ደማቸውን ከመሥዋዕታቸው ጋር ስላደባለቀው ስለ ገሊላ ሰዎች አወሩለት :: 2 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው :: እነዚህ የገሊላ ሰዎች ይህ ስለ ደረሰባቸው ከገሊላ ሰዎች ሁሉ ይልቅ ኃጥአተኞች የሆኑ ይመስሉአችኃልን ? 3 እላችኃለሁ ÷ አይደለም := ነገር ግን ንስሐ ባትገቡ ሁላችሁ እንዲሁ ትጠፋላችሁ :: 4 ወይስ በሰሌሆም ግንቡ የወደቀባቸውና የገደላቸው እነዚያ አሥራ ስምንት ሰዎች በኢየሩሳሌም ከሚኖሩት ሁሉ ይልቅ በደለኞች ይመስሉአችኃልን ? አይደለም ÷ እላችኃለሁ := 5 ነገር ግን ንሰሐ ባትገቡ ሁላችሁ እንደዚሁ ትጠፋላችሁ ::
የሉቃስ ወ 16 ቁጥር 13 ለሁለት ጌቶች መገዛት የሚቻለው ባሪያ ማንም የለም := ወይም አንዱን ይጠላልና ሁለተኛውንም ይወዳል ÷ ወይም ወደ አንዱ ይጠጋል ሁለተኛውንም ይንቃል :: ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም :: 14 ገንዘብንም የሚወዱ ፈሪሳውያን ይህን ሁሉ ሰምተው ያፌዙበት ነበር :: 15 እንዲህም አላቸው :: ራሳችሁን በሰው ፊት የምታጸድቁ እናንተ ናችሁ ÷ ነገር ግን እግዚአብሔር ልባችሁን ያውቃል := በሰው ዘንድ የከበረ በእግዚአብሔር ፊት ርኩሰት ነውና ::
የሉቃስ ወ 13 ቁጥር 1 በዚያን ጊዜም ሰዎች መጥተው ጴላጦስ ደማቸውን ከመሥዋዕታቸው ጋር ስላደባለቀው ስለ ገሊላ ሰዎች አወሩለት :: 2 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው :: እነዚህ የገሊላ ሰዎች ይህ ስለ ደረሰባቸው ከገሊላ ሰዎች ሁሉ ይልቅ ኃጥአተኞች የሆኑ ይመስሉአችኃልን ? 3 እላችኃለሁ ÷ አይደለም := ነገር ግን ንስሐ ባትገቡ ሁላችሁ እንዲሁ ትጠፋላችሁ :: 4 ወይስ በሰሌሆም ግንቡ የወደቀባቸውና የገደላቸው እነዚያ አሥራ ስምንት ሰዎች በኢየሩሳሌም ከሚኖሩት ሁሉ ይልቅ በደለኞች ይመስሉአችኃልን ? አይደለም ÷ እላችኃለሁ := 5 ነገር ግን ንሰሐ ባትገቡ ሁላችሁ እንደዚሁ ትጠፋላችሁ ::